የሕይወት እንጀራ አገልግሎት

የዘመኑ መጨረሻ

የመጽሐፍ ቅዱስ ሥርዓተ ትምሕርት ጥናት

የመጀመሪያው አስፈላጊ ነጥብ

እግዚአብሔር አለን?

እግዚአብሔር ራሱን እንዴ ገለጠ?

የእግዚአብሔር መለያዎች

እግዚአብሔር ራሱን ማን ብሎ ይጠራል?

ሥላሴ ማለት ምን ማለት ነው?

መጽሐፍ ቅዱስ በእግዚአብሔር እስትንፋስ የተጻፈ ነውን?

የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክነት

የክርስቶስ ሰብአዊነት

የክርሰቶስ መለኮታዊና ሰብአዊነት ውህደት

የክርስቶስ ራሱን ባዶ ማድረግ [Kenosis/ኪኖሲስ]

ክርስቶስ ኃጢአት ሊያደርግ አለመቻሉ [Impeccability/ ኢምፔኬቢሊቲ]

የክርስቶስ ምድራዊ ሕይወት

የክርስቶስ ትንሣኤና ዕርገቱ

መንፈስ ቅዱስ አካል ነውን?

መንፈስ ቅዱስ ፍጹም አምላክ ነውን?

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በብሉይ ኪዳን

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በክርስቶስ ሕይወት

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በድነት (ደኅንነት) ውስጥ

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ፥ በክርስቲያኑ ሕይወት

የመንፈስ ቅዱሰ የወደፊት ሥራ

ስለ መላእክት ትምህርት

ስለ ለይጣን ትምህርት

ስለ አጋንንት ትምህርት

የሰው ተፈጥሮ፡- የሰው ባሕርይ

የሰው ልጅ ውድቀትና የታሪክ መለወጥ (ዘፍጥረት 3)

የሰው ኃጢአት

ምርጫ ምንን ያካትታል?

የክርስቶስ ሞት

በክርስቶስ ሞት የተገኙ አንዳንድ ጥቅሞች

የአማኙ ዋስትና

የድነት (የደኅንነት) ቃላት

ቤተ ክርስቲያን በሚለው ፅንሰ አሳብ ውስጥ የሚካተተው ምንድነው?

አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን

የቤተ ክርስቲያን ሥርዓቶች

ዓለም-አቀፋዊት ቤተ ክርስቲያን

ቤተ ክርስቲያን መቼ ተጀመረች?

ስለ ወደፊቱ ጊዜ ያሉ መሠረታዊ አመለካከቶች

የፍዳው ዘመን [Tribulation]

የሺህ ዓመት ግዛት

የዘመኑ መጨረሻ

የወደፊቱ ፍርድ

ትንሣኤዎች

መንግሥተ ሰማያትና የቅጣት ስፍራ

ሰውና ሰይጣን በእግዚአብሔር ግዛት ላይ የሚያሳዩት ዓመፅ ሁሉ በሺህ ዓመት ማብቂያ ላይ ለመጨረሻ ጊዜ ይታያል። እግዚአብሔር በሺሁ ዓመታት ውስጥ መልካምን ነገር ሁሉ ለሰዎች በመስጠት ምድር በጌታ እውቀት እንድትሞላ ያደርጋል። ከዚህ ሁሉ በረከት በኋላ ሰዎች እግዚአብሔርን በግልጥ መቃወማቸው ስለሚከሰት፥ ውጫዊ ለውጥ የሰውን መሠረታዊ ፍላጎት የማያሟላ መሆኑ ይረጋገጣል። ሰው በዳግም ልደት የልብ ለውጥ እስካላደረገ ድረስ ውስጡ ዓመፀኛ እንደሆነ ይኖራል። በዘመኑ መጨረሻ ከሚወለዱት ልጆች ብዙዎቹ የንጉሡን (የክርስቶስን) ጸጋ ለመቀበል አይሹም። ውጫዊ ሁኔታቸው ሲታይ ግን ለክርስቶስ የሚገዙ ይመስላሉ። ነገር ግን በዘመናት ሁሉ እንደታየው፥ ሰዎች አዳኙን እንዲቀበሉ እግዚአብሔር አያስገድድም። ብዙ በሺህ ዓመቱ አገዛዝ ማብቂያ ላይ የሚኖሩ ሰዎች ከርስቶስን እንደ መንግሥቱ ገዥ በማየት ቢታዘዙትም፥ ለደኅንነታቸው አልተቀበሉትም። 

ሰይጣን ሲፈታ ነው በክርስቶስ ላይ የሚካሄደው ዓመፅ የሚጀምረው (ራእይ 20፡7-9)። ሰይጣን ሲፈታም መንግሥታትን ያስታል (ከመታሠሩ በፊት እንደነበረም)፤ በተጽዕኖውም ዓለምን ያዳርሳል። ዓመፀኞች ኃይላቸውን አስተባብረው የክርስቶስ አስተዳደር ማዕከል የሆነችውን ኢየሩሳሌም ለመውረር ሲዘጋጁ፤ ሰይጣንም ለዓመፅ ይጠናከራል። እነርሱም ቅድስቲቱን ከተማ ለማጥቃት ሲቃጡ፥ እግዚአብሔር ከሰማይ እሳት በመላክ ያጠፋቸዋል። የዓመፃው ተባባሪዎች ሁሉ በእሳት ይጠፋሉ። ይህም በጌታ ላይ የሚነሳውን ተቃውሞ ለዘላለም ያስወግዳል። ሰይጣንም ወደ እሳት ባሕር ይጣል (ራእይ 20፡10)። ይህ የመጨረሻው ዓመፅ ተሀድሶ ከዳግም ልደት፥ መሻሻልም ከመለወጥ ጋር አንድ አለመሆናቸውን ያመለክታል። የመለኮታዊ ጸጋ አሠራር የሚያስፈልገው የሰው ልጅ ልብ መሆኑን በድጋሚ ያረጋግጣል። 

ምንጭ፡- “የመጽሐፍ ቅዱስ ሥርዓተ ትምህርት ጥናት”፣ በዶክተር ቻርልስ ሲ. ራይሪ ተጽፎ፣ በሲሳይ ደሳለኝ የተተረጎመ እና በየላፕስሊ/ብሩክስ ፋውንዴሽን የታተመ ነው፡፡ ለዚህ ድንቅ አገልግሎታቸው እግዚአብሔር ይባርካቸው፡፡ ይህን ጽሁፍ ኮፒ እና ፕሪንት አድርጎ መጠቀም ይቻላል፤ ሆኖም ጽሁፉን መለወጥና ለሽያጭ ማዋል በሕግ የተከለከለ ነው፡፡

የመጽሐፍ ቅዱስ ሥርዓተ ትምሕርት ጥናት

የሺህ ዓመት ግዛት የወደፊቱ ፍርድ

የጌታ ጸጋ ከእርስዎ ጋር ይሁን፤ ሀሳብዎን ለመስማት ዝግጁ ነን።

Discover more from የሕይወት እንጀራ አገልግሎት

Subscribe now to keep reading and get access to the full archive.

Continue reading