ወንጌል በድረ-ገጽ

ለሙስሊም ወዳጆቻችን ጥያቄዎች የተሰጠ ምላሽ፣ መግቢያ

ከክርስትና ውጪ፣ ሃይማኖቱን በሚሽን/በተልዕኮ በዓለም ላይ ለማስፋፋት ጥረት የሚያደርግ ብቸኛ ሃይማኖት እስልምና ነው፡፡ የእስልምና እምነት አስፋፊዎች የመጨረሻ ግብ ዓለምን በእስልምና መሸፈን መሆኑ ምስጢር አይደለም፡፡ እያንዳንዱ ሙስሊም፣ ሙስሊም ያልሆኑ ሌሎች ሰዎችን ወደ እምነቱ ከመጥራት ሃላፊነት በተጨማሪ የሙሐመድ አስተምህሮዎችንና የሃይማኖቱን መሠረታዊ መመሪያዎች የመፈፀም ግዳጅ አለበት፡፡ ይህ፣ ከሃይማኖቱ ውጪ ያሉ ሰዎችን ወደ እምነቱ የመጋበዝ ሥራ ዳዋ (dawah) በመባል …

ለሙስሊም ወዳጆቻችን ጥያቄዎች የተሰጠ ምላሽ፣ መግቢያ Read More »

አጠቃላይ ምልከታ ስለእስልምና (በተርጓሚው)

እስልምና በ7ኛው ክፍለ ዘመን (እ.ኤ.አ. በ622 ዓ.ም.) በአንድ የአረብ ነጋዴ በመካ፣ ሳውዲ አረቢያ የተጀመረ ሐይማኖት ነው፡፡ ይህ ሰው ሙሐመድ (እ.ኤ.አ. 570) ይባላል፡፡ ይህ እምነት በይበልጥ ተስፋፍቶ የሚገኝባቸው አካባቢዎች መካከለኛው ምስራቅ እና ሰሜን አፍሪካ ሲሆኑ ከአንድ ቢሊዮን በላይ የሚሆኑ ተከታዮቹ እንዳሉት ይነገራል፡፡ በተከታዮች ብዛት ከክርስትና ቀጥሎ በአለም ሁለተኛ ሃይማኖት ሲሆን በስሩ ሶስት ዋና ዋና የእምነት ልይኑቶች …

አጠቃላይ ምልከታ ስለእስልምና (በተርጓሚው) Read More »

የመጽሐፍ ቅዱሳዊው ባሕል እና የእስልምና ባሕል ምስስሎሸ

መጽሐፍ ቅዱሳዊ፣ ሃይማኖታዊ ልማዶች ሰላም ላንተ (ለአንቺ) ይሁን ብሎ ሰላምታ መስጠት – ሉቃስ 10፡5 ከአምልኮ በፊት እጅና እግር መታጠብ – ዘፀአት 40፡31፣32 ጫማ ማውለቅ – ዘፀአት 3፡5 በፀሎት ወቅት መስገድ – መዝሙር 95፡6 የእንስሳት መሥዋዕት (ፋሲካ) – ዘዳግም 16፡1-6 ወደኢየሩሳሌም የሚደረግ መንፈሳዊ ጉዞ – የሐዋሪያት ሥራ 8፣26-28 በአምልኮ ወቅት የሴቶች ራስን መከናነብ 1ቆሮንቶስ 11፡5፣6 ግዝረት …

የመጽሐፍ ቅዱሳዊው ባሕል እና የእስልምና ባሕል ምስስሎሸ Read More »

እስላማዊ ስያሜዎች /ስሞች/ አባባሎች

1. ሰላምታ፡- ሰላም ላንተ(ቺ) ይሁን– አስ-ሰላም አሌይኩም  ምላሽ፡- ላንተም (ቺም) ሰላም ይሁን– ዋ አሌይኩም አስ-ሰላም 2. እግዚአብሔር – አላህ (አል-ኢላህ)፣ አል (መስተዋድድ) ሲሆን ኢላህ (አምላክ) ማለት ነው፡፡ 3. ታላቁ አምላክ – አላህ ታአላ (Ta’ala) 4. የከበረውና የተወደሰው እግዚአብሔር– አላህ ሱብሃናሁ ዋ ታአላ ወይም አላህ (SWT) 5. እግዚአብሔር (ከማናቸውም ነገሮች በላይ) ታላቅ ነው – አላህ -ኡ …

እስላማዊ ስያሜዎች /ስሞች/ አባባሎች Read More »

“የአሳማ ሥጋ መብላት ተገቢ አይደለም፡፡”

ክርስቲያኖች የአሳማ ሥጋ በነፃነት ሲበሉ ሲመለከቱ፣ ሙስሊሞች ይደነግጣሉ፡፡ አይሁድ በሙሴ ሕግ ሥር በነበሩበት ወቅት ይከተሉት የነበሩት አሳማን ያለመብላት ሥርአት አሁን ድረስ በተለወጡ በርካታ አይሁዳዊያን ክርስቲያኖች ሕይወት ላይ አሉታዊ ተፅእኖ እያሳደረ ነው፡፡ ሙስሊሞችም አሳማን ሲመለከቱ ተመሳሳይ ጥላቻቸውን በግልጽ ያሳያሉ፡፡ እርግጥ ነው በብሉይ ኪዳን የአሳማ ሥጋ እንዳይበላ ተከልክሏል፡- እርያም ሰኮናው ተሰንጥቋል፣ ነገር ግን ስለማያመሰኳ በእናንተ ዘንድ ርኩስ …

