Site icon የሕይወት እንጀራ

ኢየሱስ በሁሉም ቦታ ይገኛል 

This entry is part 6 of 95 in the series አስተምህሮ ክርስቶስ እና ደኅንነት

አስተምህሮ ክርስቶስ እና ደኅንነት

አስተምህሮ ምንድን ነው? 

የክርስቶስ አስተምህሮ አስፈላጊነትና ድነት (ደኅንነት) 

የክርስቶስ መለኮታዊነት 

ኢየሱስ ሁሉን ቻይ እና ሁሉን የሚገዛ ነው

ኢየሱስ ሁሉን አዋቂ ነው 

ኢየሱስ በሁሉም ቦታ ይገኛል 

የኢየሱስ ባሕርይ አይለዋወጥም 

ኢየሱስ ሕይወትን ይሰጣል 

ኢየሱስ ተሰግዶለታል

ኢየሱስ አምላክ መሆኑን ገልጾአል ፤ ኢየሱስ ይቅርታን መስጠት ይችላል 

ኢየሱስ በእግዚአብሔር ቃል ላይ ሥልጣን አለው 

ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ጋር አንድ ዓይነት ባሕርይ እንዳለው ገለጸ 

ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን ተቀብሏል 

የክርስቶስ አምላክነት በቆላስይስ 1፡15-20 

የኢየሱስ ክርስቶስ ሰብአዊነት 

ኢየሱስ ፍጹም ሰው መሆኑን እንዴት እናውቃለን? 

የኢየሱስ ሰብአዊ ስሜቶች 

ኃጢአት አልባው የኢየሱስ ሰብአዊነት 

የኢየሱስ ከድንግል መወለድ 

ተሠገዎ በዮሐንስ 1 

ስለ ተሠገዎ በፊልጵስዩስ ምዕራፍ 2 

ስለ ተሠገዎ በዕብራውያን ምዕራፍ 2 

በጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የተሠገዎ ታሪክ፣ ኢቢዮናውያን 

በጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የተሠገዎ ታሪክ፣ ኖስቲካዊነት

በጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የተሠገዎ ታሪክ፣ ሞናርካዊነት ወይም ስባልዮሳዊነት 

በጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የተሠገዎ ታሪክ፣ አርዮሳዊነት 

ተሠገዎ፥ ክፍል 2 

ክርስቶስ «አንድ ባሕርይ» አለው የሚለው አስተምህሮ በኢትዮጵያ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ስለ ክርስቶስ ተሠገዎ ያላት ምሥጢረ እምነት

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን ስለ ክርስቶስ ባሕርይና አካል ያላቸው እምነት

ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን ውስጥ የተገለጠባቸው መልኮችና ምሳሌዎች

በብሉይ ኪዳን ውስጥ የያህዌ መልአክ (ቅድመ- ተሠገዎ የክርስቶስ መገለጥ)

ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን ዘመን ሲገለጥ (ቅድመ-ተሠገዎ)

በብሉይ ኪዳን የክርስቶስ ተምሳሌቶች

የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች 

የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች 

የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች 

መሢሑ ኢየሱስ

መሢሑ እንደ ንጉሥ 

መሢሑ እንደ ካህን 

መሢሑ እንደ ነቢይ 

መሢሑ እንደ መድኅን 

ኢየሱስ የሰው ልጅ 

ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ስለ መሆኑ በብሉይና በወንጌላት ውስጥ 

የእግዚአብሔር ልጅ መለኮታዊ ነው። 

በጳውሎስና በዮሐንስ መጻሕፍት ውስጥ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ መገለጹ 

ኢየሱስ እንደ ጌታ 

የክርስቶስ መቀባት

ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ምሳሌያችን 

ኢየሱስ እና የእግዚአብሔር መንግሥት

የኢየሱስ ሞት 

የክርስቶስ ከፍ ከፍ ማለት (ዕርገት)

የኢየሱስ ዕርገት (ከፍ ከፍ ማለት) 

ኢየሱስ አሁን ያለው ባሕሪና አገልግሎቱ

ክርስቶስ እንደ መካከለኛና እንደ አማላጅ 

የደኅንነት አስፈላጊነት- ሰዎች ኃጢአተኛ በሆነ ባሕርይ ተወለዱ ማለት ምን ማለት ነው?

