እግዚአብሔር ልጆቹን ከሰይጣን ጥቃቶች ለማዳንና ድል-ነሺዎች እንዲሆኑ ለማገዝ መንፈሳዊ የጦር ዕቃዎችን ሰጥቷቸዋል (ኤፌ. 6፡10-24)
ጳውሎስ አማኞች የሰይጣንን ጥቃቶች እንዴት ሊያሸንፉ እንደሚችሉ መመሪያዎችን በመስጠት የትምህርቱን ክፍል ያጠቃልላል። ሰይጣን የክርስቲያኖች ኃይለኛ ስውር ጠላት ነው። ሰይጣን እግዚአብሔርን ይጠላል። ብዙውን ጊዜ ከእግዚአብሔር ጋር የሚዋጋው ልጆቹን በማጥቃት ነው። ጳውሎስ ከኃጢአት ባሕሪያችን ጋር፥ ከሌሎች አማኞች ወይም ከማያምኑ ሰዎች ጋር፥ በአጠቃላይም በዚህ ምድር ላይ እስካለን ድረስ በሚገጥሙን ትግሎች ሁሉ ውስጥ የሰይጣን እጅ እንዳለበት ገልጾአል። ጳውሎስ ከሰይጣንና […]
እግዚአብሔር ልጆቹን ከሰይጣን ጥቃቶች ለማዳንና ድል-ነሺዎች እንዲሆኑ ለማገዝ መንፈሳዊ የጦር ዕቃዎችን ሰጥቷቸዋል (ኤፌ. 6፡10-24) Read More »