መጽሐፍ ቅዱሳዊ፣ ሃይማኖታዊ ልማዶች
- ሰላም ላንተ (ለአንቺ) ይሁን ብሎ ሰላምታ መስጠት – ሉቃስ 10፡5
- ከአምልኮ በፊት እጅና እግር መታጠብ – ዘፀአት 40፡31፣32
- ጫማ ማውለቅ – ዘፀአት 3፡5
- በፀሎት ወቅት መስገድ – መዝሙር 95፡6
- የእንስሳት መሥዋዕት (ፋሲካ) – ዘዳግም 16፡1-6
- ወደኢየሩሳሌም የሚደረግ መንፈሳዊ ጉዞ – የሐዋሪያት ሥራ 8፣26-28
- በአምልኮ ወቅት የሴቶች ራስን መከናነብ 1ቆሮንቶስ 11፡5፣6
- ግዝረት – ሉቃስ 2፡21
- በበኩር ልደት ወቅት መሥዋዕት መቅረብ – ሉቃስ 2፡24
- ረዥም ፆም – ዘፀአት 34፡28፤ 1ነገሥት 19፡8፤ ማቴዎስ 4፡2
- የአሳማ ሥጋ ከመብላት መቆጠብ – ዘሌዋዊያን 11፡7
እስላማዊ ልምምዶች
- ሰላምታ – አስ-ሰላሙ አለይኩም (ሰላም ላንተ(ች) ይሁን)
- እጅና ፊትን መታጠብ (መንጻት) – ውዱ
- በመስጂድ ጫማ ማውለቅ
- በፀሎት ወቅት መስገድ – ሳጅዳ
- የእንስሳት መሥዋዕት የማቅረብ ክብረ በአል – ኢድ-አል አድአ /ኢድ-አል ቁርባን/
- መንፈሳዊ ጉዞ ወደ መካ – ሃጅ
- ሴቶች ራሳቸውን መከናነብ
- ግዝረት – ኪሂጣን
- በሕፃን ልጅ ልደት ወቅት መሥዋዕት ማቅረብ – አኪካ
- በረሞዳን ወቅት ለ30 ቀናት መፆም – ሳኡም
- ሙስሊሞች የአሳማ ሥጋን ከመብላት መቆጠብ