ያልተዋጁ፣ የወደቁ ሰዎች ሁኔታ

ሀ) በእግዚአብሔር ላይ የሰው ልጅ አመጽ – በተጨማሪ ኀጢአት የሚለውን ርዕስ (ክፍል መ1) ይመልከቱ

– የሰው ልጅ አለመታዘዝ፣ ውድቀትና እርግማን – ዘፍ 3፡1-24

– ኀጢአትና ሞት በአዳም በኩል ገባ – ሮሜ 5፡12፤ 1ቆሮ 15፡21-22

– ሁሉ በደለኛ ነው – ሮሜ 3፡23፤ ዘፍ 6፡5፤ 1ነገ 8፡46፤ መዝ 14፡2-3፤ ኢሳ 53፡6፤ 64፡5-7

– ሁሉም መዳን አለባቸው – 1ጢሞ 2፡4፤ ሮሜ 3፤ 23፤ ገላ 3፡22፤ 1ዮሐ 1፡8፤ 5፡19

ለ) ሰው በእግዚአብሔር ቁጣ ስር ወድቋል

ኀጢአትና ሕግ የሚለውን ርዕስ ይመልከቱ – ክፍል መ2

– የእግዚአብሔርን ሕግ የማይታዘዝ ሁሉ ርጉም ነው – ዘዳ 27፡26

– የሕግ ትዕዛዝ ለሁሉ የተገለጠ ነው – ሮሜ 2፡13-15

– የሕግን ትዕዛዝ ሊጠብቅ የሚችል የለም – ሮሜ 3፡20፤ ገላ 2፡21

– የእግዚአብሔር ቁጣ

– በማያምኑ ላይ – ዮሐ 3፡36

– በፍርድ ቀን – ሮሜ 2፡8

– በማይታዘዙ ላይ – ኤፌ 5፡6፤ ቆላ 3፡6

– ፈሪሃ እግዚአብሔር በሌላቸው ላይ – ሮሜ 1፡18

– የ 666 ምልክትን በተቀበሉ ላይ – ራዕ 14፡9-11

– የዳኑ ከእግዚአብሔር ቁጣ አምልጠዋል – 1ተሰ 5፡9

ሐ) ሰውና ስራ

– ስራ ሃብትና ክብርን ያመጣል – ምሳሌ 10፡4፤ 14፡23፤ 22፡29

– ስንፍና ለድህነት በር ይከፍታል – ምሳሌ 10፡4፤ 14፡23

– በትጋት መስራት በብርቱ ይመከራል – ምሳሌ 13፡4፤ 2ጢሞ 2፡6

– ከውድቀት በፊት

– አዳም ፍጥረትን ይገዛ ነበር – ዘፍ 1፡28

– ኤደን ገነትን ያበጃትና ይጠብቃት ነበር – ዘፍ 2፡15

– ከውድቀት በኋላ

– ስራ መስራት አስቸጋሪ ሆነ – ዘፍ 3፡19፤ 5፡29

– እግዚአብሔርና ኢየሱስ ስራቸውን ይሰራሉ ይፈፅማሉም – የሐ 5፡17፤ 17፡4

– ከድነት በኃላ

– በእጅ መስራት – 1ተሰ 4፡11፤ 2ተሰ 3፡10-12

– የአገልግሎት ሥራ – ኤፌ 4፡12፤ 1ጢሞ 3፡1

– የሚሰሙ፣ ሳያዩ የሚያደርጉ የተባረኩ ናቸው – ያዕ 1፡25

– እንደ ሥራችን መጠን እንሸለማለን – 1ጴጥ 1፡17፤ ራዕ 22፡12፤ 1ቆሮ 3፡13-15

– ሥራ ይጠበቅብናል፣ ማረፍ ይጠበቅብናል

– ሕግ ከመሰጠቱ በፊት – ዘፍ 2፡2-3

– ሕግ ከተሰጠ በኃላ – ዘጸ 20፡9-11

መ) ያልተዋጀ ሰው አካላዊና ማሕበራዊ ሁኔታ (በዘፍጥረት መጽሐፍ መነጽር)

– ሃፍረትና በደለኛነት – ዘፍ 3፡7

– በእግዚአብሔር ፊት ፍርሃት – ዘፍ 3፡8፣ 10

– የተበጠሰ ግንኙነት – ዘፍ 3፡12

– የድነት ተስፋ መሰጠት – ዘፍ 3፡15

– ሕመምና ሥራ – ዘፍ 3፡16-19

– የደም መስዋዕት – ዘፍ 3፤ 21፤ 4፡4-5

– በረከት ማጣት – ዘፍ 3፡23-24

– ቁጣና ነፍስ ገዳይነት – ዘፍ 4፡6-8፤ 4፡23-24

– ከእግዚአብሔር መለየት – ዘፍ 4፡14

– በእርጅና መሞት – ዘፍ 5፡5

– አጋንንታዊ ሥራዎች – ዘፍ 6፡1-4

– ክፋትና ግፍ – ዘፍ 6፡5፣ 11

– እግዚአብሔር ኀጢአትን ይቀጣል – ዘፍ 6፡5-7

– ምህረትና ጸጋ – ዘፍ 6፡8-9

– ሥጋ በምግብነት – ዘፍ 9፡3

– የሕዝቦች መከፋፈል – ዘር 11፡1-9

– የተስፋ መሰጠት – ዘፍ 12፡1-3

– ድርቅና በሽታ – ዘፍ 12፡10፣ 17

– ጦርነት – ዘፍ 14፡1-4

– የጸሎት ሃይል – ዘፍ 18፡16-33

– የወሲብ ኢ-ሞራላዊነት – ዘፍ 19፡4-5፣ 33

– የእግዚአብሔር ቅጣት – ዘፍ 19፡24-29

ሠ) የወደቀም እንኳ ቢሆን የሰው ልጅ ለእግዚአብሔር ትልቅ ዋጋ አለው

– ከወፎች ወይም በጎች የበለጠ ዋጋ አለው – መቴ 6፡26፣ 12፡12፣ ሉቃስ 12፡24

– ለመዋጀቱ የተከፈለለት ዋጋ ይህንን ይበልጥ ያሳያል – ዮሐ 3፡16፤ 1ጴጥ 1፡18-19

– የእግዚአብሔር ክብር ተካፋይ ይሆን ዘንድ ተዋጀ – ዕብ 2፡10፤ 2ተሰ 1፡11፣ 12

Leave a Reply

%d bloggers like this: