2ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ፲፬. 2ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ጥናት የ1ኛና 2ኛ ተሰሎንቄ መግቢያየ1ኛና የ2ኛ ተሰሎንቄ ማን ጻፈው፣ ለማን ተጻፈ፣ የትና መቼ ተጻፈየ1ኛና 2ኛ ተሰሎንቄ መልእክቶች ዓላማ፣ ልዩ ባሕሪያት እና አስተዋጽኦ ጳውሎስ የኋላ ኋላ አሳዳጆቻቸው ክርስቶስ በሚመለስበት ጊዜ ለፍርድ እንደሚጋለጡ በማሳሰብ በስደት ላይ ያሉትን አማኞች ያበረታታቸዋል (2ኛ ተሰ. 1:1-12 )ጳውሎስ ክርስቶስ የዐመፁ ሰው ሳይገለጽ እንደማይመለስና አማኞች በታማኝነት ሊመላለሱ እንደሚገባ ያስተምራል (2ኛ ተሰ. 2:1-17)ጳውሎስ አማኞች የክርስቶስን ምጽአት በሚጠባበቁበት ጊዜ ትጉሕ ሠራተኞች ሆነው ሊመላለሱ እንደሚገባ ያስተምራል (2ኛ ተሰ. 3:1-18) Share this:TwitterFacebookMorePrintLike this:Like Loading...