ምን አገኛለው?

የድነት (የደኅንነት) ትምሕርቶች፣ የደቀ መዝሙር ማሰልጠኛዎች፣ በ ኤስ.አይ.ኤም ከታተመውና የብሉይ ኪዳን እና አዲስ ኪዳን የጥናት መምሪያና ማብራሪያ፣ ከተሰኘው መጽሐፍ ላይ በደራሲው እና አሳታሚው ፈቃድ ለጥናት በሚመች መልክ ተዘጋጅተው የቀረቡ የብሉይ እና አዲስ ኪዳን ማብራሪያ እና ማጥኛዎች፣ በደራሲዎቻቸው ፈቃድ በዌብሳይቱ አዘጋጅ ተተርጉመው የቀረቡ ከ1000 በላይ አጫጭር ትምሕርታዊ ጽሁፎች፣ አማኞችን በጤናማ አስተምሕሮ ላይ የሚመሰርቱ ትምሕርተ ሃማኖት፣ ሙስሊም ወዳጆቻችንን በወንጌል ለመድረስ የሚያግዙ የወንጌል ስርጭት ማቴሪያሎች፣ ወዘተ፡፡