Site icon የሕይወት እንጀራ

የክርሰቶስ መለኮታዊና ሰብአዊነት ውህደት

የመጽሐፍ ቅዱስ ሥርዓተ ትምሕርት ጥናት

የመጀመሪያው አስፈላጊ ነጥብ

እግዚአብሔር አለን?

እግዚአብሔር ራሱን እንዴ ገለጠ?

የእግዚአብሔር መለያዎች

እግዚአብሔር ራሱን ማን ብሎ ይጠራል?

ሥላሴ ማለት ምን ማለት ነው?

መጽሐፍ ቅዱስ በእግዚአብሔር እስትንፋስ የተጻፈ ነውን?

የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክነት

የክርስቶስ ሰብአዊነት

የክርሰቶስ መለኮታዊና ሰብአዊነት ውህደት

የክርስቶስ ራሱን ባዶ ማድረግ [Kenosis/ኪኖሲስ]

ክርስቶስ ኃጢአት ሊያደርግ አለመቻሉ [Impeccability/ ኢምፔኬቢሊቲ]

የክርስቶስ ምድራዊ ሕይወት

የክርስቶስ ትንሣኤና ዕርገቱ

መንፈስ ቅዱስ አካል ነውን?

መንፈስ ቅዱስ ፍጹም አምላክ ነውን?

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በብሉይ ኪዳን

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በክርስቶስ ሕይወት

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በድነት (ደኅንነት) ውስጥ

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ፥ በክርስቲያኑ ሕይወት

የመንፈስ ቅዱሰ የወደፊት ሥራ

ስለ መላእክት ትምህርት

ስለ ለይጣን ትምህርት

ስለ አጋንንት ትምህርት

የሰው ተፈጥሮ፡- የሰው ባሕርይ

የሰው ልጅ ውድቀትና የታሪክ መለወጥ (ዘፍጥረት 3)

የሰው ኃጢአት

ምርጫ ምንን ያካትታል?

የክርስቶስ ሞት

በክርስቶስ ሞት የተገኙ አንዳንድ ጥቅሞች

የአማኙ ዋስትና

የድነት (የደኅንነት) ቃላት

ቤተ ክርስቲያን በሚለው ፅንሰ አሳብ ውስጥ የሚካተተው ምንድነው?

አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን

የቤተ ክርስቲያን ሥርዓቶች

ዓለም-አቀፋዊት ቤተ ክርስቲያን

ቤተ ክርስቲያን መቼ ተጀመረች?

ስለ ወደፊቱ ጊዜ ያሉ መሠረታዊ አመለካከቶች

የፍዳው ዘመን [Tribulation]

የሺህ ዓመት ግዛት

የዘመኑ መጨረሻ

የወደፊቱ ፍርድ

ትንሣኤዎች

መንግሥተ ሰማያትና የቅጣት ስፍራ

መለኮትና ሰውነት በኢየሱስ ክርስቶስ አካል እንዴት ለመዋሀድ በቁ? የሚለው ጥያቄ በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ በጣም አከራካሪ ሆኖ የቆየ ጉዳይ ነው። በኢየሱስ ክርስቶስ አንድ አካል፥ መለኮትና ሰብአዊ ባሕርያት ስለመኖራቸው ሊጠየቅ የሚችለው ጥያቄ ሁሉ ተጠይቋል። አንዳንዶች የክርስቶስን መለኮታዊነት ክደዋል (ኢቦናይታውያንና፥ አርዮሳውያን፤ ሌሎቹ ደግሞ (ዶሴቲሲውያን Docetists/ዶሲቲስትስን እንደ አምላክ ምትሀታዊ ምስል ይቆጠራል በማለት ሰብአዊነቱን ክደዋል። አፖሊናሪያኖች [Apollinarians/እፓሊናሪያንስ] የተባሉት በበኩላቸው ሰብእዊነቱ ሙሉ አልነበረም፤ መንፈሱ ግን ዘላለማዊ “ቃል” ነበር ይላሉ። ሌሎች ደግሞ ከርስቶስ በጥምቀቱ ጊዜ እግዚአብሔር ሰማደጎ ስለወሰደው መለኮታዊነት አግኝቷል ይላሉ [ዩኒተሪያኖች]። “የይሖዋ ምስክሮች [Jehovah’s Witnesses] ከፍጥረታት ሁሉ ከፍተኛው የእግዚአብሔር ተወካይ ነው ይላሉ። ባርቲያኖች የሚባሉትም በበኩላቸው ሙሉ ሰው ሲሆን (የኃጢአት ባሕርይም ጭምር ነበረው)፤ እግዚአብሔር ራሱን ለመግለጥ በመፈለጉ በተለይ በመስቀሉ፥ በዚህ ሰው አማካይነት ተጠቀመ ብለው ያምናሉ።

አጥባቂው የክርስትና እምነት ግን ኢየሱስ ክርስቶስ ፍጹም አምላክና ፍጹም ሰው መሆኑንና፣ እነዚህ ሁለት ባሕርያት በአንድ አካል መዋሀዳቸውን፥ ማለት ሦስተኛ ባሕርይ ሳይፈጥሩ (አውጣኪ በEutyches] እንዳለው) ወይም ሁለት የተለያዩ አካላት ሳያስገኙ (ንስጥሮስ [Nestorius] እንዳስተማረው) መዋሃዳቸውን ያምናል።

ምንጭ፡- “የመጽሐፍ ቅዱስ ሥርዓተ ትምህርት ጥናት”፣ በዶክተር ቻርልስ ሲ. ራይሪ ተጽፎ፣ በሲሳይ ደሳለኝ የተተረጎመ እና በየላፕስሊ/ብሩክስ ፋውንዴሽን የታተመ ነው፡፡ ለዚህ ድንቅ አገልግሎታቸው እግዚአብሔር ይባርካቸው፡፡ ይህን ጽሁፍ ኮፒ እና ፕሪንት አድርጎ መጠቀም ይቻላል፤ ሆኖም ጽሁፉን መለወጥና ለሽያጭ ማዋል በሕግ የተከለከለ ነው፡፡

የመጽሐፍ ቅዱስ ሥርዓተ ትምሕርት ጥናት

የክርስቶስ ሰብአዊነት የክርስቶስ ራሱን ባዶ ማድረግ [Kenosis/ኪኖሲስ]
Exit mobile version