የሕይወት እንጀራ

ጥንቆላ

ሐ6. የክፋትና የአስማት ሰራተኞች

ሀ) ምዋርት (ጥንቆላ፣ አስማት፣ መናፍስት መጥራት) የአሕዛብ አገሮች አስማትን፣ ምዋርትንና የሙታን መንፈስ መሳብን ተለማምደዋል፡፡ – የኀጢአተኛ ባሕሪ ((አዳማዊ ባሕሪ) ተግባራት (ጥንቆላ) – ገላ 5፡19-21 – በልዓም ለምዋርቱ ዋጋን ተቀበለ – ዘኁ 22፡7 – ፍልስጤማዊያን ምዋርተኞች ነበራቸው – 1ሳሙ 6፡2 – የባቢሎን ንጉሥ ምዋርትን ተጠቅሟል – ሕዝ 21፡21-23 – ፈርኦን አስማተኞቹን አማክሮ ነበር – ዘፍ 41፡24 – የናቡከደነጾር አስማተኞች ሕልሙን ሊፈቱ አልቻሉም – ዳን 2፡2፤ 4፡7 – በርያስስ ወይም ኤልማስ ጠንቋይ ነበር – ሐዋ 13፡6-12 – የጥንቆላ መንፈስ ያደረባት ሴት – ሐዋ 16፡16 – በኤፌሶን የጥንቆላ መጻሕፍት ተቃጠሉ – ሐዋ 19፡17-20 – የእርኩሷ ከተማ ባቢሎን አስማት – ራዕ 18፡23

የተከለከለና በእግዚአብሔር የሚያስቀጣ ነው – ማንኛውም አይነት አስማት ሥራ በእግዚአብሔር ዘንድ ፈፅሞ የተከለከለ ነው – ዘዳ 18፡9-13 – አስማትና ከሙታን መንፈስ ጋር ማውራት በእግዚአብሔር የተከለከለ ነው – ኢሳ 8፡19-20 – የምስራቅ ሰዎች ከንቱ አምልኮና ምዋርት በፍርድ ስር ሆንዋል – ኢሳ 2፡6 – እግዚአብሔር መተተኞችን አጠፋለሁ በማለት ዝቷል – ሚክ 5፡12 – በእግዚአብሔር አይን ሁሉም የጣኦት አምል አፀያፊ ነው – 2ነገ 17፡17 – እግዚአብሔር በመተተኞች ላይ ይፈርዳል – ሚኪ 3፡5 – አስማተኞች ወደ አዲሲቱ ኢየሩሳሌም አይገቡም – ራዕ 21፡8 – እግዚአብሔር መናፍስት ጠሪዎችን ይቃወማቸዋል – ዘሌ 20፡6 – ሳኦል የሳሙኤልን የሙት መንፈስ ፈለገ – 1ሳሙ 28፡11 – ሳኦል መናፍስት ጠሪን ስለጠየቀ ሞተ – 1ዜና 10፡13
32

– መተተኛ በሕይወት እንዲኖር አይፈቀድለትም ነበር – ዘጸ 22፡18 – ወደመናፍስት ጠሪዎና ጠንቋዮች መሄድ ያረክሳል – ዘሌ 19፡31

ለ) ሐሰተኛ ምልክቶችና ተአምራት – የሰይጣን አገልጋዮች አስደናቂ ምልክቶች ሊያደርጉ ይችላሉ – ራዕ 16፡14፤ 2ተሰ 2፡9-12፤ ማቴ 24፡24፤ ዘጸ 7፡11፣ 22 – በሕገወጥ መሪዎች ዘመን ሐሰተኛ ምልክቶችና ድንቆች – ማቴ 7፡22-23 – የመጨራሻው ዘመን ሐሰተኛ ምልክቶችና ድንቆች – ማቴ 24፡24 – ሁለተኛው አውሬ ድንቅና ታላላቅ ተአምራቶችን ያደርጋል – ራዕ 13፡13 – ስድስት የቁጣ ድንቆች – አጋንንት ድንቅን ያደርጋሉ – ራዕ 16፡13-14፤ 19-20

ሐ) እግዚአብሔር ከአስማት ሃይል በላይ ብርቱ ነው – የፈርኦን አስማተኞች ተአምራትን አደርገዋል – ዘጸ 7፡11 – አስማተኞቹ ከውሃ ውስጥ ጓጉንቸሮች እንዲወጡ አደረጉ – ዘጸ 8፡7 – ሳኦል የገለጋት በዓይንዶር ትገኝ የነበረች መናፍስት ጠሪ – 1ሳሙ 28፡7-9 – ጠንቋዮ ስምኦን – ሐዋ 8፡9-11 – ሐሰተኛ ነቢይና ጠንቋዩ በርያስስ ወይም ኤልማስ – ሐዋ 13፡6-8 – የጥንቆላ መንፈስ የነበረባት ሴት – ሐዋ 16፡16

1 thought on “ጥንቆላ”

  1. Pingback: ወንጌል በድረ-ገፅ አገልግሎት | Apostolic Servant of Lord

የጌታ ጸጋ ከእርስዎ ጋር ይሁን፤ ሀሳብዎን ለመስማት ዝግጁ ነን።

Discover more from የሕይወት እንጀራ

Subscribe now to keep reading and get access to the full archive.

Continue reading