ኃጢአት ከየት መጣ? 

የኃጢአት ውጤት፡- ሞት 

ሁላችንም ከአዳም ኃጢአት በደልን ወርሰናል

ሁሉም ሰው የኃጢአት ተግባርን ፈጽሟል 

ኃጢአት በክርስቲያን ሕይወት ውስጥ 

ሕፃናት በእርግጥ ኃጢአትን ለመሥራት ከደረሱበት ጊዜ በፊት የኃጢአት በደለኞች ይባላሉ? 

አንዳንዱ ኃጢአት ከሌላው የባሰ ነውን? 

ይቅርታ የማይደረግበት ኃጢአት ምንድን ነው? 

የደኅንነት ትርጉም፡- ከኃጢአትና ከኃጢአት ውጤቶች ሁሉ መዳን 

የእግዚአብሔር ቅዱስነት የኃጢአትን መሥዋዕት ይሻል፡- የብሉይ ኪዳን ምሳሌ 

ኢየሱስ ለኃጢአት ፍጹም የሆነ መሥዋዕት ሆነ፦ የአዲስ ኪዳን መፈጸም

የኢየሱስ ሞት የእግዚአብሔርን ቅዱስ ቁጣ ለማርካት (ለማብረድ) የቀረበ መሥዋዕት ነው። 

ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ጋር አስታረቀን 

ኢየሱስ የራሱ ሰዎች እንድንሆን ከኃጢአት ዋጀን

የኢየሱስ ሞት በሰይጣን ላይ ታላቅ ድልን አስገኝቷል- ክፍል አንድ 

ኢየሱስ በሞቱ በሰይጣን ላይ ታላቅ ድልን ተቀዳጅቷል – ክፍል ሁለት 

ወደ ደኅንነት መድረሻው መንገድ – የእግዚአብሔር ምርጫና የእግዚአብሔር ጥሪ 

እግዚአብሔር ለጥቂቶች ምሕረቱን ሊሰጥ ይመርጣል 

እግዚአብሔር በሉዓላዊነቱ የመረጣቸውን አበክሮ ይጠራቸዋል። 

ስለ እግዚአብሔር ምርጫና ለደኅንነት ስለሚያደርገው ጥሪ ጥያቄዎች 

የመዳኛ መንገድ፡- ንስሐ እምነትና ወደ እግዚአብሔር መመለስ 

ወደ እግዚአብሔር መመለስ ወይም «መለወጥ» 

እምነት ከታዛዥነት ጋር እንዴት ይዛመዳል? 

ዳግም መወለድ፥ ክፍል 1 

ዳግም መወለድ፥ ክፍል 2 

ከክርስቶስ ጋር መተባበር – ከክርስቶስ ጋር የመተባበር በረከቶች ምንድን ናቸው? 

ከክርስቶስ ጋር መተባበር – ከክርስቶስ ጋር መተባበር ማለት ምን ማለት ነው? 

ጽድቅና ይቅርታ፥ ክፍል አንድ 

ጉዲፈቻ (የማደጎ ልጅ) 

ቅድስና 

የደኅንነት በረከቶች – እንከብራለን ሲባል ምን ማለት ነው?  

የዘላለማዊ ዋስትና ማረጋገጫ እና የእግዚአብሔር ቅዱሳን ጽናት፥ ክፍል 1 

የዘላለማዊ ዋስትና ማረጋገጫና የእግዚአብሔር ቅዱሳን ጽናት፥ ክፍል 2 

የዘላለማዊ ዋስትና ማረጋገጫና የእግዚአብሔር ቅዱሳን ጽናት፥ ክፍል 3 

ደኅንነትን የመቀበል ጥያቄ፣ እምነትና ጥምቀት  

ቅዱስ ቁርባንን መቀበል፥ ደኅንነት ያስገኛል? 

የሚሞቱ ሕፃናት ይድናሉ? 

ለመሆኑ በመጨረሻው ሰዎች ሁሉ ይድናሉ ወይ? 

ሰዎች የክርስቶስን መልእክት ሳይሰሙ ሊድኑ ይችላሉ? 

ጥያቄ፡- ሀ) መዝሙር 139፡7-10 አንብቡ። በእነዚህ ጥቅሶች መሠረት እግዚአብሔር የት ነው? ለ) ማቴዎስ 18፡20፤ 28፡20፤ ዮሐንስ 14፡23 አንብቡ። እንደ እነዚህ ጥቅሶች እገላለጽ ኢየሱስ የት ነው? 

