የሐዋርያት ሥራ

የጳውሎስ የመጨረሻ ቆይታ በሮም (የሐዋ. 27፡1-28፡31)

እግዚአብሔር ጳውሎስ ወንጌልን ወደ ሮም እንደሚያደርስ ተናግሮ ነበር። ነገር ግን እግዚአብሔር ይህንን ለማድረግ የተጠቀመበት መንገድ ጳውሎስን ጨምር ብዙ ክርስቲያኖችን ሳያስገርም አይቀርም፡፡ ጳውሎስ እንደ ነጻ ሰው ሳይሆን ታስሮ ወደ ሮም ለመሄድ ተገደደ። ይህ እስረኛ ሆኖ የጀመረው ጉዞ ራሱ በችግር የተሞላና የሞት አደጋ ያንዣበበበት ነበር። ነገር ግን እግዚአብሔር ጳውሎስን ሮም ለማድረስ ወስኖ ነበር። ስለሆነም፥ ማዕበልና የመስጠም አደጋ …

የጳውሎስ የመጨረሻ ቆይታ በሮም (የሐዋ. 27፡1-28፡31) Read More »

ጳውሎስ፥ በፊሊክስ፣ በፊስጦስ እና በንጉሥ አግሪጳ ፊት መቅረቡ (የሐዋ. 24፡1-26፡32)

ጳውሎስ፥ ፊሊክስ በተባለ የሮም ባለሥልጣን ፊት ተመረመረ (የሐዋ. 24)። የአይሁድ መሪዎች ጉዳያቸውን በፊሊክስ ፊት ያቀርብ ዘንድ ጠርጠሉስ የተባለ ጠበቃ ቀጠሩ፡፡ ስሙ እንደሚያመለክተው፥ ይህ ጠበቃ ሮማዊ ነበር። ወይም ደግሞ በሮም አድርጎ በሮማውያን ስም የሚጠራ አይሁዳዊ ሊሆን ይችላል። ጠርጠሉስ ጳውሎስ የናዝራውያን (የክርስቲያኖች) ወገን መሪ ሆኖ በሮም ግዛት ሁሉ ሁከትን እንደ ፈጠረና ቤተ መቅደሱን እንዳረከሰ በመግለጽ ይክስሰው ጀመር፡፡ …

ጳውሎስ፥ በፊሊክስ፣ በፊስጦስ እና በንጉሥ አግሪጳ ፊት መቅረቡ (የሐዋ. 24፡1-26፡32) Read More »

ጳውሎስ ለአይሁዶች ንግግር ማድረጉ እና በአይሁድ ሸንጎ ፊት ማስረጃውን ማቅረቡ (የሐዋ. 22፡30-23፡35)

ጳውሎስ ለአይሁዶች ንግግር አደረገ (ሐዋ. 21፡40-22፡29)። ጳውሎስ ለሕዝቡ ለመናገር ጠይቆ ከተፈቀደለት በኋላ፥ የአይሁድ ቋንቋ በሆነው በአረማይስጥ ቋንቋ መናገሩን ቀጠለ። ለአይሁዶች ሲናገር፥ ከክርስቶስ በፊት ምን ዓይነት ሰው እንደነበረ ገለጸላቸው። በዘመኑ እጅግ ታላቅ ሰው በሆነው በገማልያል እግር ሥር የተማረና ለሃይማኖቱ ቀናዒ የሆነ አይሁዳዊ እንደነበረ ገለጸ። ልክ እንደ እነርሱ የመንገዱን ተከታዮች ጠልቶ እያሳደደ ይገድላቸው ነበር። ከዚያ በኋላ እንዴት …

ጳውሎስ ለአይሁዶች ንግግር ማድረጉ እና በአይሁድ ሸንጎ ፊት ማስረጃውን ማቅረቡ (የሐዋ. 22፡30-23፡35) Read More »

የጳውሎስ ወደ ኢየሩሳሌም መሄድ፣ ለአይሁድ ባሕል ያለውን አክብሮት ማሳየት እና መታሰር (የሐዋ. 21፡1-39)

