ትምሕርተ ሃይማኖት (Doctrine)

I. ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

“ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች” የሚለው መጽሐፍ  በዶክተር ሉዊስ ስፔሪ ቼፈር ተጽፎ በተክሉ መንገሻ የተተረጎመ እና በላፕስሊ ብሩክስ ፋውንዴሽን የታተመ ነው፡፡ አስቀድመን ስለ እነዚህ ቅዱሳን ትጋት እና የክርስቶስን ቤተ ክርስቲያን ለማገልገል ለከፈሉት ዋጋ ምስጋናችን እናቀርባለን፡፡ በመቀጠል ጽሁፉን ኮፒ እና ፕሪንት በማድረግ ለግልም ሆነ ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ማዋል የተፈቀደ ቢሆንም ያለአሳታሚው ፈቃድ ጽሁፉን መለወጥም ሆነ ለሽያጭ ማዋል ግን ፈጽሞ በሕግ የተከለከለ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

መልካም ጥናት!

መግቢያ 

ይህ መጽሐፍ የሥነ-መለኮት ሥልታዊ ትምህርትን ሙሉ በሙሉ ያሟላል በሚል አሳብ የተጻፈ አይደለም። መጠነኛና እጅግ አስፈላጊ በሆኑ መሠረታዊ የክርስትና ትምህርቶች ላይ በማተኮር፥ ጥልቅ የሆነ የሥነ-መለኮት ትምህርት የሌላቸውን አማኞች ለመርዳት የተጻፈ ነው። 

“ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች” የመገለጦች መልህቅ ነው። አስተዋይ የሆነ የመጽሐፍ ቅዱስ ተማሪ በአዲስ ኪዳን ጥልቅና መሠረታዊ ትምህርት መደነቁ እርግጥ ነው (ማቴ. 7፡28፤ ዮሐ. 7፡16-17፤ ሐዋ. 2፡42፤ ሮሜ 6፡ 17፤ ኤፌ. 4፡14፤ 1ኛ ጢሞ. 1፡3፤ 4፡6፥ 16፤ 6፡1፤ 2ኛ ጢሞ. 3፡ 10፥ 16፤ 4፡2-3፤ 2ኛ ዮሐ. 9-10)። የመጽሐፍ ቅዱስን መሠረታዊ የእምነት ትምህርት በሚገባ የማይረዳ አማኝ ኤፌሶን 4፡ 14 ውስጥ “እንደ ስሕተት ሽንገላ ባለ ተንኮል በሰዎችም ማታለል ምክንያት በትምህርት ነፋስ ሁሉ እየተፍገመገምን ወዲያና ወዲህም እየተንሳፈፍን..” የሚለውን እውነት ይደርስበታል። ጠንካራ ናቸው የሚባሉ አማኞች በአሁኑ ጊዜ በሀሰት ትምህርት መወሰዳቸው ለዚህ ማረጋገጫ ነው። በሌላ በኩል ደግሞ የመለኮት ዓላማ፥ “ቃሉን ስበክ፤ በጊዜውም አለጊዜውም ጽና፤ ፈጽመህ እየታገሥህና እያስተማርህ ዝለፍና ገሥጽ፥ ምከርም፤ ሕይወት የሚገኝበትን ትምህርት የማይታገሥበት ዘመን ይመጣልና” በሚለው ቃል መሠረት የጌታ ተከታይ የሆነ ሁሉ ዝግጁ እንዲሆን ነው። 

