ደቀ መዛሙርቱ ዓሣ በታምር መያዛቸው እና ክርስቶስ ጴጥሮስን ይቅር ማለቱ (ዮሐ. 21፡1-25)
ክርስቶስ ተአምራዊ በሆነ መንገድ ለደቀ መዛሙርቱ ብዙ ዓሣ ሰጠ (ዮሐ 21፡1-14) ሐዋርያው ዮሐንስ መጽሐፉን የደመደመው በዮሐንስ 20፡30-31 ነው። ነገር ግን ስለ ኢየሱስ ታሪክ የጀመረውን ዘገባ ለመቋጨት ሌሎች ሁለት ታሪኮች ቀርተውት ነበር። የመጀመሪያው ክርስቶስ ለደቀ መዛሙርቱ ዓሣን እንዴት በተአምር እንደ ሰጣቸው ነው። ክርስቶስ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ገሊላ እንዲሄዱ አዝዟቸው ነበር (ማቴ. 28፡10)። በገሊላ ሳሉ ድንገት በዚያ …
ደቀ መዛሙርቱ ዓሣ በታምር መያዛቸው እና ክርስቶስ ጴጥሮስን ይቅር ማለቱ (ዮሐ. 21፡1-25) Read More »