ሀ) በተአምራት
ተአምራቶቹ እግዚአብሔርን ያከብራሉ – ዘኅ 14፡22
አንዳንዶች እንዲያምኑ ያደርጋቸዋል – ዮሐ 2፡23
ነገር ግን አንዳንዶች ላያምኑ ይችላሉ – ዮሐ 12፡37
እውነተኛ ተአምራት
የሚነድ ቁጥቋጦ – ዘፍ 3
በግብጻዊያን ላይ ወረርሽኝ – ዘዳ 4፡12
የቀይ ባሕር መከፈል – ዘፍ 14
የዮርዳኖስ ወንዝን መሻገር – ኢያሱ 3
ኤሊያስ – 1ነገ 17-18፤ 2ነገ 1
ኢሳያይስ – 2ነገ 20
ኤልሳዕ – 2ነገ 2፡-6፡፤ 13
የኢየሱስ ተአምራት – ክፍል ለ9 ይመልከቱ
የደቀ መዛሙርት ተአምራት – ክፍል F9፣ ረ11 ይመልከቱ
አንዳንድ ተአምራት በሰይጣን ሊደረጉ ይችላሉ – ዘዳ 13፡1-3፤ ዘጻ 7፡9-12፤ ረዕ 13፡14፤ 16፡14፤ 19፡20
ለ) በፍርድ
ፈርኦን – ዘጸ 4፡12
ናቡከደነጾር – ዳን 4፡28-37
ብልጣሶር – ዳን 5
አናንያና ሰጲራ – ሐዋ 5፡1-11
ሄሮድስ – ሐዋ 12፡22-23
የክፉው ሰራተኞች በሙሉ – ራዕ 20፡10፣ 14-15
ሐ) በሕልምና ራዕዮች
አንዳንድ ሕልሞችና ራዕዮች እግዚአብሔርንና የእርሱን አላማዎች ይገልጣሉ፡፡ – የሚከተሉት መጻሕፍት እግዚአብሔርን የሚገልጡ በርካታ ሕልሞችና ራዕዮችን አካተዋል – ሕዝቅኤል፤ ዳንኤል፤ ዘካሪያስ፤ ዓሞጽ፤ ናሆም፤ የሐዋሪያት ሥራ፤ ራዕይ
ሕልሞችና ራዕዮች በእግዚአብሔር ሊፈቱ ይገባቸዋል
ለዮሴፍ – ዘፍ 41፡15-16
የዮሐንስ ራዕዮች ራዕ 1፡20፤ 7፡13-14
ለዳንኤል – ዳን 2፡27-28
የጴጥሮስ ራዕይ – ሐዋ 10፡11-15፣ 34-35
ሕልሞችን፣ ራዕዮችንና ትንቢቶችን ለመመዘን ከዚህ በታች ያሉትን የእግዚአብሔር መስፈርቶች አይዘንጉ፡-
ሁሉን በእግዚአብሔር ቃል መሠረት ይፈትሹ – መዝ 138፡2፤ ምሳሌ 30፡5-6
መንፈስን ሁሉ አይመኑ – 1ዮሐ 4፡1-3
ሁሉንም ነገሮች ይመካከሩባቸው – ምሳሌ 11፡14፤ 15፡22
ምስክርነት እስኪያገኙ ይታገሱ – ማቴ 18፡16፤ 1ቆሮ 14፡29፤ 2ቆሮ13፡1
እግዚአብሔር ለእርሱ ያለንን ፍቅር ሊፈትን ሃሰተኛ ቃላት በሕይወታችን እንዲያልፉ ሊፈቅድ ይችላል – ዘዳ 13፡3
ከእግዚአብሔር ፈቀቅ የሚያደርጎት ከሆነ ይህ ከሃሰት ነው – ዘዳ 13፡1-3
ተጨባጭ ተአምር ሃሰት ሊሆን ይችላል – ዘዳ 13፡1-3
የእግዚአብሔር ትዕዛዛት ከሕልም፣ ወዘተ በላይ ናቸው – ዘዳ 13፡4
ሃሰትን ከመካከላችን ልናስወግድ ይገባል – ዘዳ 13፡5
ሕልሞችና ራዕዮች መጽናናትን ሊያመጡ ይችላሉ
ለአብርሃም – ዘፍ 15፡1
