1ኛ ዮሐ 5፡1-21
፩. እውነተኛ አማኞች እና አስተማሪዎች ከክርስቶስ ጋር ትክክለኛ ግንኙነት ይኖራቸዋል (1ኛ ዮሐ 5፡1-12) አብዛኞቹ እውነቶች እንዳልተበጠሰ ሰንሰለት ናቸው። እግዚአብሔር አብን ለመውደድ ከፈለግህ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ማመን እና እርሱንም መውደድ ይኖርብሃል። ወልድን በማመን ለአብ ያለህን ፍቅር ትገልጻለህ። በወልድ ማመንህን እና ለእርሱ ያለህን ፍቅር ደግሞ ሰዎችን በመውደድ እና የእርሱን ትእዛዛት በመፈጸም ታሳያለህ። ዓለምን ለማሸነፍ የሚያስችልህ ኃይል የሚፈልቀው ከዚሁ […]