በዚህ መጽሐፍ የተካተቱ ምዕራፎች በሙሉ በክብሩና በጸጋው ባለጠጋ ለሆነ ጌታ ክብር ይሆን ዘንድ በጸሎት በመታገዝ ቀርበዋል። 

የጌታ ልጆች የሆኑ አማኞችም “ሕይወት የሚገኝበትን ትምህርትን ለመናገር ብቃት እንዲኖራቸው ያግዝ ዘንድም ይህ መጽሐፍ ተዘጋጀ። 

ሉዊስ ስፔሪ ቼፈር 

የትምሕርቶቹ ዝርዝር

1 መጽሐፍ ቅዱስ፡- የእግዚአብሔር ቃል 

2 መጽሐፍ ቅዱስ፡- እስትንፋሰ-እግዚአብሔር 

3 መጽሐፍ ቅዱስ፡- መልእክቱና ዓላማው 

4 መጽሐፍ ቅዱስ፡- እንደ መለኮታዊ መገለጥ  

5 እግዚአብሔር ሥሉስ

6 እግዚአብሔር አብ  

7 እግዚአብሔር ወልድ፡ መለኮታዊነቱና ዘላለማዊነቱ  

8 እግዚአብሔር ወልድ፡- ተሠግዎቱ  

9 እግዚአብሔር ወልድ፡- የምትክነት ሞቱ 

10 እግዚአብሔር ወልድ፡- ትንሣኤው 

11 እግዚአብሔር ወልድ፡- ዕርገቱና የክህነት አገልግሎቱ 

12 እግዚአብሔር ወልድ፡- ለቅዱሳኑ መምጣቱ  

13 እግዚአብሔር ወልድከቅዱሳኑ ጋር ስለ መምጣቱ 

14 እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ፡ አካልነቱ 

15 እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ፡- መውረዱ  

16 እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ የዳግም ልደት ሥራ 

17 እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ፡- በሰው ውስጥ ማደሩና ማተሙ 

18 እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ፡- የማጥመቅ ተግባሩ 

19 እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ፡- የመሙላት ተግባሩ 

20 ሥፍረ-ዘመናት

21 ቃል ኪዳኖች 

22 መላእክት 

23 ሰይጣን፡- ማንነቱና ኃይሉ 

24 ሰይጣን፡- ሥራውና የመጨረሻው ዕጣው 

25 ሰው፡- አፈጣጠሩ 

26 ሰው፡- ውድቀቱ 

27 ኃጢአት፡- ባሕርዩና ሁሉን አቀፍነቱ 

28 ከኃጢአት ቅጣት መዳን  

29 ከኃጢአት ኃይል ነጻ መወጣት 

30 የጽድቅ አራት ገጽታዎች  

31 ቅድስና

32 የድነት ማረጋገጫ 

33 የድነት ዋስትና 

34 መለኮታዊ ምርጫ 

35 ቤተ ክርስቲያን፡- ምእመኖቿ 

36 ቤተ ክርስቲያን፡- ዓላማና ተልዕኮዋ  

37 ቤተ ክርስቲያን አገልግሎቷና አደራዋ  

38 ቤተ ክርስቲያን፡- አምልኮዋ በጸሎትና በምስጋና 

39 ቤተ ክርስቲያን፡- እደረጃጀትና ሥርዓቷ 

40 ቤተ ክርስቲያን፡- የክርስቶስ አካልና ሙሽራ፥ የሚጠብቃት ሽልማቷ 

41 ሰንበትና የጌታ ቀን 

42 አሕዛብ በታሪክና በትንቢት

43 እስራኤል በታሪክና በትንቢት 

44 ከክርስቶስ ዳግም ምጽአት ቀደም ብለው የሚከናወኑ ሁኔታዎች 

45 ታላቁ መከራ 

46 የክርስቶስ ዳግም ምፅዓት 

47 ትንሣኤዎች

48 የእስራኤልና የአሕዛብ ፍርድ

49 የሺህ ዓመቱ መንግሥት 

50 በሰይጣንና በወደቁ መላእክት ላይ የሚሰጠው ፍርድ 

51 ታላቁ የነጭ ዙፋን ፍርድ

52 አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር 

II. የመጽሐፍ ቅዱስ ሥርዓተ ትምሕርት ጥናት

“የመጽሐፍ ቅዱስ ሥርዓተ ትምህርት ጥናት”፣ በዶክተር ቻርልስ ሲ. ራይሪ ተጽፎ፣ በሲሳይ ደሳለኝ የተተረጎመ እና በየላፕስሊ/ብሩክስ ፋውንዴሽን የታተመ ነው፡፡ አስቀድመን ስለ እነዚህ ቅዱሳን ትጋት እና የክርስቶስን ቤተ ክርስቲያን ለማገልገል ለከፈሉት ዋጋ ምስጋናችን እናቀርባለን፡፡ በመቀጠል ጽሁፉን ኮፒ እና ፕሪንት በማድረግ ለግልም ሆነ ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ማዋል የተፈቀደ ቢሆንም ያለአሳታሚው ፈቃድ ጽሁፉን መለወጥም ሆነ ለሽያጭ ማዋል ግን ፈጽሞ በሕግ የተከለከለ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡ መልካም ጥናት!

የትምሕርቶቹ ዝርዝር

የመጀመሪያው አስፈላጊ ነጥብ

ምዕራፍ 1፡ መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እግዚአብሔር ምን ይላል?

እግዚአብሔር አለን?

እግዚአብሔር ራሱን እንዴ ገለጠ?

የእግዚአብሔር መለያዎች

እግዚአብሔር ራሱን ማን ብሎ ይጠራል?

ሥላሴ ማለት ምን ማለት ነው?

ምዕራፍ 2፡ መጽሐፍ ቅዱስ በእግዚአብሔር እስትንፋስ የተጻፈ ነውን?

መጽሐፍ ቅዱስ በእግዚአብሔር እስትንፋስ የተጻፈ ነውን?

ምዕራፍ 3፡ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ

የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክነት

የክርስቶስ ሰብአዊነት

የክርሰቶስ መለኮታዊና ሰብአዊነት ውህደት

የክርስቶስ ራሱን ባዶ ማድረግ [Kenosis/ኪኖሲስ]

ክርስቶስ ኃጢአት ሊያደርግ አለመቻሉ [Impeccability/ ኢምፔኬቢሊቲ]

የክርስቶስ ምድራዊ ሕይወት

የክርስቶስ ትንሣኤና ዕርገቱ

ምዕራፍ 4፡ መንፈስ ቅዱስ

መንፈስ ቅዱስ አካል ነውን?

መንፈስ ቅዱስ ፍጹም አምላክ ነውን?

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በብሉይ ኪዳን

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በክርስቶስ ሕይወት

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በድነት (በደኅንነት) ውስጥ

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ፥ በክርስቲያኑ ሕይወት

የመንፈስ ቅዱሰ የወደፊት ሥራ

ምዕራፍ 5፡ የመላእክት ዓለም (ሰይጣንና ጭፍራዎቹ የሆኑ አጋንንትን ጨምሮ)

ስለ መላእክት ትምህርት

ስለ ለይጣን ትምህርት

ስለ አጋንንት ትምህርት

ምዕራፍ 6፡ የሰው ተፈጥሮ

የሰው ተፈጥሮ፡- የሰው ባሕርይ

የሰው ውድቀት

የሰው ኃጢአት

ምዕራፍ 7፡ የክርስቶስ አዳኝነት

ምርጫ ምንን ያካትታል?

የክርስቶስ ሞት

በክርስቶስ ሞት የተገኙ አንዳንድ ጥቅሞች

የአማኙ ዋስትና

የድነት (የደኅንነት) ቃላት

ምዕራፍ 8፡ ቤተ ክርስቲያን ምንድን ናት?

ቤተ ክርስቲያን በሚለው ፅንሰ አሳብ ውስጥ የሚካተተው ምንድነው?

አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን

የቤተ ክርስቲያን ሥርዓቶች

ዓለም-አቀፋዊት ቤተ ክርስቲያን

ቤተ ክርስቲያን መቼ ተጀመረች?

ምዕራፍ 9፡ ወደፊት ምን ይሆናል?

ስለ ወደፊቱ ጊዜ ያሉ መሠረታዊ አመለካከቶች

የፍዳው ዘመን [Tribulation]

የሺህ ዓመት ግዛት

የዘመኑ መጨረሻ

የወደፊቱ ፍርድ

ትንሣኤዎች

መንግሥተ ሰማያትና የቅጣት ስፍራ

III. አስተምህሮ ክርስቶስ እና ደኅንነት

ትምህርት 1፡ የኢየሱስ ክርስቶስ መለኮታዊነት

አስተምህሮ ምንድን ነው?

የክርስቶስ አስተምህሮ አስፈላጊነትና ድነት (ደኅንነት)

የክርስቶስ መለኮታዊነት

ኢየሱስ ሁሉን ቻይ እና ሁሉን የሚገዛ ነው

ኢየሱስ ሁሉን አዋቂ ነው

ኢየሱስ በሁሉም ቦታ ይገኛል

የኢየሱስ ባሕርይ አይለዋወጥም

ኢየሱስ ሕይወትን ይሰጣል

ኢየሱስ ተሰግዶለታል

ኢየሱስ አምላክ መሆኑን ገልጾአል ፤ ኢየሱስ ይቅርታን መስጠት ይችላል

ኢየሱስ በእግዚአብሔር ቃል ላይ ሥልጣን አለው

ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ጋር አንድ ዓይነት ባሕርይ እንዳለው ገለጸ

ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን ተቀብሏል

የክርስቶስ አምላክነት በቆላስይስ 1፡15-20

ትምህርት 2፡ የኢየሱስ ክርስቶስ ሰብአዊነት

የኢየሱስ ክርስቶስ ሰብአዊነት

ኢየሱስ ፍጹም ሰው መሆኑን እንዴት እናውቃለን?

