የኢየሱስ ትንሣኤና ዕርገት (ሉቃስ 24፡1-53)
የውይይት ጥያቄ፡- ሀ) የኢየሱስ ትንሣኤ ወሳኝ እንደሆነ የምታስበው ለምንድን ነው? ለ) 1ኛ ቆሮ. 5፡12-32 አንብብ። ጳውሎስ ትንሣኤ አስፈላጊ ነው የሚለው ለምንድን ነው? ሠ) በትንሣኤው ላይ ብዙ ትኩረት እየሰጠን ትንሣኤውን እምብዛም የማናነሣው ለምንድን ነው? ከታሪክ ምሑሩ አመለካከት አንጻር፣ የኢየሱስ ትንሣኤ በታሪክ እጅግ በጣም አስፈላጊ ነገር ነው። ቀደም ሲል ሰዎች በመስቀል ላይ ሲሞቱ ኖረዋል። ከእነዚህም አንዳንዶቹ የእግዚአብሔር …