፲፪. የቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት ወደ ቆላስይስ ሰዎች ጥናት
- የቆላስይስ መልእክት መግቢያ
- የቆላስይስ መልእክት በማን ተጻፈ፣ ለማን ተጻፈ፣ የተጻፈበት ዘመንና ቦታ
- የቆላስይስ መጽሐፍ ዓላማ፣ ልዩ ባሕሪያት፣ መዋቅርና አስተዋጽኦ
- ጳውሎስ ስለ ቆላስይስ ክርስቲያኖች ያቀረበው ምስጋናና ጸሎት (ቆላ. 1፡1-14)
- ክርስቶስ ከተፈጠሩት ነገሮች ሁሉ የበለጠና እንደ እግዚአብሔር አብ ያለ አምላክ ነው (ቆላ. 1፡15-23)
- ክርስቶስ ጳውሎስ የሚያስተምረው የወንጌል መልእክት እምብርት ነው (ቆላ. 1፡24-2፡5)
- አማኞች ከንቱ ሰብአዊ ትምህርቶችን ከመከተል ይልቅ በክርስቶስ ላይ ማተኮር ይኖርባቸዋል (ቆላ. 2፡6-23)
- የተቀደሰ አኗኗር (ቆላ. 3፡1-17)
- በቤትና በሥራ ቦታ መንፈሳዊ ግንኙነቶችን መጠበቅ (ቆላ. 3፡18-4፡18)