የኢየሱስ ሰብአዊ ስሜቶች

ኃጢአት አልባው የኢየሱስ ሰብአዊነት

የኢየሱስ ከድንግል መወለድ

ትምህርት 3፡ ተሠገዎ፥ ክፍል 1

ተሠገዎ በዮሐንስ 1

ስለ ተሠገዎ በፊልጵስዩስ ምዕራፍ 2

ስለ ተሠገዎ በዕብራውያን ምዕራፍ 2

በጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የተሠገዎ ታሪክ፣ ኢቢዮናውያን

በጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የተሠገዎ ታሪክ፣ ኖስቲካዊነት

በጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የተሠገዎ ታሪክ፣ ሞናርካዊነት ወይም ስባልዮሳዊነት

በጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የተሠገዎ ታሪክ፣ አርዮሳዊነት

ትምህርት 4፡ ተሠገዎ፥ ክፍል 2

ተሠገዎ፥ ክፍል 2

ክርስቶስ «አንድ ባሕርይ» አለው የሚለው አስተምህሮ በኢትዮጵያ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ስለ ክርስቶስ ተሠገዎ ያላት ምሥጢረ እምነት

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን ስለ ክርስቶስ ባሕርይና አካል ያላቸው እምነት

ትምህርት 5፡ ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን ውስጥ የተገለጠባቸው መልኮችና ምሳሌዎች

ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን ውስጥ የተገለጠባቸው መልኮችና ምሳሌዎች

በብሉይ ኪዳን ውስጥ የያህዌ መልአክ (ቅድመ- ተሠገዎ የክርስቶስ መገለጥ)

ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን ዘመን ሲገለጥ (ቅድመ-ተሠገዎ)

በብሉይ ኪዳን የክርስቶስ ተምሳሌቶች

ትምህርት 6፡ የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች በብሉይ ኪዳን ውስጥ

የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች

የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች

የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች

ትምህርት 7፡ ክርስቶስ እንደ ንጉሥ፥ ካህን፥ ነቢይና መድኅን

መሢሑ ኢየሱስ

መሢሑ እንደ ንጉሥ

መሢሑ እንደ ካህን

መሢሑ እንደ ነቢይ

መሢሑ እንደ መድኅን

ትምህርት 8፡ የሰው ልጅ፣ የእግዚአብሔር ልጅ፣ ጌታ

ኢየሱስ የሰው ልጅ

ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ስለ መሆኑ በብሉይና በወንጌላት ውስጥ

የእግዚአብሔር ልጅ መለኮታዊ ነው

በጳውሎስና በዮሐንስ መጻሕፍት ውስጥ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ መገለጹ

ኢየሱስ እንደ ጌታ

ትምህርት 9፡ የክርስቶስ ሥራ በምድር ላይ

የክርስቶስ መቀባት

ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ምሳሌያችን

ኢየሱስ እና የእግዚአብሔር መንግሥት

የኢየሱስ ሞት

ትምህርት 10፡ የክርስቶስ ከፍ ከፍ ማለት

የክርስቶስ ከፍ ከፍ ማለት (ዕርገት)

የኢየሱስ ዕርገት (ከፍ ከፍ ማለት)

ኢየሱስ አሁን ያለው ባሕሪና አገልግሎቱ

ክርስቶስ እንደ መካከለኛና እንደ አማላጅ

ትምህርት 11፡ የደኅንነት አስፈላጊነት – ኃጢአት ምንድን ነው? ክፍል አንድ

የደኅንነት አስፈላጊነት – ኃጢአት ምንድን ነው?

ኃጢአት ከየት መጣ?

የኃጢአት ውጤት፡- ሞት

ሁላችንም ከአዳም ኃጢአት በደልን ወርሰናል

ትምህርት 12፡ የደኅንነት አስፈላጊነት – ሰዎች ኃጢአተኛ በሆነ ባሕርይ ተወለዱ ማለት ምን ማለት ነው? ክፍል 2 

የደኅንነት አስፈላጊነት- ሰዎች ኃጢአተኛ በሆነ ባሕርይ ተወለዱ ማለት ምን ማለት ነው?

ሁሉም ሰው የኃጢአት ተግባርን ፈጽሟል

ኃጢአት በክርስቲያን ሕይወት ውስጥ

ሕፃናት በእርግጥ ኃጢአትን ለመሥራት ከደረሱበት ጊዜ በፊት የኃጢአት በደለኞች ይባላሉ?

አንዳንዱ ኃጢአት ከሌላው የባሰ ነውን?

