መዝሙረ ዳዊት

መዝሙር 76-150

መዝሙር 76-100  መዝሙረ ዳዊትን በማንበብ በመንፈሳዊ ሕይወትህ እንደተባረክህ አምናለሁ። ባለፈው ሳምንት እንዳደረግነው፥ በዚህ ሳምንት መዝሙራት ምንም ማብራሪያ አንሰጥም። መዝሙራትን ሁሉ ስለ ማንበብህ እርግጠኛ ሁን። መዝሙራት የተጻፉት ለልባችን ለመናገር እንደሆነ አስታውስ። ስሜታችንን ለመቀስቀስ የተጻፉ ናቸው። መዝሙራትን በምታነብበት ጊዜ ጸሐፊው በግጥም ለመግለጥ የፈለገው ነገር በስሜትህ እንዲሠርጽ ፍቀድ።  የውይይት ጥያቄ፥ ባለፈው ሳምንት ስለ መዝሙራት የተመለከትነውን መግቢያ ከልስ።  የውይይት […]

መዝሙር 76-150 Read More »

መዝሙረ ዳዊት 1-75

መዝሙረ ዳዊት 1-25  የውይይት ጥያቄ፥ መዝሙር 1-25 አንብብ። ሀ) እነዚህ መዝሙራት እያንዳንዳቸው በየትኛው የመዝሙራት ዓይነት ውስጥ እንደሚመደቡ ጥቀስ። (ምሳሌ፡- የግል ምስጋና፥ ሰቆቃ፥ ጥበብ ወዘተ)። ለ) እያንዳንዱ መዝሙር እግዚአብሔርን በተሻለ ሁኔታ ለመረዳትና በሙላት እርሱን ለማምለክ እንዴት ይረዳናል? ሐ) አንድ መዝሙር ምረጥና በልብ ውስጥ ያለውን ስሜት እንዴት እንደሚገልጥ ተናገር። መ) ሌላ መዝሙር ምረጥና ያ መዝሙር ለራስህ ሕይወት

መዝሙረ ዳዊት 1-75 Read More »

የመዝሙረ ዳዊት ዓላማ እና ልዩ የሚያደርጉት ነገሮች

የመዝሙረ ዳዊት ዓላማ  እያንዳንዱ መዝሙር የተለያየ ዓላማ ያለው ቢሆንም እንኳ መዝሙረ ዳዊት የመዝሙር መጽሐፍ እንዲሆን ተደርጎ መሰብሰቡን ማስታወስ ጠቃሚ ነው፡፡ አይሁድ ከምርኮ ወደ ኢየሩሳሌም ተመልሰው ቤተ መቅደሱን እንደገና ከገነቡ በኋላ (በ520 ዓ.ዓ.) እነዚህ መዝሙራት በአይሁድ የአምልኮ ፕሮግራም ውስጥ ተካትተው ነበር። አይሁድ በቤተ መቅደስና በምኲራቦቻቸው እግዚአብሔርን በሚያመልኩበት ጊዜም ይጠቀሙባቸው ነበር። እነዚህ መዝሙራት በጥንት ቤተ ክርስቲያን የአምልኮ

የመዝሙረ ዳዊት ዓላማ እና ልዩ የሚያደርጉት ነገሮች Read More »

የመዝሙረ ዳዊት መግቢያ

ከቤተ ክርስቲያን የጥንት ጽሑፎች መካከል አንዱ የሆነው «ዌስትሚኒስተር ሾርተር ካታኪዝም» የተሰኘው አጭር የክርስትና ትምሕርት መጽሐፍ “የሰው ልጅ ዋና ፍጻሜ (ዓላማ) ምንድን ነው?” በሚል ጥያቄ ይጀምራል።  የውይይት ጥያቄ፥ ይህን ጥያቄ እንዴት ትመልሰዋለህ?  ይህንን ጥያቄ በተለያየ መንገድ ለመመለስ ብንችልም፥ የክርስትና ትምህርት መጽሐፍ (ካታኪዝም) ጸሐፊዎች ግን በዚህ መልኩ መልሰውታል፡- «የሰው ልጅ ዋና ዓላማ እግዚአብሔርን ማክበርና በእርሱ ደስ ተሰኝቶ

የመዝሙረ ዳዊት መግቢያ Read More »