አጠቃላይ መልዕክቶች

፳. 1ኛ የጴጥሮስ መልእክት ጥናት

  1. ከስደት ባሻገር ድነታችን (ደኅንነታችን) ትልቅ ሽልማት ያስገኝልናል (1ኛ ጴጥ. 1፡1-12)
  2. ድነት (ደኅንነት) ወደ ተቀደሰ አኗኗር ሊመራን ይገባል (1ኛ ጴጥ. 1፡13-2፡3)
  3. የእግዚአብሔር ምርጥ ሕዝብ በቤተ መቅደሱ ውስጥ ሕያዋን ድንጋዮች ናቸው (1ኛ ጴጥ. 2፡4-12)።
  4. ለአለቆችና ለጌቶች መታዘዝ (1ኛ ጴጥ. 2፡13-25)
  5. የእግዚአብሔር ሕዝብ ቤተሰባዊ ግንኙነት እና መልካም በማድረግ መከራን መቀበል (1ኛ ጴጥ. 3፡1-22)
  6. ለእግዚአብሔር መኖር እና ክርስቲያን በመሆን የሚደርስ መከራ (1ኛ ጴጥ. 4፡1-19)
  7. ለሽማግሌዎችና ለጎልማሶች የተሰጠ ምክር (1ኛ ጴጥ. 5፡1-14)

፳፩. 2ኛ የጴጥሮስ መልእክት ጥናት 

  1. በእምነትና ስለ እግዚአብሔር ባል እውቀት ማደግ (2ኛ ጴጥ. 1፡1-21)
  2. ጴጥሮስ አማኞች መጽሐፍ ቅዱስን ከሚያዛቡ ሐሰተኛ አስተማሪዎች እንዲጠበቁ ያስጠነቅቃል (2ኛ ጴጥ. 2፡1-22)
  3. ጴጥሮስ ክርስቶስ ቃል እንደገባው ተመልሶ አይመጣም የሚለውን አሳብ ፉርሽ ያደርገዋል (2ኛ ጴጥ. 3፡1-18)

፳፪. 1ኛ የዮሐንስ መልእክት ጥናት

  1. በብርሃን መመላለስ (1ኛ ዮሐንስ 1፡1-2፡6)
  2. ከእግዚአብሔር ጋር ኅብረት ማድረግ ሌሎች አማኞችን መውደድን እና የዓለምን የአኗኗር ዘይቤ አለመውደድን ይጠይቃል (1ኛ ዮሐ 2፡7-17)
  3. የእግዚአብሔር ልጆች የሰይጣንን ውሸት ከማመን ይልቅ እውነትን መጠበቅ ይኖርባቸዋል (1ኛ ዮሐ 2፡18-27)።
  4. ተስፋን በከርስቶስ ዳግም ምጽአት ላይ መጣል እና እርስ በእርስ መዋደድ (1ኛ ዮሐ. 2፡28-3፡24)
  5. 1ኛ ዮሐ 4፡1-21
  6. 1ኛ ዮሐ 5፡1-21

፳፫. 2ኛ የዮሐንስ መልእክት ጥናት

  1. የ2ኛ ዮሐንስ መግቢያ
  2. 2ኛ ዮሐ 1:1-13

፳፬. 3ኛ የዮሐንስ መልእክት ጥናት

  1. የ3ኛ ዮሐንስ መግቢያ
  2. 3ኛ ዮሐ 1:1-15

፳፭. የያዕቆብ መልእክት ጥናት

  1. ክርስቲያን ለፈተናና መከራ የሚሰጠው ምላሽ (ያዕ. 1፡1-18)
  2. አማኝ እምነቱን ተግባራዊ የሚያደርግባቸው መንገዶች (ያዕ. 1፡19-2፡26)
  3. አማኝ አንደበቱን ይገዛል፤ ከሌሎች ሰዎች ጋር በሚያደርገው ግንኙነት እውነተኛ ጥበብን ያሳያል (ያዕ. 3፡1-4፡12)
  4. አማኝ ከሥራ፣ ከመከራ፣ ከበሽታና ከኃጢአት ጋር ያለው ግንኙነት (ያዕ. 4፡13-5፡20)

፳፮. የይሁዳ መልእክት ጥናት

  1. የይሁዳ መልዕክት መግቢያ
  2. ይሁዳ 1:1-25
%d