ይቅርታ የማይደረግበት ኃጢአት ምንድን ነው 

ትምህርት 13፡ የደኅንነት መሠረት፦ የክርስቶስ ሞት በመስቀል ላይ – ክፍል አንድ

የደኅንነት ትርጉም፡- ከኃጢአትና ከኃጢአት ውጤቶች ሁሉ መዳን

የእግዚአብሔር ቅዱስነት የኃጢአትን መሥዋዕት ይሻል፡- የብሉይ ኪዳን ምሳሌ

ኢየሱስ ለኃጢአት ፍጹም የሆነ መሥዋዕት ሆነ፦ የአዲስ ኪዳን መፈጸም

የኢየሱስ ሞት የእግዚአብሔርን ቅዱስ ቁጣ ለማርካት (ለማብረድ) የቀረበ መሥዋዕት ነው።

ትምህርት 14፡ የደኅንነት መሠረት፦ የክርስቶስ ሞት በመስቀል ላይ – ክፍል ሁለት

ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ጋር አስታረቀን

ኢየሱስ የራሱ ሰዎች እንድንሆን ከኃጢአት ዋጀን

የኢየሱስ ሞት በሰይጣን ላይ ታላቅ ድልን አስገኝቷል- ክፍል አንድ

ኢየሱስ በሞቱ በሰይጣን ላይ ታላቅ ድልን ተቀዳጅቷል – ክፍል ሁለት

ትምህርት 15፡ ወደ ደኅንነት መድረሻው መንገድ፦ የእግዚአብሔር ምርጫ እና የእግዚአብሔር ጥሪ

ወደ ደኅንነት መድረሻው መንገድ – የእግዚአብሔር ምርጫና የእግዚአብሔር ጥሪ 

እግዚአብሔር ለጥቂቶች ምሕረቱን ሊሰጥ ይመርጣል 

እግዚአብሔር በሉዓላዊነቱ የመረጣቸውን አበክሮ ይጠራቸዋል

ስለ እግዚአብሔር ምርጫና ለደኅንነት ስለሚያደርገው ጥሪ ጥያቄዎች 

ትምህርት 16፡ የመዳኛ መንገድ፦ ንስሐ፣ እምነትና ወደ እግዚአብሔር መመለስ

የመዳኛ መንገድ፡- ንስሐ እምነትና ወደ እግዚአብሔር መመለስ 

ወደ እግዚአብሔር መመለስ ወይም «መለወጥ» 

እምነት ከታዛዥነት ጋር እንዴት ይዛመዳል? 

ትምህርት 17፡ የደኅንነት በረከቶች – ክፍል አንድ

ዳግም መወለድ፥ ክፍል 1

ዳግም መወለድ፥ ክፍል 2

ከክርስቶስ ጋር መተባበር – ከክርስቶስ ጋር መተባበር ማለት ምን ማለት ነው?

ከክርስቶስ ጋር መተባበር – ከክርስቶስ ጋር የመተባበር በረከቶች ምንድን ናቸው?

ትምህርት 18፡ የደኅንነት በረከቶች – ክፍል አንድ

ጽድቅና ይቅርታ፥ ክፍል አንድ

ጉዲፈቻ (የማደጎ ልጅ)

ቅድስና

ትምህርት 19፡ የደኅንነት በረከቶች – ክፍል ሦስት

የደኅንነት በረከቶች – እንከብራለን ሲባል ምን ማለት ነው?

የዘላለማዊ ዋስትና ማረጋገጫ እና የእግዚአብሔር ቅዱሳን ጽናት፥ ክፍል 1

የዘላለማዊ ዋስትና ማረጋገጫና የእግዚአብሔር ቅዱሳን ጽናት፥ ክፍል 2

የዘላለማዊ ዋስትና ማረጋገጫና የእግዚአብሔር ቅዱሳን ጽናት፥ ክፍል 3

ትምህርት 20፡ ደኅንነትን የመቀበል ጥያቄ

ደኅንነትን የመቀበል ጥያቄ፣ እምነትና ጥምቀት

ቅዱስ ቁርባንን መቀበል፥ ደኅንነት ያስገኛል?

የሚሞቱ ሕፃናት ይድናሉ?

ለመሆኑ በመጨረሻው ሰዎች ሁሉ ይድናሉ ወይ?

ሰዎች የክርስቶስን መልእክት ሳይሰሙ ሊድኑ ይችላሉ?

