መጽሐፈ ሩት

የመጽሐፈ ሩት ዋና ዋና ትምህርቶች 

በመጽሐፈ ሩት ውስጥ በተደጋጋሚ የተጠቀሱ ሁለት ቁልፍ ቃላት ይገኛሉ። እነርሱም የመጽሐፉን ዋና ዋና ትምህርቶች የያዙ ናቸው። መዋጀት፡- በዚህ ታሪክ መዋጀት የሚለውን ትርጉም የሚሰጠውን የዕብራይስጥ ቃል በተለያየ መልኩ 23 ጊዜ እናገኘዋለን። በመጽሐፈ ሩት «መዋጀት» የሚለው ቃል በተለይ ያገለገለው የአይሁድን የመቤዥት ባሕል ለመግለጥ ነው። ተቤዢው ለሟች ዘመዱ ወራሽ የሆነ ልጅ ለማሳደግ፥ ወይም ለችግረኛ ዘመዱ በችግር ምክንያት የሸጠውን […]

የመጽሐፈ ሩት ዋና ዋና ትምህርቶች  Read More »

መጽሐፈ ሩት (1-4)

የሩት ታሪክ የተፈጸመበት ጊዜና ቦታ (ሩት 1) መጽሐፈ ሩት የሚጀምረው ታሪኩ በዘመነ መሳፍንት ወቅት የተፈጸመ መሆኑን በመናገር ነው። በይሁዳ ግዛት ራብ እንደተነሣ ይናገራል። የዚህ መጽሐፍ ጸሐፊ ራብን የተጠቀመበት በአቤሜሌክ ቤተሰብ ላይ ስለመጣው ችግር ለመናገር ብቻ ሳይሆን፥ ሕዝቡ ከእግዚአብሔር ፍርድ በታች ስለመሆናቸውም ለማጋለጥ ነበር። ሕዝቡ ለእግዚአብሔር ባለመታዘዛቸው የራብን መርገም ጭምር እንደሚያመጣባቸው እግዚአብሔር አስቀድሞ ተናግሮአል (ዘዳ. 28፡23-24)።

መጽሐፈ ሩት (1-4) Read More »

የመጽሐፈ ሩት ዓላማ 

የውይይት ጥያቄ፥ እግዚአብሔር መጽሐፈ ሩት በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንዲካተት ያደረገው ለምን ይመስልሃል? መጽሐፈ ሩት ለምን እንደተጻፈና በመጽሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ እንደተካተተ የመጽሐፍ ቅዱስ ምሁራን ይከራከራሉ። ስለዚህ ጉዳይ ሦስት ዋና ዋና አመለካከቶች አሉ፡- መጽሐፈ ሩት የተጻፈው የዳዊትን አያቶችና ቅድመ አያቶች በመናገር፥ እግዚአብሔር በታሪክ ውስጥ የዳዊትን የዘር ግንድ እንዴት እንደጠበቀ ለማሳየት ነው። አንዳንዶች የሩትና የቦዔዝ ታሪክ ዳዊት ከእስራኤል

የመጽሐፈ ሩት ዓላማ  Read More »

መጽሐፈ ሩት መግቢያ

በየትኛውም ዘመን፥ ምንም ያህል ጊዜው ጨለማ ቢሆን፥ እግዚአብሔር የራሱ የሆኑ የተመረጡ ሕዝቦች አሉት። አብዛኛው ሕዝብ የሚኖረውን ኑሮ እየተቃወሙ፥ እግዚአብሔርን የሚያስከብርና ከፍ ከፍ የሚያደርግ ሕይወት የሚኖሩ ጥቂት ታማኞች አሉ፤ በመጽሐፈ ሩት ውስጥ የምናየው ነገር ይህ ነው። ዘመነ መሳፍንት በአጠቃላይ ሲታይ እጅግ የከፋ ቢሆንም፥ በእስራኤል ውስጥ እግዚአብሔርን ያከበሩ ጥቂት ሰዎች ነበሩ። መጽሐፈ ሩት የእነዚህን ጥቂት ሰዎች እምነትና

መጽሐፈ ሩት መግቢያ Read More »