“የአሳማ ሥጋ መብላት ተገቢ አይደለም፡፡” Read More »

“ኢየሱስ አልተሰቀልም፡፡”

ሙስሊሞች የአዲስ ኪዳንን ትምህርት ላለመቀበል እንደ ምክንያት ከሚያነሷቸው ነገሮች መካከል በቀዳሚ ሥፍራ ላይ የሚቀመጠው የኢየሱስ የስቅለት ታሪክ ነው፡፡ ኢየሱስ በመስቀል ላይ የመሞቱን እውነታ ለመቀበል ግትርነት ይታይባቸዋል፤ ስለ ስቅለቱ የሚነገርው ታሪክ ሁሉ፣ ክርስቲያኖችን ለማታለል ሆን ተብሎ የተነዛ የሃሰት ወሬ ነው ሲሉም ይደመጣሉ፡፡ በርካታዎቹ ሙስሊሞች ከዚህ አልፈው በመሄድ፣ ቁርአን ከተገለጠበት ምክንያቶች አንዱ ኢየሱስ በመስቀል ላይ ሞቷል የሚለውን …

“ኢየሱስ አልተሰቀልም፡፡” Read More »

“ኢየሱስ ሊመለክ አይገባውም፡፡”

ክርስቲያኖች ለኢየሱስ የሚሰጡትን አምልኮ በርካታ ሙስሊሞች በብርቱ ይቃወማሉ፡፡ እግዚአብሔር አንድ ነው፣ አምልኮም ለእርሱ ብቻ ይገባል ሲሉም ይደመጣሉ፡፡ ለሌሎች ፍጥረታት መስገድ ለሙስሊሞች ሺርክን (ትርጉሙን በሚቀጥለው አንቀስ ይመልከቱ) መፈፀም ማለት ሲሆን፣ ተግባሩም ለማንኛውም ሙስሊም ከባድ ኃጢአት ነው!  ሺርክ የአረብኛ ቃል ሲሆን ትርጉሙም ‹ማጋራት› ማለት ነው፡፡ በእስልምና ሃይማኖት ሺርክ ማለት የጣኦት አምልኮ ወይም በብዙ አማልክት የማምለክ ኃጢአትን የመለክታል፡፡ …

“ኢየሱስ ሊመለክ አይገባውም፡፡” Read More »

“ኢየሱስ የ ‹‹እግዚአብሔር ልጅ›› አይደለም፡፡”

አንድ ሙስሊም ስለ ክርስትና ሃይማኖት ከሚረዳቸው የተሳሳቱ ግንዛቤዎች መካከል በመጀመሪያ ስፍራ ላይ የሚቀመጠው እግዚአብሔር ሚስት እንዳለውና እርሷም ኢየሱስ የሚባል ልጅ እነዳስገኘችለት የሚያስተምር ሃይማኖት እንደሆነ ማሰቡ ነው፡፡ እንተ ግን እንደክርስቲያን ‹‹ይህ ተራ ነገር ነው! መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ አይነቱን አጸያፊ ነገር አያስተምርም፡፡›› ትል ይሆናል፡፡ እስቲ፣ የራሱን ቅዱስ መጽሐፍ ቃል በቃል እያነበበ፣ ለሚገጥሙት እንግዳ ትምህርቶች ትርጉም ለማግኘት በሚጥር …

“ኢየሱስ የ ‹‹እግዚአብሔር ልጅ›› አይደለም፡፡” Read More »

“ክርስቲያኖች ሦስት አማልክትን ያመልካሉ፡፡”

ሙስሊሞች በክርስትና ላይ ከሚያነሱት መከራከሪያዎች መካከል የተለመደውና ጠንካራው፣ ክርስቲያኖች ሦስት አማልክት ያመልካሉ የሚለው ነው፡፡ ‹‹ስላሴ›› ስለሚለው ቃል ሙስሊሞች የተሳሳተ ግንዛቤ አላቸው፡፡ ሙስሊሞች ይህ ቃል ጥቅም ላይ ውሎ ሲመለከቱ፣ ክርስቲያኖች አንድ አምላክን ሳይሆን ሦስት አማልክትን እንደሚያምኑ እንዲያስቡ ያደርጋቸዋል፡፡ ከልጅነቱ ጀምሮ እግዚአብሔር አንድ እንደሆነ ከእርሱም በቀር ሌላ አማልክት እንደሌሉ ለተማረ አንድ ሙስሊም ይህ ጉዳይ ፈፅሞ ተቀባይነት የሌለው …

“ክርስቲያኖች ሦስት አማልክትን ያመልካሉ፡፡” Read More »

“ኢየሱስ ተራ ነቢይ ብቻ ነው፡፡”

ኢየሱስ በቁርአን ውስጥ ያለውን ልዩ ስፍራ ለመሸፈን በርካታ ሙስሊሞች የሚከተለውን ከቁርአን ይጠቅሳሉ፡- የመርየም ልጅ አልመሲሕ፣ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፣ እናቱም በጣም እዉነተኛ ናት፤ (ሁለቱም) ምግብን የሚበሉ ነበሩ፤ አንቀጾችን ለነርሱ (ለከሓዲዎች) እንዴት እንደምናብራራ ተመልከተ፣ ከዚያም (ከዉነት) እንዴት እንደሚመለሱ ተመልከት፡፡  ሱረቱ አል-ማኢዳህ (5)፡75 O people of the Book (Jews and Christians)! Commit …

“ኢየሱስ ተራ ነቢይ ብቻ ነው፡፡” Read More »