Site icon የሕይወት እንጀራ

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በክርስቶስ ሕይወት

የመጽሐፍ ቅዱስ ሥርዓተ ትምሕርት ጥናት

የመጀመሪያው አስፈላጊ ነጥብ

እግዚአብሔር አለን?

እግዚአብሔር ራሱን እንዴ ገለጠ?

የእግዚአብሔር መለያዎች

እግዚአብሔር ራሱን ማን ብሎ ይጠራል?

ሥላሴ ማለት ምን ማለት ነው?

መጽሐፍ ቅዱስ በእግዚአብሔር እስትንፋስ የተጻፈ ነውን?

የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክነት

የክርስቶስ ሰብአዊነት

የክርሰቶስ መለኮታዊና ሰብአዊነት ውህደት

የክርስቶስ ራሱን ባዶ ማድረግ [Kenosis/ኪኖሲስ]

ክርስቶስ ኃጢአት ሊያደርግ አለመቻሉ [Impeccability/ ኢምፔኬቢሊቲ]

የክርስቶስ ምድራዊ ሕይወት

የክርስቶስ ትንሣኤና ዕርገቱ

መንፈስ ቅዱስ አካል ነውን?

መንፈስ ቅዱስ ፍጹም አምላክ ነውን?

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በብሉይ ኪዳን

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በክርስቶስ ሕይወት

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በድነት (ደኅንነት) ውስጥ

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ፥ በክርስቲያኑ ሕይወት

የመንፈስ ቅዱሰ የወደፊት ሥራ

ስለ መላእክት ትምህርት

ስለ ለይጣን ትምህርት

ስለ አጋንንት ትምህርት

የሰው ተፈጥሮ፡- የሰው ባሕርይ

የሰው ልጅ ውድቀትና የታሪክ መለወጥ (ዘፍጥረት 3)

የሰው ኃጢአት

ምርጫ ምንን ያካትታል?

የክርስቶስ ሞት

በክርስቶስ ሞት የተገኙ አንዳንድ ጥቅሞች

የአማኙ ዋስትና

የድነት (የደኅንነት) ቃላት

ቤተ ክርስቲያን በሚለው ፅንሰ አሳብ ውስጥ የሚካተተው ምንድነው?

አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን

የቤተ ክርስቲያን ሥርዓቶች

ዓለም-አቀፋዊት ቤተ ክርስቲያን

ቤተ ክርስቲያን መቼ ተጀመረች?

ስለ ወደፊቱ ጊዜ ያሉ መሠረታዊ አመለካከቶች

የፍዳው ዘመን [Tribulation]

የሺህ ዓመት ግዛት

የዘመኑ መጨረሻ

የወደፊቱ ፍርድ

ትንሣኤዎች

መንግሥተ ሰማያትና የቅጣት ስፍራ

ከድንግል ከመወለዱ ጋር 

የሚወለደው ሕፃን ከመንፈስ ቅዱስ እንደሚጸነስ ገብርኤል ለማርያም በግልጥ አበሰራት (ሉቃስ 1፥35)፤ ለዮሴፍም ይህ እውነት በመልአክ ተነግሮታል (ማቴ. 1፡20)። 

በሕይወቱ 

ክርስቶስ በጥምቀቱ ወቅት ልዩ በሆነ መንገድ በመንፈስ ቅዱስ ተቀብቷል (ሉቃስ 4፡18፤ ዮሐ. 1፡32)። ይህም እግዚአብሔርን ያገለግል ዘንድ ኃይል ሰጥቶታል (ሐዋ. 10፡38)። ጌታችን በመንፈስ የተሞላና የሚመራም ነበር (ሉቃስ 4፡1 እንዲሁም ዮሐ. 3፡34፤ ኢሳ. 42፡1)። በመንፈስ ኃይል ተአምራትን ያደርግም ነበር (ማቴ. 12፡28)። የመንፈስ ቅዱስ ኃይል ጥገኛ መሆኑ የትሕትናውን ጥልቀት ከማመልከቱ ባሻገር፥ ይህ ድጋፍ ለኛም በጣም አስፈላጊ መሆኑን ያሳያል። እርሱ ይህን ያህል የመንፈስ ቅዱስ እርዳታ ካስፈለገው፥ እኛስ በምን ያህል ብልጫ በመንፈሰ ቅዱስ መደገፍ አለብን? 

በምትና ትንሣኤው 

ዕብራውያን 9፡14 ስለ መንፈስ ቅዱስ ከተናገረ (አንዳንዶች እንደሚሉት ስል ከርስቶስ ስለ ራሱ መንፈስ ሳይሆን) ራሱን መሥዋዕት አድርጐ ያቀረበው በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት ነበር ማለት ነው። ሮሜ 1፡4 (አንዳንዶች 1ኛ ጴጥ. 3፡18ንም ይጠቅሳሉ) መንፈስ ቅዱስ በትንሣኤው የነበረውን ሥራ ያሳይ ይሆናል። ደግሞም ትእዛዛቱን ለሐዋርያቱ የተሰጡትና በነርሱም በኩል ለእኛ የተላለፉልን በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት ነው (ሐዋ. 1፡2)።

ምንጭ፡- “የመጽሐፍ ቅዱስ ሥርዓተ ትምህርት ጥናት”፣ በዶክተር ቻርልስ ሲ. ራይሪ ተጽፎ፣ በሲሳይ ደሳለኝ የተተረጎመ እና በየላፕስሊ/ብሩክስ ፋውንዴሽን የታተመ ነው፡፡ ለዚህ ድንቅ አገልግሎታቸው እግዚአብሔር ይባርካቸው፡፡ ይህን ጽሁፍ ኮፒ እና ፕሪንት አድርጎ መጠቀም ይቻላል፤ ሆኖም ጽሁፉን መለወጥና ለሽያጭ ማዋል በሕግ የተከለከለ ነው፡፡

የመጽሐፍ ቅዱስ ሥርዓተ ትምሕርት ጥናት

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በብሉይ ኪዳን የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በድነት (ደኅንነት) ውስጥ
Exit mobile version