፲፱. የዕብራውያን መልዕክት ጥናት
- የዕብራውያን መግቢያ
- የዕብራውያን መልእክት ጸሐፊ
- የዕብራውያን መልእክት ለማን፣ መቼ እና የት ተጻፈ
- የዕብራውያን መልእክት ዓላማ
- የዕብራውያን መልእክት ልዩ ባሕርያት፣ መዋቅር እና አስተዋጽኦ
- ክርስቶስ የሚበልጥ የእግዚአብሔር መገለጥ ነው (ዕብ. 1፡1-3)
- ክርስቶስ ከመላእክት ይበልጣል (ዕብ. 1፡4-2፡18)
- ክርስቶስ ከሙሴ ይበልጣል (ዕብ. 3፡1-19)
- ስለ አለማመን የተሰጠ ማስጠንቀቂያ (ዕብ. 3፡7-4፡13)
- ኢየሱስ ሊቀ ካህናት የመሆን ብቃት አለው (ዕብ. 4፡14–5፡10)
- በእምነት ስላለመጽናት የተሰጠ ማስጠንቀቂያ (ዕብ. 5፡11-6፡20)
- የክርስቶስ ሊቀ ካህንነት ከአሮን ሊቀ ካህንነት ይበልጣል (ዕብ. 7፡1-28)
- ኢየሱስ ክርስቶስ፣ የአዲስ ኪዳን ሊቀ ካህናት (ዕብ 8፡1-13)
- ክርስቶስ አገልግሎቱን የሚሰጠው ከመገናኛው ድንኳን በምትበልጠው ከሰማይቱ ቤተ መቅደስ ውስጥ ነው (ዕብ. 9፡1-12)
- የክርስቶስ መሥዋዕት ከእንስሳት መሥዋዕቶች ይበልጣል (ዕብ. 9፡13-10፡18)
- እስከ መጨረሻው ጸንቶ ስለ መገኘት የቀረበ ጥሪ (ዕብ. 10፡19–39)
- ክርስቶስን ለመከተል እምነት ወሳኝ ነው (ዕብ. 11፡1-39)
- ክርስቶስን መከተል ማለት በመንፈሳዊ ሩጫችን መጽናት ማለት ነው (ዕብ. 12፡1-13)
- እግዚአብሔርን ስላለመታዘዝ የተሰጠ ማስጠንቀቂያ (ዕብ. 12፡14-29)
- የኢየሱስ ተከታዮች እንደ መሆናችን እንዴት መመላለስ እንዳለብን (ዕብ.13፡1-25)