ጳውሎስ ወደ ኢየሩሳሌም ሄደ (የሐዋ. 21፡1-16)። ጳውሎስ ቀስ ብሎ ወደ ኢየሩሳሌም መጓዙን ቀጠለ። እግዚአብሔርም በኢየሩሳሌም ስለሚጠብቀው ነገር ማስጠንቀቁን ቀጠለ። ሀ. በጢሮስ የተሰጠው ማስጠንቀቂያ፡- ጳውሎስና ባልደረቦቹ የሚጓዙበት ጀልባ በጢሮስ ለአያሌ ቀናት ቆማ ነበር። ስለሆነም፥ ጳውሎስና ሌሎችም ደቀ መዛሙርቱን ለማግኘት ሄደው በዚያ ሰባት ቀናት ተቀመጡ። መንፈስ ቅዱስ በኢየሩሳሉም በጳውሎስ ላይ ስለሚደርስበት ነገር አስቀድሞ መልእክት ለደቀ መዛሙርቱ ተናገረ፡፡ …

የጳውሎስ ወደ ኢየሩሳሌም መሄድ፣ ለአይሁድ ባሕል ያለውን አክብሮት ማሳየት እና መታሰር (የሐዋ. 21፡1-39) Read More »

ጳውሎስ በመቄዶንያና በግሪክ የነበሩትን አብያተ ክርስቲያናት መጎብኘቱ እና ከኤፌሶን መሪዎች ጋር ያደረገው ስንብት (የሐዋ. 20፡1-38)

ጳውሎስ በመቄዶንያና በግሪክ የነበሩትን አብያተ ክርስቲያናት ጎበኘ (የሐዋ. 20፡1-12)። ጳውሎስ ረዳቶቹ የሆኑትን ጢሞቴዎስንና ኤርስጦንን ወደ መቄዶንያ ልኳቸው ነበር (የሐዋ. 19፡21-22)። ብዙም ሳይቆይ ከብጥብጡ በኋላ፥ ጳውሎስ፥ ኤፌሶንን ትቶ በመቄዶንያ በኩል ወደ ቆሮንቶስ ሄደና እግረ መንገዱን የፊልጵስዩስን፥ የተሰሎንቄን፥ የቤርያንና የቆርንቶስን አብያተ ክርስቲያናት ጎበኘ። በቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እያስተማረና አንዳንድ የተሳሳቱ ነገሮችን እያስተካከለ ለሦስት ወራት ተቀመጠ። ጳውሎስ በመቄዶንያና …

ጳውሎስ በመቄዶንያና በግሪክ የነበሩትን አብያተ ክርስቲያናት መጎብኘቱ እና ከኤፌሶን መሪዎች ጋር ያደረገው ስንብት (የሐዋ. 20፡1-38) Read More »

ወንጌል በኤፌሶን ተሰበከ (የሐዋ. 18፡23-19፡41)

ሉቃስ ከ53-57 ዓ.ም. ስለ ተካሄደው ሦስተኛው የወንጌል ተልእኮ ጉዞ ብዙም መረጃ አይሰጠንም። ሮሜ 1ኛና 2ኛ ቆሮንቶስን ጨምሮ፥ ከጳውሎስ እጅግ ወሳኝ ደብዳቤዎች መካከል አንዳንዶቹ የተጻፉት በዚህ ጊዜ ነበር። ሉቃስ ያተኮረው በሦስተኛው የጳውሎስ የወንጌል ጉዞ ወቅት ትልቅ የአገልግሎት ስፍራ በነበረችው የኤፌሶን ከተማ ላይ ነበር። ወንጌል በኤፌሶን ተሰበከ (የሐዋ. 18፡23-19፡41) ሀ. አጵሎስ በኤፌሶን አስተማረ (የሐዋ. 18፡23-28)። ጳውሎስ ሦስተኛውን …

ወንጌል በኤፌሶን ተሰበከ (የሐዋ. 18፡23-19፡41) Read More »

ጳውሎስ ወንጌልን በቆሮንቶስ ሰበከ (የሐዋ. 18፡1-22)

