ሀ) ልደቱ
– ኢየሱስ ክርስቶስ፣ የዳዊት ልጅ፣ የአብርሃም ልጅ – ማቴ 11
– ከሴት የተወለደ – ገላ 4፡4፤ ሉቃስ 1፡29-33
– በቤተልሔም የተወለደ – ማቴ 2፡1
– ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ – 1ጢሞ 2፡5
– የሰው ልጅ ተባለ – ማቴ 12፡8፤ 16፡13፤ 25፡31፤ ዮሐ 3፡14፤ 8፡28፤ 13፡31
– በሥጋና በደም ሰውነታችንን ተካፈለ – ዕብ 2፡4፤ 1ዮሐ 4፡፡14
– መንፈስ፣ ኢየሱስ በሥጋ እንደመጣ ይመሰክራል – 1ዮሐ 4፡2-3
ለ) በአካሉ ተወሰነ
– ደከመ – ዮሐ 4፡6-8
– ሲደክመው ተኛ – ማር 4፡38
– በጥበብና በቁመት በተፈጥሮ ሕግ አደገ – ሉቃስ 2፡52
– በተወጋው ጎኑ ደምና ውሃ ወጣው – ዮሐ 19፡32-34
– ተራበ – ማቴ 4፡1-11፤ ማር 11፡12
– አዘነ – ማቴ 26፡38፤ ዮሐ 11፡35
– ተቆጣ – ማር 10፡14
ሐ) የሰውና የመለኮት ባሕሪያት አንድ መሆን (መዋሀድ)
– የመለኮት ሙላት በሰውነቱ ተገልጧል – ቆላ 1፡14 – ሁለቱም ተፈጥሮዎች በአንድ ምንባብ ስር ተጠቅሰዋል ቃል-ሥጋ ሆነ – ዮሐ 1፡14
የዳዊት ዘር – የእግዚአብሔ ልጅ – ሮሜ 1፡3-4
የእግዚአብሔር ልጅ – በኃጢአተኛ ሥጋ ምሳሌ – ሮሜ 8፡3
ክርስቶ በሥጋ መጣ – ከሁሉ በላይ አምላክ ነው – ሮሜ 9፡5
ከሴት የተወለደው – የእግዚአብሔር ልጅ – ገላ 4፡4
ምሳሌ ተገኘ – ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ ነው – ፊል 2፡7፣ 11
– ሰዋዊ መለያ ባሕሪይ ከ መለኮታዊ ስያሜ ጋር
ድንግል ወንድ ልጅን ትወልዳለች – “እግዚአብሔር ከእኛ ጋር” ይባላል – ማቴ 1፡23 ፤ ኢሳ 7፡14
– የኢየሱስ ደም “የእግዚአብሔር ደም” ተብሏል – ሐዋ 20፡28
– እግዚአብሔር እንደመንፈስነቱ “ደም” የለውም፡፡ የኢየሱስ “ደም” እንደ “እግዚአብሔር ደም” መቆጠሩ ኢየሱስና እግዚአብሔር ያላቸውን መለኮታዊ አንድነት ይገልጣል፡፡
– ተሰቀለ – የክብር ጌታ – 1ቆሮ 2፡8
– መለኮታዊ መለያ ባሕሪይ ከ ሰዋዊ ስያሜ ጋር
ከሰማይ መጣ – የሰው ልጅ – ዮሐ 3፡13
የሰው ልጅ – ወደ ሰማይ አረገ – ዮሐ 6፡62
ክርስቶ በሥጋ መጣ – ከሁሉ በላይ አምላክ ነው – ሮሜ 9፡5