 IV. የመንፈስ ቅዱስ የጥናት መምሪያና ማብራሪያ

ይህ የጥናት መምሪያ የሚያተኩረው በቤተ ክርስቲያን እገልግሎት ላይ በተሰማሩ ሰዎች ላይ ሲሆን የጥናት መምሪያውን በብዙ የተለያዩ መንገዶች መጠቀም ይቻላል። በግል የእግዚአብሔርን ቃል ለማጥናትም ሆነ በአዋቂዎች የሰንበት ትምህርት ቤት ወይም በመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት መጠቀም ይቻላል። 

ይሁንና መምሪያው የተዘጋጀው በትምህርት-መለኮት ማስፋፊያ ( ትመማ) መልክ ነው። በመሆኑም ይህ መጽሐፍ መምህርን ተክቶ ስለ መጽሐፍ ቅዱስ ትምህርተ-መለኮት ወይም አገልግሎት ለተማሪው ጠቃሚ ትምህርቶችን ያስተላልፋል። ተማሪው በዚህ የጥናት መጽሐፍ እየተመራ ጥያቄዎችን በመመለስና የተማረውን ከሕይወቱ ጋር በማዛመድ በቀን አንድ ሰዓት ያህል ጊዜ ያሳልፋል። ከሁሉም የላቀ ትርፍ የሚገኘው ደግሞ ተማሪዎቹ በሳምንት አንድ ቀን ተሰባስበው የተማሩትን ሲከልሱና የእግዚአብሔር ቃል እንዴት ካሉበት ሁኔታ ጋር እንደሚዛመድ ሲወያዩ ነው። 

“የመንፈስ ቅዱስ የጥናት መምሪያና ማብራሪያ”፣ በቲም ፌሎስ ተጽፎ፣ በጌቱ ግዛው የተተረጎመ እና በኤስ አይ ኤም ጽሑፍ ክፍል የተዘጋጀ ነው፡፡ ለዚህ ድንቅ አገልግሎታቸው እግዚአብሔር ይባርካቸው፡፡ ይህን ጽሁፍ ኮፒ እና ፕሪንት አድርጎ መጠቀም ይቻላል፤ ሆኖም ጽሁፉን መለወጥና ለሽያጭ ማዋል በሕግ የተከለከለ ነው፡፡

ትምሕርት አንድ

መግቢያ

ስለ መንፈስ ቅዱስ ለምን እናጠናለን?

ሥነ መለኮት ምንድን ነው?

መጽሐፍ ቅዱስ ስለ መንፈስ ቅዱስ የምንረዳበት ምንጭ

መንፈስ ቅዱስን ማወቅ

በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የመንፈስ ቅዱስ ስፍራ

የመንፈስ ቅዱስ ዋና ኃላፊነቶች ምንና ምን ናቸው?

ትምሕርት ሁለት

የመንፈስ ቅዱስ ስሞች

የመንፈስ ቅዱስ ተምሳሌቶች

እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ማን ነው?

መንፈስ ቅዱስ፤ ሦስተኛው የሥላሴ አካል

መጽሐፍ ቅዱስ መንፈስ ቅዱስ አምላክ መሆኑን ያሳየናልን?

ትምሕርት ሦስት

መንፈስ ቅዱስ በብሉይ ኪዳን

የእግዚአብሔርን ሕዝብ ይመሩ ዘንድ መሪዎችን ብቁ በማድረግ የመንፈስ ቅዱስ አገልግሎት

መንፈስ ቅዱስ ሰዎች የእግዚአብሔርን ቃል እንዲጽፉ በመምራት የሰጠው አገልግሎት

የብሉይ ኪዳን ነቢያት መሢሑ የሚመጣበትን ወቅትና የመንፈስ ቅዱስ አገልግሉት የሚለወጥበትን ጊዜ እስቀድመው አመልክተው ነበር

ትምሕርት አራት

የመንፈስ ቅዱስ አገልግሎት በወንጌላት

መንፈስ ቅዱስ በጌታ ኢየሱስ ሕይወትና አገልግሎት ውስጥ

ኢየሱስ ስለ መንፈስ ቅዱስ የሰጠው ትምህርት፤ ክፍል 1

ኢየሱስ ስለ መንፈስ ቅዱስ ያስተማረው ትምህርት፤ ክፍል 2

ትምሕርት አምስት

ክርስቲያኖች እንደ መንፈስ ቅዱስ ባሉ መሠረታዊ የክርስትና አስተምህሮዎች ላይ ባላቸው አመለካከት ልዩነት የሚያሳዩት ለምንድን ነው?

መንፈስ ቅዱስን በተመለከተ የተለያዩ መረዳቶች የሚታዩት ለምንድን ነው?

