ጳውሎስ አማኞች የክርስቶስን ምጽአት በሚጠባበቁበት ጊዜ ትጉሕ ሠራተኞች ሆነው ሊመላለሱ እንደሚገባ ያስተምራል (2ኛ ተሰ. 3:1-18)
ጳውሎስ ይህን አጭር የሁለተኛ ተሰሎንቄ መልእክት የሚያጠቃልለው የተሰሎንቄ አማኞች አንዳንድ ነገሮችን እንዲፈጽሙ በመጠየቅ ነው። እነዚህም ነገሮች ክርስቲያኖች የክርስቶስን ምጽአት በሚጠባበቁበት ጊዜ ስሙን በሚያስከብር መንገድ እንዲኖሩ የሚያግዙአቸው ናቸው። 1) አማኞች ጳውሎስ ወንጌልን በስፋት እንዲያሰራጭ በጸሎት ሊደግፉት ይገባ ነበር። ክፉ ሰዎች በተለይም የሐሰት አስተማሪዎች የወንጌሉን ዘር እንዳያጠፉ መጸለይ ይገባቸው ነበር። ጳውሎስ እግዚአብሔር የተሰሎንቄን አማኞች ከእነዚህ ክፉ ሰዎችና […]
ጳውሎስ አማኞች የክርስቶስን ምጽአት በሚጠባበቁበት ጊዜ ትጉሕ ሠራተኞች ሆነው ሊመላለሱ እንደሚገባ ያስተምራል (2ኛ ተሰ. 3:1-18) Read More »