ለጳውሎስ – ሐዋ 18፡9
ሕልሞችና ራዕዮች ከእግዚአብሔር ዘንድ ማስጠንቃያን ሊያመጡ ይችላሉ
ጌዴዎን የሰማው ሕልም – መሳ 7፡13-15
ዮሴፍ ከግብጽ ወደ እስራኤል ተመራ – ማቴ 2፡19
ዮሴፍ ወደገሊላ ተመራ – ማቴ 2፡22
አናኒያ ለጳውሎስ እንዲጸልይ ተመራ – ሐዋ 9፡10
ጳውሎስ ለአናኒያ መምጣት ተዘጋጀ – ሐዋ 9፡12
ጳውሎስ ወደሜቄዶኒያ እንዲጓዝ ተመራ – ሐዋ 16፡9
ሕልሞችና ራዕዮች ስህተት ሊሆኑ ይችላሉ
የአንድ ሰው የገዛ ልብ ክፋትን ሲመኝ – ኤር 14፡14፤ ኤር 23፡16
ሕልሞች – ኤር 23፡25፣ 32
አንዳንድ ሕልሞች ከእግዚአብሔር ያርቁናል – ኤር 23፡27
እነዚህን የሃሰት ሕልሞች መከተል የለብንም – ኤር 27፡9
የገዛ ራሳችን ሕልሞች ሃሰተኛ ሊሆኑ ይችላሉ – ኤር 29፡8
ሃሰተኛ ሕልሞች ወደ ሃሰተኛ ትንቢቶች ሊመሩ ይችላሉ – ሕዝ 13፡7
ሃሰተኛ ሃይማኖቶች ሃሰተኛ ሕልሞችና ራዕዮችን ያቀርባሉ – ዘካ 10፡2
አንዳንድ ሕልሞችና ራዕዮች ግልጽ ቅዠቶች ናቸው
በመራብና በመጠማት ምክንያት – ኢሳ 29፡8
የሥራ ብዛት ውጤት – መክ 5፡3፣ 7
አንዳንድ ሕልሞች ፍፁም ስጋዊ ናቸው – ይሁዳ 1፡8
አልኮልና አደንዛዥ እጾች የሃሰተኛ ሕልሞችና ራዕዮች ምንጭ ሊሆኑ ይችላሉ – ኢሳ 28፡7
መ) እግዚአብሔር በሕልም ይናገራል – ኢዮብ 33፤ 15-18
ብሉይ ኪዳን
አቤሜሌክ – ዘፍ 20፡3-7
ያዕቆብ – ዘፍ28፡12፤ 31፡10
ላባ – ዘፍ 31፡24
ዮሴፍ – ዘፍ 37፡5-9
ሰሎሞን – 1ነገ 3፡5-15
ናቡከደነጾር – ዳን 2፡1፣ 31፤ 4፡5፣ 8
ዳንኤል – ዳን 7
አዲስ ኪዳን
ዮሴፍ- ማቴ 1፡20-21፤ 2፡13፣ 19-20
የጥበብ ሰዎች – ማቴ 2፡11-12
የጲላጦስ ሚስት – ማቴ 27፡19
ሠ) እግዚአብሔር በራዕይ ይናገራል – ኢዮብ 33፡15-18፤ መዝ 89፡19
ብሉይ ኪዳን
አብርሃም – ዘፍ 15፡1
ያዕቆብ – ዘፍ 46፡2
ኢሳያይስ – ኢሳ 6፡1-8
ዳንኤል – ዳን 2፡19፤ እና ምዕረፍ 7፣ 8፣ 10
ናሆም – ናሆም 1፡1
ዓሞጽ – ዓሞጽ 7፡1-9፤ 8፡1-6፤ 9፡1
ዘካርያስ – ዘካ 1፡8፤ 3፡1፤ 4፡2፤ 5፡2፤ 6፡1
ሕዝቅኤል – ሕዝ 1፣ 8፣ 10፣ ወዘተ…
ናቡከደነጾር – ዳን 2፡28
አዲስ ኪዳን
ጳውሎስ – ሐዋ 9፡3፣ 6፣ 12፤ 16፡9፤ 18፡9፤ 22፡18፤ 27፡23፤ 2ቆሮ 12፡1-4 አናኒያ – ሐዋ 9፡10-11
ጴጥሮስ – ሐዋ 10፡9-17
ቆርነሊዎስ – ሐዋ 10፡3
ዮሐንስ – የዮሐንስ ራዕይ