ሀ) እግዚአብሔር ፈጣሪ፣ ኢየሱስ ፈጣሪ
ዘፍ 1፡1 ዘፍ 2፡7 ዮሐ 1፡3፣ 10 1ቆሮ 8፡6 ኢዮብ 33፡4 መዝ 33፡6 ኤፌ 3፡9 ቆላ 1፡12-17 መዝ 104፡30 ኢሳ 40፡28 ዕብ 1፡ 8-12 ራዕ 4፡8-11 ኢሳ 44፡24 ኢሳ 45፡11-18 ራዕ 10፡6 ራዕ 14፡6-7 ሚል 2፡10 ራዕ 21፡5-7 ራዕ 22፡3 ራዕ 7፡17
ለ) እግዚአብሔር ቤዛና አዳኝ፣ ኢየሱስ ቤዛና አዳኝ
መዝ 78፡34-35 ኢሳ 47፡4 1ዮሐ 4፡14 1ጴጥ 2፡21-24 ኢሳ 46፡6፣ 24 ኢሳ 43፡3-11 ሐዋ 20፡28 ገላ 3፡13 ኢሳ 45፡21 ኢሳ 49፡26 ሉቃስ 24፡21-29 ሉቃስ 2፡10-11 መዝ 106፡21 ሉቃስ 1፡46-47 ዮሐ 4፡40-42 ሐዋ 12፡23 1ጢሞ 1፡1 ቲቶ 1፡14 ፊል 3፡20 1ጢሞ 1፡1-3 1ጢሞ 4፡10 ቲቶ 2፡10-13 ቲቶ 1፡4 1ጴጥ 1፡10-11 ይሁዳ 25
ሐ) እግዚአብሔር ይመጣል፣ ኢየሱስ ይመጣል
ዘካ 14፡3-5 1ተሰ 4፡13-18 1ተሰ 3፡11-13 ማቴ 25፡31-46 ራዕ 19፡11፣ 16 መዝ 50፡1-6 ቲቶ 2፡11-13
መ) እግዚአብሔር አለት፣ ኢየሱስ አለት
ዘዳ 32፡3-4 1ሳሙ 2፡2 ማቴ 16፡17-19 2ሳሙ 22፡2 መዝ 18፡2 ዘኁ 20፡1-11 ከ 1ቆሮ 10፡4 ጋር መዝ 31፡1-4 መዝ 78፡35 ኢሳ 28፡16 ከ ኤፌ 2፡20-22 ጋር መዝ 89፡26 ኢሳ 17፡10 1ጴጥ 2፡6-8
ሠ) እግዚአብሔር መጀመሪያና መጨረሻ፣ ኢየሱስ መጀመሪያና መጨረሻ
ኢሳ 41፡4 ኢሳ 43፡10-11 ራዕ 1፡17 ኢሳ 44፡6-8 ራዕ 1፡8 ራዕ 22፡13
ረ) እግዚአብሔር፡- እኔ፣ እኔ ነኝ ኢየሱስ፡- እኔ፣ እኔ ነኝ
ዘዳ 3፡13-14 ኢሳ 43፡10 ዮሐ 18፡5-8 ራዕ 1፡17-18 ኢሳ 43፡25 ዮሐ 8፡24-28
ሰ) እግዚአብሔር ንጉስ፣ ኢየሱስ ንጉስ
መዝ 47፡2፣ 6 መዝ 44፡4 ማቴ 2፡1-6 ሉቃስ 19፡35-38 መዝ 74፡12 ዘካ 14፡9 ሉቃስ 23፡3 ዮሐ 18፡37 ኢሳ 44፡6 ኤር 10፡10 ዮሐ 19፡21 1ጢሞ 6፡13-16 ራዕ 15፡1-4 ራዕ 19፡11-16
ቀ) እግዚአብሔር እረኛ፣ ኢየሱስ እረኛ
መዝ 23፡1 ኢሳ 40፡10-11 ዮሐ 10፡8-12 1ጴጥ 2፡21-25 መዝ 100፡3 ዕብ 13፡20 1ጴጥ 5፡4
በዚህ ድረ ገጽ ውስጥ በአዘጋጁ የተጻፉ እና የተተረጎሙ እንዲሁም በተለያዩ አገልጋዮች የተዘጋጁ የድነት ትምሕርቶች፣ የደቀ መዝሙር ትምሕርቶች፣ የአዲስ ኪዳን እና ብሉይ ኪዳን ማጥኛዎችን ጨምሮ በርካታ መንፈሳዊ ጽሑፎችን ያገኛሉ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ከኤስ አይ ኤም ጋር በመተባበር የተዘጋጀ በአንድሮይድ ስልክ ላይ የሚጫን በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ማብራሪያ መተግበሪያ (Amharic Bible Commentary App) ያገኛሉ፡፡ የወንጌል በድረ-ገጽ አገልግሎት ዌብ ሣይት (https://ethiopiansite.com/) የፊት ገጽ ግርጌ ላይ በመሄድ፣ በስተቀኝ ባልው ክፍት ሣጥን ውስጥ የኢ-ሜይል አድራሻዎን በመጻፍና “ድረ-ገጹን ይከታተሉ” የሚለውን ቁልፍ በመጫን የዌብ ሣይቱ ተከታይ (follower) እንዲሆኑ ተጋብዘዋል፡፡ ይህን ሲያደርጉ በዌብ ሣይቱ ላይ አዳዲስ ጽሑፎች ሲጫኑ፣ በኢ-ሜይል አድራሻዎ የማስታወሻ መልእክት (notification) የሚያገኙ ይሆናል፡፡