በመጽሐፍ ቅዱስ እውነቶችና በአምልኮ ልምምዶች ውስጥ ያሉ ልዩነቶችን እንዴት መያዝ አለብን?

በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ ስለ መንፈስ ቅዱስ የተሰጡ ትምህርቶች አጠቃላይ መግለጫ (ሐዋ. 1-2 )

በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ ስለ መንፈስ ቅዱስ የተሰጡ ትምህርቶች አጠቃላይ መግለጫ (ሐዋ. 3-8 )

በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ ስለ መንፈስ ቅዱስ የተሰጡ ትምህርቶች አጠቃላይ መግለጫ (ሐዋ. 9-28)

ትምሕርት ስድስት

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በሰው ድነት (ደኅንነት) ውስጥ፤ ክፍል 1

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በሰው ድነት (ደኅንነት) ውስጥ፤ ክፍል 2

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በሰው ድነት (ደኅንነት) ውስጥ፤ ክፍል 3

ትምሕርት ሰባት

የጴንጤቆስጤ ሥነ መለኮት ታሪክ

የጰንጠቆስጤና የአንዳንድ ካሪዝማቲክ ክርስቲያኖች ዋና ትምህርቶች ምን ምን ናቸው?

ከካሪዝማቲክ ትምህርት ለቤተ ክርስቲያን የተረፉ መልካም ውጤቶች

በካሪዝማቲክ የሥነ መለኮት ትምህርት የሚገኙ ሚዛናዊ ያልሆኑ ነገሮች

የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀትና የመንፈስ ቅዱስ ሙላት (ክፍል አንድ)

የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀትና የመንፈስ ቅዱስ ሙላት (ክፍል ሁለት)

የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀትና የመንፈስ ቅዱስ ሙላት (ክፍል ሦስት)

ትምሕርት ስምንት

በክርስቲያኖች መካከል ከፍተኛ ልዩነት የሚፈጥሩ የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ክፍሎች (ክፍል 1)

በክርስቲያኖች መካከል ከፍተኛ ልዩነት የሚፈጥሩ የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ክፍሎች (ክፍል 2)

በመንፈስ ቅዱስ ጥምቀትና ልሳን በመናገር መካከል ያሉ ግንኙነቶች

ትምሕርት ዘጠኝ

የመንፈስ ቅዱስ አማኞችን ወደ እግዚአብሔር ፈቃድ የመምራት አገልግሎት

መንፈስ ቅዱስ እንድናመልክ ይረዳናል

መንፈስ ቅዱስ የክርስቲያኖች ሕይወት ኢየሱስን እንዲመስል የሚሰጠው አገልግሎት

ሰይጣንን ድል የማድረግ የመንፈስ ቅዱስ አገልግሎት

ትምሕርት አስር

ስለ መንፈስ ቅዱስ ስጦታዎች መግቢያ

መንፈሳዊ ስጦታ ምንድን ነው?

መንፈሳዊ ስጦታ (ሮሜ 12፡1-8)

መንፈሳዊ ስጦታ (ኤፌሶን 4፡1-16 )

መንፈሳዊ ስጦታ (1ኛ ጴጥሮስ 4፡7-11 )

መንፈሳዊ ስጦታ (1ኛ ቆሮንቶስ 12፡1-3)

መንፈሳዊ ስጦታ (1ኛ ቆሮንቶስ 12፡4-11 )

መንፈሳዊ ስጦታ (1ኛ ቆሮንቶስ 12፡12-31 )

መንፈሳዊ ስጦታ (1ኛ ቆሮንቶስ 13)

ትምሕርት አስራ ሁለት

መንፈሳዊ ስጦታ (1ኛ ቆሮንቶስ 14፡1-19)

መንፈሳዊ ስጦታዎችና የማያምኑ ሰዎች (1ኛ ቆሮንቶስ 14፡20-40)

በልሳናት ስለመናገር ተጨማሪ ጉዳዮች (ክፍል 1)

በልሳናት ስለመናገር ተጨማሪ ጉዳዮች (ክፍል 2) የተለያዩ ዓይነት ልሳናት አሉን?

ትምሕርት አስራ ሦስት

በቤተ ክርስቱያን ውስጥ ስለሚመጣው ትንቢት ተጨማሪ አሳቦች

ትንቢት ምንድን ነው? ነቢይስ?

የትንቢት ስጦታ ምንድን ነው?

የእውነተኛና ሐሰተኛ ነቢያት ንጽጽር

የትንቢት ስጦታን ለመጠቀም መመሪያዎቹ ምን ምን ናቸው?