ጳውሎስ የግሪክ ግዛትና ታላቅ የትምህርት መዲና ከነበረችው ከአቴና የግሪክ የንግድ ማዕከል ወደ ነበረችው ወደ ቆሮንቶስ ተጓዘ፡፡ ቆሮንቶስ ከአቴና 80 ኪሎ ሜትር ያህል ትርቅ ነበር። ቆሮንቶስ የወደብ ከተማና ዐቢይ የንግድ ማዕከል በመሆኗ የብዙ ሕዝብ መገናኛም ስፍራ ነበረች። የከተማይቱ ታዋቂ ጣዖት «የፍቅር ጣዖት» ትባል ነበር። ለዚህች ጣዖት የሚቀርብ አምልኮ፥ ከቤተ ጣዖቱ ካህናት ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት መፈጸምን …

ጳውሎስ ወንጌልን በቆሮንቶስ ሰበከ (የሐዋ. 18፡1-22) Read More »

የጳውሎስ ስብከት በተሰሎንቄ፣ በቤሪያ፣ እና በአቴና (የሐዋ. 17፡1-34)

ጳውሎስ በተሰሎንቄ ሰበከ (የሐዋ. 17፡1-9) ከዚህ በኋላ ጳውሎስ ወንጌልን የሰበከበት ትልቋ ከተማ ከፊልጵስዩስ 120 ኪሎ ሜትር ርቃ ትገኝ የነበረችው ተሰሎንቄ ናት። በተሰሎንቄ ብዙ አይሁዶች ስለነበሩ ጳውሎስ ምስክርነቱን ለመጀመር ወደ ምኵራብ ሄደ። በሦስት ተከታታይ ሰንበት ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን ተስፋ የተገባለት መሢሕ እንደሆነ አስተማረ። በዚህ ጊዜ አንዳንድ አይሁዶችና ሕያው የሆነውን ፈጣሪ ለማምለክ ሲሉ ከጣዖት የተመለሱ ብዙ አሕዛብ …

የጳውሎስ ስብከት በተሰሎንቄ፣ በቤሪያ፣ እና በአቴና (የሐዋ. 17፡1-34) Read More »

የጳውሎስ አገልግሎት በገላትያ፣ በእስያ እና በፊልጵስዩስ (የሐዋ. 16፡1-40)

የጳውሎስ አገልግሎት በገላትያና በእስያ (የሐዋ. 16፡1-10) የውይይት ጥያቄ፡- ስለ ጢሞቴዎስ ከመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት አንብበህ ስለ እርሱ የምናውቀውን ሁሉ ጠቅለል አድርገህ ጻፍ፡፡ ሉቃስ፥ ጳውሎስና ሲላስ በገላትያና በእስያ ስላደረጉት ጉዞ ብዙ አልነገረንም። በዚህ ክፍል አራት ዐበይት ነገሮች ተጠቅሰዋል። አንደኛው፥ ሉቃስ በልስጥራን ጢሞቴዎስ የተባለ ወጣት ከጳውሎስ ቡድን መቀላቀሉን ገልጾአል። ምናልባት ጢሞቴዎስ ገና ታዳጊ ወጣት ሳይሆን አይቀርም። ይህም …

የጳውሎስ አገልግሎት በገላትያ፣ በእስያ እና በፊልጵስዩስ (የሐዋ. 16፡1-40) Read More »

በጳውሎስና በበርናባስ መካከል የተከሰተ አለመግባባት (የሐዋ.15፡36-41)

ካሳና አስፋው የአንዲት ቤተ ክርስቲያን ሽማግሌዎች ናቸው። ካሳ ጭምትና አርቆ አስተዋይ ሲሆን፥ አስፋው ግን ተጫዋች ነበር። ሁልጊዜ የአንዱ ባሕርይ ለሌላው ይከብደዋል። ሁለቱም ቤተ ክርስቲያናቸው እንድታድግ ይፈልጋሉ። ነገር ግን ካሳ ለቤተ ክርስቲያን እጅግ አስፈላጊው ነገር ትምህርት በመሆኑ ገንዘቡ በሙሉ በዚህ ላይ እንዲውል ይፈልጋል። አስፋው ግን ብዙው የቤተ ክርስቲያኒቱ በጀት ወንጌላውያንን ለመቅጠር እንዲውል ይሻል። የሁለቱም አሳብ ስለማይስማማ …

በጳውሎስና በበርናባስ መካከል የተከሰተ አለመግባባት (የሐዋ.15፡36-41) Read More »