Site icon የሕይወት እንጀራ

📌 የዮሐንስ ወንጌል ጥልቅ ጥናት፡ ታሪካዊ፣ ዳራዊ እና ሥነ-መለኮታዊ ትንተና

የዮሐንስ ወንጌል የጥናት መምሪያና ማብራሪያ

📌 የዮሐንስ ወንጌል ጥልቅ ጥናት፡ ታሪካዊ፣ ዳራዊ እና ሥነ-መለኮታዊ ትንተና

📌 ዮሐንስ 1፥1-18 — ቃሉ ሥጋ ሆነ (መቅድም)

📌 ዮሐንስ 1፥19-34 — የመጥምቁ ዮሐንስ ምስክርነትና የእግዚአብሔር በግ

📌 ዮሐንስ 1፥35-51 — የመጀመሪያዎቹ ደቀ መዛሙርት ጥሪ

📌 ዮሐንስ 2፥1-12 — የቃና ዘገሊላ ሰርግና የመጀመሪያው ተአምር

📌 ዮሐንስ 2፥13-25 — የኢየሱስ ቅንዓት

📌 ዮሐንስ 3፥1-15 — ኢየሱስና ነቆዲሞስ፡ ዳግም ልደት

📌 ዮሐንስ 3፥16-21 — የእግዚአብሔር ፍቅርና የብርሃኑ መምጣት

📌 ዮሐንስ 3፥22-36 — እርሱ ሊልቅ እኔ ግን ላንስ ይገባል

📌 ዮሐንስ 4፥1-26 — ኢየሱስና ሳምራዊቷ ሴት፡ የሕይወት ውኃ

📌 ዮሐንስ 4፥27-42 — የሳምራዊቷ ምስክርነትና የእርሻው መድረስ

📌 ዮሐንስ 4፥43-54 — የባለሥልጣኑ ልጅ መፈወስና ቃሉን ማመን

📌 ዮሐንስ 5፥1-18 — በቤተ ሳይዳ የተደረገ ፈውስና የሰንበት ክርክር

📌 ዮሐንስ 5፥19-29 — የወልድወልድ ሥልጣንና የሕይወት ምንጭነቱ

📌 ዮሐንስ 5፥30-47 — ስለ ኢየሱስ የሚመሰክሩ አራቱ ምስክሮች

📌 ዮሐንስ 6፥1-15 — አምስት ሺህ ሰዎችን የመመገብ ተአምር

📌 ዮሐንስ 6፥16-21 — በባሕር ላይ የመራመድ ተአምር

📌 ዮሐንስ 6፥22-40 — ኢየሱስ የሕይወት እንጀራ

📌 ዮሐንስ 6፥41-59 — የሕይወት እንጀራና እውነተኛ መብል

📌 ዮሐንስ 6፥60-71 — የሕይወት ቃልና የእውነተኛ ደቀ መዝሙርነት ፈተና

📌 ዮሐንስ 7፥1-13 — የጌታ ወንድሞች አለማመንና የዓለም ጥላቻ

📌 ዮሐንስ 7፥14-36 — በመቅደስ የተሰጠ ትምህርት

📌 ዮሐንስ 7፥37-53 — የሕይወት ውኃ ወንዝና የሕዝቡ መከፋፈል

📌 ዮሐንስ 8፥1-11 — በምንዝር የተያዘችው ሴትና ድንቅ ምሕረት

📌 ዮሐንስ 8፥12-30 — የዓለም ብርሃንና የክርስቶስ ምስክርነት

📌 ዮሐንስ 8፥31-47 — እውነተኛ ነፃነት

📌 ዮሐንስ 9፥1-12 — ዕውር ሆኖ የተወለደው ሰውና የእግዚአብሔር ሥራ

📌 ዮሐንስ 9፥13-34 — ምርመራውና የዕውሩ ጽኑ ምስክርነት

📌 ዮሐንስ 9፥35-41 — እውነተኛ እምነትና መንፈሳዊ ዕውርነት