የመፈወስና ተአምራትን የማድረግ ስጦታዎች

የብሉይ ኪዳን ተአምራትና አዲሱን ዘመን በተስፋ መመልከት

ተአምራትና ፈውሶች በአዲስ ኪዳን

እግዚአብሔር ፈውስን የሚሰጥባቸው የተለያዩ አሠራሮች

ስለ ተአምራትና ፈውሶች የሚሰጡ የተሳሳቱ አሳቦች

የመንፈሳዊ ስጦታዎች ትምህርት ማጠቃለያ

ትምሕርት አስራ አራት

በመንፈስ ቅዱስ መሞላት

የመንፈስ ቅዱስ ሙላት ምንድን ነው?

ከኤፌ 5፡18-20 በመንፈስ ቅዱስ ስላ መሞላት ምን ልንመለከት እንችላለን?

በመንፈስ ቅዱስ የመሞላት ማረጋገጫዎች

በመንፈስ ቅዱስ ለመሞላት የሚቀርቡ ቅድመ ሁኔታዎች

በመንፈስ ቅዱስ መሞላትና መንፈሳዊ ብስለት

በመንፈስ ቅዱስ ላይ የተሰጡ ትምሕርቶች ክለሳ

የመጀመሪያው የመንፈስ ቅዱስ ዋና ሥራ፡- ዘላለማዊው አምላክ በውስጣችን መኖሩ

የመንፈስ ቅዱስ ሁለተኛ ዋና ተግባሩ፡- ወደ ኢየሱስ ማመልከትና እርሱን እንድንመስል ማድረግ።

የመንፈስ ቅዱስ አገልግሎቶች ክለሳ

V. የጌታ እራት

ይህ ጽሑፍ ለቤተ ክርስቲያን ምእመናን ከእግዚአብሔር ቃል ጠቃሚ እውነቶችን ከሚያስተላልፉ ተከታታይ እትሞች ውስጥ አንዱ ነው። እነዚህ በራሪ ጽሑፎች የቀረቡት ከአማርኛ ውጭ በሌሎች ቋንቋዎች አፋቸውን የፈቱ ሰዎች በሚረዱበት መንገድ ቀለል ተደርገው ነው። ምእመኖቿ የእግዚአብሔርን ቃል በትክክል እስካልተገነዘቡ ድረስ የትኛዋም ቤተ ክርስቲያን ልትጠነክር አትችልም። መንፈስ ቅዱስ እነዚህን በራሪ ጽሑፎች ተጠቅሞ የእግዚአብሔር ሕዝብ የማይለወጡትን የእግዚአብሔር እውነቶች እንዲረዱ እንዲያግዝ ጸሎታችን ነው። ይህንን በራሪ ጽሑፍ በሚገባ ለመጠቀም፥ የተጠቀሱትን ጥቅሶች አውጥተህ ልታነብ ይገባል። 

“የጌታ እራት”፣ በቲም ፌሎስ ተጽፎ፣ ተሾመ ነጋሽ የተተረጎመ እና በኤስ አይ ኤም የታተመ ነው፡፡ አስቀድመን ስለ እነዚህ ቅዱሳን ትጋት እና የክርስቶስን ቤተ ክርስቲያን ለማገልገል ለከፈሉት ዋጋ ምስጋናችን እናቀርባለን፡፡ በመቀጠል ጽሁፉን ኮፒ እና ፕሪንት በማድረግ ለግልም ሆነ ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ማዋል የተፈቀደ ቢሆንም ያለአሳታሚው ፈቃድ ጽሁፉን መለወጥም ሆነ ለሽያጭ ማዋል ግን ፈጽሞ በሕግ የተከለከለ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡ መልካም ጥናት!

የትምሕርቶቹ ዝርዝር

«ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት»

የጌታ እራት ሥርዓት እንዴት እንደ ተጀመረ?

ስለ ጌታ እራት ኢየሱስ የሰጣቸውን በርካታ መመሪያዎች መገንዘብ አስፈላጊ ነው

የጌታ እራት ሥረ መሠረት

ቅዱስ ቁርባን (የጌታ እራት) ማለት ምን ማለት ነው?

አላግባብ የጌታን እራት ስለመውሰድ የተሰጡ ማስጠንቀቂያዎች

ክርስቲያኖች በጌታ እራት ላይ ያላቸው የግንዛቤ ልዩነት

ጌታን እራት ለሚያስፈጽሙ መሪዎች አስተያየት

%d bloggers like this: