ሀ) ልደቱ
– ኢየሱስ ክርስቶስ፣ የዳዊት ልጅ፣ የአብርሃም ልጅ – ማቴ 11
– ከሴት የተወለደ – ገላ 4፡4፤ ሉቃስ 1፡29-33
– በቤተልሔም የተወለደ – ማቴ 2፡1
– ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ – 1ጢሞ 2፡5
– የሰው ልጅ ተባለ – ማቴ 12፡8፤ 16፡13፤ 25፡31፤ ዮሐ 3፡14፤ 8፡28፤ 13፡31
– በሥጋና በደም ሰውነታችንን ተካፈለ – ዕብ 2፡4፤ 1ዮሐ 4፡፡14
– መንፈስ፣ ኢየሱስ በሥጋ እንደመጣ ይመሰክራል – 1ዮሐ 4፡2-3
ለ) በአካሉ ተወሰነ
– ደከመ – ዮሐ 4፡6-8
– ሲደክመው ተኛ – ማር 4፡38
– በጥበብና በቁመት በተፈጥሮ ሕግ አደገ – ሉቃስ 2፡52
– በተወጋው ጎኑ ደምና ውሃ ወጣው – ዮሐ 19፡32-34
– ተራበ – ማቴ 4፡1-11፤ ማር 11፡12
– አዘነ – ማቴ 26፡38፤ ዮሐ 11፡35
– ተቆጣ – ማር 10፡14
ሐ) የሰውና የመለኮት ባሕሪያት አንድ መሆን (መዋሀድ)
– የመለኮት ሙላት በሰውነቱ ተገልጧል – ቆላ 1፡14 – ሁለቱም ተፈጥሮዎች በአንድ ምንባብ ስር ተጠቅሰዋል ቃል-ሥጋ ሆነ – ዮሐ 1፡14
የዳዊት ዘር – የእግዚአብሔ ልጅ – ሮሜ 1፡3-4
የእግዚአብሔር ልጅ – በኃጢአተኛ ሥጋ ምሳሌ – ሮሜ 8፡3
ክርስቶ በሥጋ መጣ – ከሁሉ በላይ አምላክ ነው – ሮሜ 9፡5
ከሴት የተወለደው – የእግዚአብሔር ልጅ – ገላ 4፡4
ምሳሌ ተገኘ – ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ ነው – ፊል 2፡7፣ 11
– ሰዋዊ መለያ ባሕሪይ ከ መለኮታዊ ስያሜ ጋር
ድንግል ወንድ ልጅን ትወልዳለች – “እግዚአብሔር ከእኛ ጋር” ይባላል – ማቴ 1፡23 ፤ ኢሳ 7፡14
– የኢየሱስ ደም “የእግዚአብሔር ደም” ተብሏል – ሐዋ 20፡28
– እግዚአብሔር እንደመንፈስነቱ “ደም” የለውም፡፡ የኢየሱስ “ደም” እንደ “እግዚአብሔር ደም” መቆጠሩ ኢየሱስና እግዚአብሔር ያላቸውን መለኮታዊ አንድነት ይገልጣል፡፡
– ተሰቀለ – የክብር ጌታ – 1ቆሮ 2፡8
– መለኮታዊ መለያ ባሕሪይ ከ ሰዋዊ ስያሜ ጋር
ከሰማይ መጣ – የሰው ልጅ – ዮሐ 3፡13
የሰው ልጅ – ወደ ሰማይ አረገ – ዮሐ 6፡62
ክርስቶ በሥጋ መጣ – ከሁሉ በላይ አምላክ ነው – ሮሜ 9፡5
በዚህ ድረ ገጽ ውስጥ በአዘጋጁ የተጻፉ እና የተተረጎሙ እንዲሁም በተለያዩ አገልጋዮች የተዘጋጁ የድነት ትምሕርቶች፣ የደቀ መዝሙር ትምሕርቶች፣ የአዲስ ኪዳን እና ብሉይ ኪዳን ማጥኛዎችን ጨምሮ በርካታ መንፈሳዊ ጽሑፎችን ያገኛሉ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ከኤስ አይ ኤም ጋር በመተባበር የተዘጋጀ በአንድሮይድ ስልክ ላይ የሚጫን በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ማብራሪያ መተግበሪያ (Amharic Bible Commentary App) ያገኛሉ፡፡ የወንጌል በድረ-ገጽ አገልግሎት ዌብ ሣይት (https://ethiopiansite.com/) የፊት ገጽ ግርጌ ላይ በመሄድ፣ በስተቀኝ ባልው ክፍት ሣጥን ውስጥ የኢ-ሜይል አድራሻዎን በመጻፍና “ድረ-ገጹን ይከታተሉ” የሚለውን ቁልፍ በመጫን የዌብ ሣይቱ ተከታይ (follower) እንዲሆኑ ተጋብዘዋል፡፡ ይህን ሲያደርጉ በዌብ ሣይቱ ላይ አዳዲስ ጽሑፎች ሲጫኑ፣ በኢ-ሜይል አድራሻዎ የማስታወሻ መልእክት (notification) የሚያገኙ ይሆናል፡፡