ሀ) በእግዚአብሔር ላይ የሰው ልጅ አመጽ – በተጨማሪ ኀጢአት የሚለውን ርዕስ (ክፍል መ1) ይመልከቱ
– የሰው ልጅ አለመታዘዝ፣ ውድቀትና እርግማን – ዘፍ 3፡1-24
– ኀጢአትና ሞት በአዳም በኩል ገባ – ሮሜ 5፡12፤ 1ቆሮ 15፡21-22
– ሁሉ በደለኛ ነው – ሮሜ 3፡23፤ ዘፍ 6፡5፤ 1ነገ 8፡46፤ መዝ 14፡2-3፤ ኢሳ 53፡6፤ 64፡5-7
– ሁሉም መዳን አለባቸው – 1ጢሞ 2፡4፤ ሮሜ 3፤ 23፤ ገላ 3፡22፤ 1ዮሐ 1፡8፤ 5፡19
ለ) ሰው በእግዚአብሔር ቁጣ ስር ወድቋል
– ኀጢአትና ሕግ የሚለውን ርዕስ ይመልከቱ – ክፍል መ2
– የእግዚአብሔርን ሕግ የማይታዘዝ ሁሉ ርጉም ነው – ዘዳ 27፡26
– የሕግ ትዕዛዝ ለሁሉ የተገለጠ ነው – ሮሜ 2፡13-15
– የሕግን ትዕዛዝ ሊጠብቅ የሚችል የለም – ሮሜ 3፡20፤ ገላ 2፡21
– የእግዚአብሔር ቁጣ
– በማያምኑ ላይ – ዮሐ 3፡36
– በፍርድ ቀን – ሮሜ 2፡8
– በማይታዘዙ ላይ – ኤፌ 5፡6፤ ቆላ 3፡6
– ፈሪሃ እግዚአብሔር በሌላቸው ላይ – ሮሜ 1፡18
– የ 666 ምልክትን በተቀበሉ ላይ – ራዕ 14፡9-11
– የዳኑ ከእግዚአብሔር ቁጣ አምልጠዋል – 1ተሰ 5፡9
ሐ) ሰውና ስራ
– ስራ ሃብትና ክብርን ያመጣል – ምሳሌ 10፡4፤ 14፡23፤ 22፡29
– ስንፍና ለድህነት በር ይከፍታል – ምሳሌ 10፡4፤ 14፡23
– በትጋት መስራት በብርቱ ይመከራል – ምሳሌ 13፡4፤ 2ጢሞ 2፡6
– ከውድቀት በፊት
– አዳም ፍጥረትን ይገዛ ነበር – ዘፍ 1፡28
– ኤደን ገነትን ያበጃትና ይጠብቃት ነበር – ዘፍ 2፡15
– ከውድቀት በኋላ
– ስራ መስራት አስቸጋሪ ሆነ – ዘፍ 3፡19፤ 5፡29
– እግዚአብሔርና ኢየሱስ ስራቸውን ይሰራሉ ይፈፅማሉም – የሐ 5፡17፤ 17፡4
– ከድነት በኃላ
– በእጅ መስራት – 1ተሰ 4፡11፤ 2ተሰ 3፡10-12
– የአገልግሎት ሥራ – ኤፌ 4፡12፤ 1ጢሞ 3፡1
– የሚሰሙ፣ ሳያዩ የሚያደርጉ የተባረኩ ናቸው – ያዕ 1፡25
– እንደ ሥራችን መጠን እንሸለማለን – 1ጴጥ 1፡17፤ ራዕ 22፡12፤ 1ቆሮ 3፡13-15
– ሥራ ይጠበቅብናል፣ ማረፍ ይጠበቅብናል
– ሕግ ከመሰጠቱ በፊት – ዘፍ 2፡2-3
– ሕግ ከተሰጠ በኃላ – ዘጸ 20፡9-11
መ) ያልተዋጀ ሰው አካላዊና ማሕበራዊ ሁኔታ (በዘፍጥረት መጽሐፍ መነጽር)
– ሃፍረትና በደለኛነት – ዘፍ 3፡7
– በእግዚአብሔር ፊት ፍርሃት – ዘፍ 3፡8፣ 10
– የተበጠሰ ግንኙነት – ዘፍ 3፡12
– የድነት ተስፋ መሰጠት – ዘፍ 3፡15
– ሕመምና ሥራ – ዘፍ 3፡16-19
– የደም መስዋዕት – ዘፍ 3፤ 21፤ 4፡4-5
– በረከት ማጣት – ዘፍ 3፡23-24
– ቁጣና ነፍስ ገዳይነት – ዘፍ 4፡6-8፤ 4፡23-24
– ከእግዚአብሔር መለየት – ዘፍ 4፡14
– በእርጅና መሞት – ዘፍ 5፡5
– አጋንንታዊ ሥራዎች – ዘፍ 6፡1-4
– ክፋትና ግፍ – ዘፍ 6፡5፣ 11
– እግዚአብሔር ኀጢአትን ይቀጣል – ዘፍ 6፡5-7
– ምህረትና ጸጋ – ዘፍ 6፡8-9
– ሥጋ በምግብነት – ዘፍ 9፡3
– የሕዝቦች መከፋፈል – ዘር 11፡1-9
– የተስፋ መሰጠት – ዘፍ 12፡1-3
– ድርቅና በሽታ – ዘፍ 12፡10፣ 17
– ጦርነት – ዘፍ 14፡1-4
– የጸሎት ሃይል – ዘፍ 18፡16-33
– የወሲብ ኢ-ሞራላዊነት – ዘፍ 19፡4-5፣ 33
– የእግዚአብሔር ቅጣት – ዘፍ 19፡24-29
ሠ) የወደቀም እንኳ ቢሆን የሰው ልጅ ለእግዚአብሔር ትልቅ ዋጋ አለው
– ከወፎች ወይም በጎች የበለጠ ዋጋ አለው – መቴ 6፡26፣ 12፡12፣ ሉቃስ 12፡24
– ለመዋጀቱ የተከፈለለት ዋጋ ይህንን ይበልጥ ያሳያል – ዮሐ 3፡16፤ 1ጴጥ 1፡18-19
– የእግዚአብሔር ክብር ተካፋይ ይሆን ዘንድ ተዋጀ – ዕብ 2፡10፤ 2ተሰ 1፡11፣ 12