📌 ዮሐንስ 10፥1-21 — መልካሙ እረኛና የበጎቹ ድምፅ

📌 ዮሐንስ 10፥22-42 — በመቅደስ የተሰጠ ምስክርነትና የደኅንነት ዋስትና

📌 ዮሐንስ 11፥1-16 — የአልዓዛር መታመም እና የእግዚአብሔር ጊዜ

📌 ዮሐንስ 11፥17-37 — ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ

📌 ዮሐንስ 11፥38-44 — የአልዓዛር ትንሣኤና የጌታ ሥልጣን

📌 ዮሐንስ 11፥45-57 — የሞት ሴራና ትንቢታዊው ንግግር

📌 ዮሐንስ 12፥1-11 — ኢየሱስ በቢታንያ ሽቱ መቀባቱ

📌 ዮሐንስ 12፥12-26 — የንጉሡ አቀባበልና የሕይወት ስንዴ ቅንጣት

📌 ዮሐንስ 12፥27-50 — የሰማዩ ድምፅና የዓለም ብርሃን

📌 ዮሐንስ 13፥1-17 — የደቀ መዛሙርት እግር መታጠብና የትሕትና ትምህርት

📌 ዮሐንስ 13፥18-38 — ክህደትና አዲሱ የፍቅር ትእዛዝ

📌 ዮሐንስ 14፥1-14 — መንገድ፣ እውነት እና ሕይወ

📌 ዮሐንስ 14፥15-31 — ሌላው አጽናኝና የሰላም ስጦታ

📌 ዮሐንስ 15፥1-17 — እውነተኛው የወይን ግንድና የፍቅር ፍሬ

📌 ዮሐንስ 15፥18-27 — ዓለምና አማኙ፤ ምስክርነትና መከራ

📌 ዮሐንስ 16፥5-15 — የመንፈስ ቅዱስ መምጣትና ሥራው

📌 ዮሐንስ 16፥16-33 — ከሐዘን ወደ ደስታ፤ ዓለምን ድል ያደረገው ጌታ

📌 ዮሐንስ 17፥1-5 — የክብርና የዘላለም ሕይወት ጸሎት

📌 ዮሐንስ 17፥6-19 — ስለ ደቀ መዛሙርቱ የቀረበ ልመና

📌 ዮሐንስ 17፥20-2G — ስለ አማኞች አንድነትና ክብር የቀረበ ጸሎት

📌 ዮሐንስ 18፥1-14 — በጌቴሴማኒ የተደረገው ክህደትና መታሰር

📌 ዮሐንስ 18፥15-27 — የጴጥሮስ ክህደትና የጌታ ምርመራ

📌 ዮሐንስ 18፥28-40 — ኢየሱስ በጲላጦስ ፊት እና የእውነት ንጉሥ

📌 ዮሐንስ 19፥1-16 — ግርፋቱ፣ መሳለቂ መሆኑና የሞት ፍርዱ

📌 ዮሐንስ 19፥17-27 — ጎልጎታ፣ መስቀሉና የእናትነት አደራ

📌 ዮሐንስ 19፥28-37 — “ተፈጸመ”

📌 ዮሐንስ 19፥38-42 — የጌታ ቀብርና የስውር ደቀ መዛሙርት ድፍረት

📌 ዮሐንስ 20፥1-10 — ባዶው መቃብር እና የትንሣኤው ብርሃን

📌 ዮሐንስ 20፥11-18 — መግደላዊት ማርያም እና የትንሣኤው ጌታ

📌 ዮሐንስ 20፥19-23 — “ሰላም ለእናንተ ይሁን”

📌 ዮሐንስ 20፥24-31 — የቶማስ እምነት እና የወንጌሉ ዓላማ

📌 ዮሐንስ 21፥1-14 — በባሕር ዳር የተደረገው ተአምራዊ መገለጥ

📌 ዮሐንስ 21፥15-19 — የጴጥሮስ መታደስና የእረኝነት አደራ

📌 ዮሐንስ 21፥20-25 — የግል ጥሪና የወንጌሉ ማጠቃለያ

📌 የዮሐንስ ወንጌል ማጠቃለያ ትምህርት 1

📌 የዮሐንስ ወንጌል የማጠቃለያ ትምሕርት 2

የታሪካዊ እና ዳራዊ ዳሰሳ ትንተና

የዮሐንስ ወንጌል የተጻፈበት የታሪክ ምዕራፍ ክርስትና ከአይሁድ እምነት ጋር የነበረው ትስስር እየላላ የመጣበትና የወንጌሉ ስርጭት ወደ ግሪኩ ዓለም በሰፋበት ወቅት ነበር። በወቅቱ የነበሩ የፍልስፍና ተጽዕኖዎች፣ በተለይም የጥበብ (Gnosticism) ጅማሮዎች፣ ለወንጌሉ ቃላትና አቀራረብ መነሻ ሆነዋል። ይህ ወንጌል ከሌሎቹ ሦስት ወንጌላት (ማቴዎስ፣ ማርቆስ እና ሉቃስ) ለየት ባለ መልኩ የኢየሱስን ማንነት በሥነ-መለኮታዊ ጥልቀት ይተነትናል።

ጸሐፊውና የማንነት ጥያቄ

በቤተክርስቲያን ታሪክና ትውፊት መሠረት የዚህ ወንጌል ጸሐፊ የዘብዴዎስ ልጅ ሐዋርያው ዮሐንስ እንደሆነ ይታመናል። ምንም እንኳን መጽሐፉ ራሱ ጸሐፊውን በስም ባይጠቅሰውም፣ “ኢየሱስ ይወደው የነበረው ደቀ መዝሙር” በሚል መጠሪያ የተገለጸው እርሱ እንደሆነ የውስጥ ማስረጃዎች ያሳያሉ። ቀደምት የቤተክርስቲያን አባቶች፣ በተለይም ኢራኒዮስ፣ ይህንኑ እውነታ አረጋግጠዋል።

የመጻፊያ ዘመን፣ ቦታ እና ተደራሲያ

አብዛኞቹ የመጽሐፍ ቅዱስ ምሁራን ወንጌሉ በ85 እና 95 ዓ.ም መካከል እንደተጻፈ ይስማማሉ። የተጻፈበትም ስፍራ በኤፌሶን እንደሆነ ይታመናል። ተደራሲያኑ ደግሞ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ እንዲያምኑና አምነውም በስሙ ሕይወት እንዲሆንላቸው የተፈለጉ አማኞችና በወቅቱ በነበሩ የሐሰት ትምህርቶች የተከበቡ ክርስቲያኖች ናቸው።

የዮሐንስ ወንጌል ዋነኛ ትምሕርቶችና ጭብጥ

የዮሐንስ ወንጌል ዋነኛ ትኩረት የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት ማረጋገጥ ነው። “ቃል” (Logos) የሚለው ጽንሰ ሐሳብ፣ ሰባቱ “እኔ ነኝ” ተብሎ የተገለጹት የኢየሱስ ማንነቶች፣ እና ሰባቱ ታላላቅ ምልክቶች (ተዓምራት) የወንጌሉ ዋነኛ ጭብጦች ናቸው። “ማመን” እና “የዘላለም ሕይወት” የሚሉት ቃላትም በመጽሐፉ ውስጥ በስፋት ተደጋግመው የሚገኙና የወንጌሉን ዓላማ የሚገልጹ ናቸው።

የዮሐንስ ወንጌል የጥናት መምሪያና ማብራሪያ

📌 ዮሐንስ 1፥1-18 — ቃሉ ሥጋ ሆነ (መቅድም)
Exit mobile version