እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ – የመንፈስ ቅዱስ እግዚአብሔርነት

ሀ) መጽሐፍ ቅዱስ መንፈስ ቅዱስን ለመጥራት የሚጠቀምባቸው ስያሜዎች

መንፈስ – ማር 1፡10፤ ገላ 5፡5፤ ራዕ 22፡17

መንፈስ ቅዱስ – ኢሳ 63፡10-11፤ ሉቃስ 11፡13፤ 1ተሰ 4፡8

የእግዚአብሔር መንፈስ – ዘፍ 1፡2፤ ኢዮ 2፡28፤ ሮሜ 8፡14፤ 1ቆሮ 3፡16

የአብ መንፈስ – ማቴ 10፡20

የወልድ መንፈስ – ገላ 4፡6

የኢየሱስ ክርስቶስ መንፈስ – ፊሊ 1፡19

የክርስቶ መንፈስ – 1ጴጥ 1፡11

የጌታ መንፈስ – 2ቆሮ 3፡17፤ ኢሳ 63፡14

የጸጋ መንፈስ – ዕብ 10፡29

የእውነት መንፈስ – ዮሐ 14፡17፤ 15፡26፤ 1ዮሐ 5፡6

የሕይወት መንፈስ – ሮሜ 8፡2

የክብር መንፈስ – 1ጴጥ 4፡14

የልጅነት መንፈስ – ሮሜ 8፡15

አጽናኝ – ዮሐ 14፡16፤ 16፡7

የጥበብ መንፈስ፣ የማስተዋል፣ የምክር፣ የኃይል፣ የእውቀት፣ እግዚአብሔርን የመፍራት መንፈስ – ኢሳ 14፡16፤ 16፡7

ለ) ስሙ እንደ እግዚአብሔር ስም ጥቅም ላይ ውሏል

– መንፈስ ቅዱስን መዋሸት – ሐዋ 5፡3

– እግዚአብሔርን መዋሸት – ሐዋ 5፡4

– የመንፈስ ቅዱስ ቤተመቅደስ – 1ቆሮ 6፡19፣ 20

– የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ – 1ቆሮ 3፡16፣ 17

– መንፈስ ቅዱስ ኢየሱስን ከሞት አስነሳው – ሮሜ 8፡11

– እግዚአብሔር ኢየሱስን ከሞት አስነሳው – ሐዋ 2፡24፣ 32

– በመንፈስ ሃይል እየሰበኩ – 1ቆሮ 2፡4

– በእግዚአብሔር ሃይል እየሰበኩ – 1ቆሮ 2፡5

ሐ) መንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔር ባሕሪይ አለው

መንፈስ ቅዱስ ፈጣሪ ነው – ዘፍ 1፡2

መንፈስ ቅዱስ ሁሉን ያውቃል – 1ቆሮ 2፡10-11፤ ዮሐ 16፡13

መንፈስ ቅዱስ ሃያል ነው – ሉቃስ 1፡35፤ ሮሜ 15፡19

መንፈስ ቅዱስ ዘላለማዊ ነው – ዕብ 1፡10-12፤ ዕብ 9፡14

መ) መንፈስ ቅዱስ አካል ያለው እንጂ ሃይል ወይም የእግዚአብሔር ተፅእኖ አይደለም።

መጽሐፍ ቅዱስ “ነገር” እያለ ሳይሆን “እሱ” እያለ ይጠራዋል – ዮሐ 16፡13-14፤ ኤፌ 1፡13-14

ኢየሱ፣ እንደ እርሱ የሆነ “ሌላ አጽናኝ” እንደሆነ ተናገረለት – ዮሐ 14፡16

መንፈስ ያስተምራል – ዮሐ 14፡26

ለማን ስጦታ መስጠት እንዳለበት ይወስናል – 1ቆሮ 12፡11

ስለቅዱሳን በመቃተት ይማልዳል – ሮሜ 8፡26

መንፈስ ቅዱስን ማሳዘን (መከላከል) ትክክል አይደለም – ኤፌ 4፡30፤ ሐዋ 7፡51

መንፈስ ቅዱስን መሳደብ ኃጢአት ነው – ማቴ 12፡31፤ ማር 3፡29

Leave a Reply

%d bloggers like this: