የሕይወት እንጀራ

የመጽሐፍ ቅዱሳዊው ባሕል እና የእስልምና ባሕል ምስስሎሸ

መጽሐፍ ቅዱሳዊ፣ ሃይማኖታዊ ልማዶች

  1. ሰላም ላንተ (ለአንቺ) ይሁን ብሎ ሰላምታ መስጠት – ሉቃስ 10፡5
  2. ከአምልኮ በፊት እጅና እግር መታጠብ – ዘፀአት 40፡31፣32
  3. ጫማ ማውለቅ – ዘፀአት 3፡5
  4. በፀሎት ወቅት መስገድ – መዝሙር 95፡6
  5. የእንስሳት መሥዋዕት (ፋሲካ) – ዘዳግም 16፡1-6
  6. ወደኢየሩሳሌም የሚደረግ መንፈሳዊ ጉዞ – የሐዋሪያት ሥራ 8፣26-28
  7. በአምልኮ ወቅት የሴቶች ራስን መከናነብ 1ቆሮንቶስ 11፡5፣6
  8. ግዝረት – ሉቃስ 2፡21
  9. በበኩር ልደት ወቅት መሥዋዕት መቅረብ – ሉቃስ 2፡24
  10. ረዥም ፆም – ዘፀአት 34፡28፤ 1ነገሥት 19፡8፤ ማቴዎስ 4፡2
  11.  የአሳማ ሥጋ ከመብላት መቆጠብ – ዘሌዋዊያን 11፡7

እስላማዊ ልምምዶች

  1. ሰላምታ – አስ-ሰላሙ አለይኩም (ሰላም ላንተ(ች) ይሁን)
  2. እጅና ፊትን መታጠብ (መንጻት) – ውዱ
  3. በመስጂድ ጫማ ማውለቅ
  4. በፀሎት ወቅት መስገድ – ሳጅዳ
  5. የእንስሳት መሥዋዕት የማቅረብ ክብረ በአል – ኢድ-አል አድአ /ኢድ-አል ቁርባን/
  6. መንፈሳዊ ጉዞ ወደ መካ – ሃጅ
  7. ሴቶች ራሳቸውን መከናነብ
  8. ግዝረት – ኪሂጣን
  9. በሕፃን ልጅ ልደት ወቅት መሥዋዕት ማቅረብ – አኪካ
  10.  በረሞዳን ወቅት ለ30 ቀናት መፆም – ሳኡም
  11.  ሙስሊሞች የአሳማ ሥጋን ከመብላት መቆጠብ

የጌታ ጸጋ ከእርስዎ ጋር ይሁን፤ ሀሳብዎን ለመስማት ዝግጁ ነን።

Discover more from የሕይወት እንጀራ

Subscribe now to keep reading and get access to the full archive.

Continue reading