የሕይወት እንጀራ

2ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች

ጳውሎስ አማኞች የክርስቶስን ምጽአት በሚጠባበቁበት ጊዜ ትጉሕ ሠራተኞች ሆነው ሊመላለሱ እንደሚገባ ያስተምራል (2ኛ ተሰ. 3:1-18)

ጳውሎስ ይህን አጭር የሁለተኛ ተሰሎንቄ መልእክት የሚያጠቃልለው የተሰሎንቄ አማኞች አንዳንድ ነገሮችን እንዲፈጽሙ በመጠየቅ ነው። እነዚህም ነገሮች ክርስቲያኖች የክርስቶስን ምጽአት በሚጠባበቁበት ጊዜ ስሙን በሚያስከብር መንገድ እንዲኖሩ የሚያግዙአቸው ናቸው። 1) አማኞች ጳውሎስ ወንጌልን በስፋት እንዲያሰራጭ በጸሎት ሊደግፉት ይገባ ነበር። ክፉ ሰዎች በተለይም የሐሰት አስተማሪዎች የወንጌሉን ዘር እንዳያጠፉ መጸለይ ይገባቸው ነበር። ጳውሎስ እግዚአብሔር የተሰሎንቄን አማኞች ከእነዚህ ክፉ ሰዎችና […]

ጳውሎስ አማኞች የክርስቶስን ምጽአት በሚጠባበቁበት ጊዜ ትጉሕ ሠራተኞች ሆነው ሊመላለሱ እንደሚገባ ያስተምራል (2ኛ ተሰ. 3:1-18) Read More »

ጳውሎስ ክርስቶስ የዐመፁ ሰው ሳይገለጽ እንደማይመለስና አማኞች በታማኝነት ሊመላለሱ እንደሚገባ ያስተምራል (2ኛ ተሰ. 2:1-17)

እንደዛሬው ዘመን ሁሉ በተሰሎንቄ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ስለ መጨረሻው ዘመን ከፍተኛ ግራ የመጋባት ሁኔታ ነበር። ጳውሎስ የሁለተኛ ተሰሎንቄን መልእክት የጻፈበት ዋናው ምክንያት ይህንኑ ግራ መጋባት ለማስተካከል ነበር። በተሰሎንቄ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ስለ መጨረሻው ዘመን እርስ በርሳቸው የሚጋጩና በአማኞች ላይ አሉታዊ ተጽዕኖዎችን የሚያስከትሉ ሁለት ዓይነት ትምህርቶች የነበሩ ይመስላል። በመጀመሪያ፥ ክርስቶስ በቶሎ ይመጣል ብለው የሚያስቡ ወገኖች ነበሩ።

ጳውሎስ ክርስቶስ የዐመፁ ሰው ሳይገለጽ እንደማይመለስና አማኞች በታማኝነት ሊመላለሱ እንደሚገባ ያስተምራል (2ኛ ተሰ. 2:1-17) Read More »

ጳውሎስ የኋላ ኋላ አሳዳጆቻቸው ክርስቶስ በሚመለስበት ጊዜ ለፍርድ እንደሚጋለጡ በማሳሰብ በስደት ላይ ያሉትን አማኞች ያበረታታቸዋል (2ኛ ተሰ. 1:1-12 )

እንግዳ ወርቅ ተወልዶ ያደገው በገጠሪቱ ኢትዮጵያ ውስጥ ነበር። ቤተሰቦቹ ትምህርት ጠቃሚ መሆኑን በመገንዘባቸው ብዙ ጥረት አድርገው ትምህርት ቤት አስገቡት። ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ካጠናቀቀ በኋላ ሥራ መፈለግ ጀመረ። ያገኘው ሥራ ግን አነስተኛና ዝቅተኛ ክፍያ የሚከፈልበት ነበር። እርሱ ግን ይህ ለክብሬ የሚመጥን ሥራ አይደለም ብሎ በማሰቡ ቀኑን ሙሉ ሲንቀዋለል ቆሞ ይውል ጀመር። የግብርና ሥራ ለማከናወንም የትምህርት ደረጃው

ጳውሎስ የኋላ ኋላ አሳዳጆቻቸው ክርስቶስ በሚመለስበት ጊዜ ለፍርድ እንደሚጋለጡ በማሳሰብ በስደት ላይ ያሉትን አማኞች ያበረታታቸዋል (2ኛ ተሰ. 1:1-12 ) Read More »