የያዕቆብ መልእክት

አማኝ ከሥራ፣ ከመከራ፣ ከበሽታና ከኃጢአት ጋር ያለው ግንኙነት (ያዕ. 4፡13-5፡20)

፩. አማኝ ከሥራ ጋር ያለው ግንኙነት (ያዕ. 4፡13-5፡6) አንደበት የመንፈሳዊ ሕይወት አንደኛው ቴርሞ ሜትር እንደሆነ ተመልክተናል። በመቀጠልም ያዕቆብ ሌላኛውን የመንፈሳዊ ሕይወት ቴርሞ ሜትር ያብራራል። ይህም ገንዘባችንና ስለ ገንዘባችን እና የሥራ እንቅስቃሴአችን የምናስብበት ነው። ያዕቆብ ስለ ሕይወታችንና ሥራችን በምናቅድበት ጊዜ ልንጠነቀቅ የሚገባንን ሁለት ሁኔታዎችን ያመለክታል። ሀ) ለወደፊት ዕቅድ የምናወጣው እንዴት ነው? ብዙውን ጊዜ ዕቅዶችን የምናወጣው ለእግዚአብሔር […]

አማኝ ከሥራ፣ ከመከራ፣ ከበሽታና ከኃጢአት ጋር ያለው ግንኙነት (ያዕ. 4፡13-5፡20) Read More »

አማኝ አንደበቱን ይገዛል፤ ከሌሎች ሰዎች ጋር በሚያደርገው ግንኙነት እውነተኛ ጥበብን ያሳያል (ያዕ. 3፡1-4፡12)

፩. አማኝ አንደበቱን ይገዛል (ያዕ. 3፡1-12) በሽተኛ ሰው ወደ ሐኪም በሚሄድበት ጊዜ በቀዳሚነት ከሚከናወኑት ተግባራት መካከል በግለሰቡ አፍ ውስጥ የሙቀት መለኪያ ቴርሞ ሜትር መደረጉ አንደኛው ነው። ይህም ሐኪሙ በሽታው ትኩሳት እያስከተለበት መሆኑን አለመሆኑን እንዲወስን ይረዳዋል። መንፈሳዊ ጤንነታችንን ለመለካትም የሚያገለግል ቴርሞ ሜትር አለ። ያም ቴርሞ ሜትር ምላሳችን ወይም የምንናገራቸው ቃላት ናቸው። መርከብን እንደሚነዳ መቅዘፊያ እና ጫካ

አማኝ አንደበቱን ይገዛል፤ ከሌሎች ሰዎች ጋር በሚያደርገው ግንኙነት እውነተኛ ጥበብን ያሳያል (ያዕ. 3፡1-4፡12) Read More »

አማኝ እምነቱን ተግባራዊ የሚያደርግባቸው መንገዶች (ያዕ. 1፡19-2፡26)

በዚህ ክፍል ውስጥ ያዕቆብ ብዙዎቻችን በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ያለንን እምነት በሚያንጸባርቅ መልኩ ለመኖር የተቸገርንባቸውን ጉዳዮች ይዘረዝራል። ፩. እውነተኛ አማኞች ቁጣቸውንና አንደበታቸውን ይቆጣጠራሉ (ያዕ. 1፡19-20) በአማኞች መካከል የተከሰቱትን አብዛኞቹን ክፍፍሎች ብንመለከት፥ በአብዛኛው የችግሩ መንሥኤ አንደበታችንን አለአግባብ መጠቀማችን መሆኑን እንገነዘባለን። ይህም እንደ እሳት እየተቀጣጠለ ክፍፍሉ እንዲፈጠርና እያደገ እንዲሄድ ያደርጋል። ከያዕቆብ ዐበይት ትምህርቶች አንዱ አንደበታችንን የሚመለከት ነው። ብዙውን

አማኝ እምነቱን ተግባራዊ የሚያደርግባቸው መንገዶች (ያዕ. 1፡19-2፡26) Read More »

ክርስቲያን ለፈተናና መከራ የሚሰጠው ምላሽ (ያዕ. 1፡1-18)

ሔለን ተወልዳ ያደገችው በክርስቲያን ቤተሰብ ውስጥ ነበር። በሕይወት ዘመኗ ሁልጊዜም ወንጌልን ዓላማ አድርጋ ኖራለች። በየጊዜው ወደ ቤተ ክርስቲያን ትሄድና የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ታካሂድ ነበር። እንዲሁም በመዘምራን ቡድን (ኳየር) ውስጥ ትዘምር ነበር። አዝማቾችን መዘመር ትወዳለች። ማንም ሰው «ክርስቶስ ለኃጢአትሽ የሞተ ጌታ መሆኑን ታምኚያለሽ?» ብሎ ሲጠይቃት፥ በፍጥነት፥ አዎን» ስትል ትመልሳለች። እንዴት ክርስቲያን ልትሆን እንደቻለች ብትጠየቅም፥ «ሁልጊዜም ክርስቲያን

ክርስቲያን ለፈተናና መከራ የሚሰጠው ምላሽ (ያዕ. 1፡1-18) Read More »

የያዕቆብ መግቢያ

ጳውሎስ በሮሜና ገላትያ መልእክቶች ውስጥ፥ «እድን ዘንድ ምን ማድረግ ይገባኛል» ለሚለው ጥያቄ መልስ ይሰጣል። አይሁዳውያን አማኞች ድነትን (ደኅንነትን) እና በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነትን ለማግኘት ውጫዊ ተግባራት መከናወን እንዳለባቸው ስለሚያስቡ፥ ጳውሎስ ድነት (ደኅንነት) ሁልጊዜም ክርስቶስ ለእርሱ ኃጢአት እንደ ሞተ ለሚያምን ሰው እግዚአብሔር በነፃ የሚሰጠው ስጦታ እንደሆነ ያስተምራል። የያዕቆብ መጽሐፍ ግን፥ «አሁን ድነትን እንዳገኝ ምን ማድረግ ይገባኛል?» የሚለውን

የያዕቆብ መግቢያ Read More »