እግዚአብሔር ሁሉን አዋቂ ብቻ ሳይሆን በየትኛውም ስፍራ በማንኛውም ጊዜ በሙሉ ማንነቱ ይገኛል። መዝሙር 139 እኛ ሰብአዊ ፍጡራን የትም ብንሄድ፥ እግዚአብሔር ከእኛ ቀድሞ እዚያ እንደሚገኝ ይነግረናል። ወደ ሰማይ ብንወጣ፥ ወደ ጥልቁ ምድር ብንወርድ እግዚአብሔር እዚያም መኖሩን ያስታውሰናል። ወደ ምሥራቅ ወይም ወደ ምዕራብ፥ ወደ ሰሜን ወይም ወደ ደቡብ ብንሄድም እግዚአብሔር እዚያ አለ። ስለዚህ እግዚአብሔር በሁሉም ስፍራ ይገኛል። 

ኢየሱስም ቢሆን በተመሳሳይ ሁኔታ በየትም ስፍራ ይገኛል። ማቴዎስ 18፡20 ሁለት ወይም ሦስት አማኞች በሚሰበሰቡበት ስፍራ ኢየሱስ ከእነርሱ ጋር እንደሚሆን ያስረዳል። በዓለም ውስጥ በየትም ስፍራ በሚሰበሰቡ አማኛች መካከል በአንድ ጊዜ ይገኛል። ኢየሱስ በየትኛውም ስፍራ የሚገኝ ከሆነ በአማኞቹም መካከል ይገኛል። በማቴዎስ 28፡20 ላይ አማኞች ወንጌሉን እስከ ዓለም ዳርቻ በሚወስዱበት ጊዜ እንኳን አብሮአቸው እንደሚሆን ተስፋ ሰጥቶአቸዋል። በዚህ ምድር ላይ ወዴትም ይሂዱ፥ ኢየሱስ ከእነርሱ ጋር ይሆናል። በዮሐንስ 14፡23 ላይ እግዚአብሔር አብ በየትኛውም ስፍራ ይሁን ከሚወዳቸው ሁሉ ጋር እንደሚሆን ኢየሱስም እንዲሁ ከሚወዳቸው ሁሉ ጋር እንደሚሆን ተስፋ ሰጥቶአል። እግዚአብሔር በየትኛውም ስፍራ እንደሚገኝ ሁሉ፥ ኢየሱስም በየትኛውም ስፍራ ይገኛል። 

መደምደሚያው፡- ኢየሱስ አምላክ ነው! 

ጥያቄ፡- የኢየሱስ በአንድ ጊዜ በሁሉም ስፍራ መገኘቱ እንዴት ያጽናናችኋል፣ ቢያንስ ሁለት መንገዶችን ጻፉ። 

ኢየሱስ በሁሉም ስፍራ ስለሚገኝ በብዙ መንገድ ልንጽናና እንችላለን፡፡ በሩቅ ስፍራ ከሚገኙ ወዳጆቻችንና ዘመዶቻችን ዘንድ ተገኝተን ልንረዳቸው በማንችልበት ሁኔታ ኢየሱስ እነርሱ ዘንድ ተገኝቶ በሚያስፈልጋቸው ያገለግላቸዋል፡፡ እንደዚሁም ወደ አንድ አዲስ ስፍራ በምንሄድበት ጊዜ ቦታውን ሊያዘጋጅልን እርሱ ከእኛ ቀድሞ እዚያ መገኘቱን ማወቅ ያጽናናናል። በእምነታችን ምክንያት ከምንወዳቸው ወዳጆቻችን ብንለይም፤ በምንሄድበት ሁሉ አብሮን እንደሚሆን መረዳታችን ኃይልንና ብርታትን ይሰጠናል። 

ምንጭ፡- “አስተምህሮ ክርስቶስና ደኅንነት”፤ ጽሑፍ፣ በዶ/ር ስቲቭ ስራውስ፤ ትርጉም በኃይሉ ልመንህ

አስተምህሮ ክርስቶስ እና ደኅንነት

ኢየሱስ ሁሉን አዋቂ ነው  የኢየሱስ ባሕርይ አይለዋወጥም 
Exit mobile version