ወደ ኤፌሶን ሰዎች

እግዚአብሔር ልጆቹን ከሰይጣን ጥቃቶች ለማዳንና ድል-ነሺዎች እንዲሆኑ ለማገዝ መንፈሳዊ የጦር ዕቃዎችን ሰጥቷቸዋል (ኤፌ. 6፡10-24)

ጳውሎስ አማኞች የሰይጣንን ጥቃቶች እንዴት ሊያሸንፉ እንደሚችሉ መመሪያዎችን በመስጠት የትምህርቱን ክፍል ያጠቃልላል። ሰይጣን የክርስቲያኖች ኃይለኛ ስውር ጠላት ነው። ሰይጣን እግዚአብሔርን ይጠላል። ብዙውን ጊዜ ከእግዚአብሔር ጋር የሚዋጋው ልጆቹን በማጥቃት ነው። ጳውሎስ ከኃጢአት ባሕሪያችን ጋር፥ ከሌሎች አማኞች ወይም ከማያምኑ ሰዎች ጋር፥ በአጠቃላይም በዚህ ምድር ላይ እስካለን ድረስ በሚገጥሙን ትግሎች ሁሉ ውስጥ የሰይጣን እጅ እንዳለበት ገልጾአል። ጳውሎስ ከሰይጣንና […]

እግዚአብሔር ልጆቹን ከሰይጣን ጥቃቶች ለማዳንና ድል-ነሺዎች እንዲሆኑ ለማገዝ መንፈሳዊ የጦር ዕቃዎችን ሰጥቷቸዋል (ኤፌ. 6፡10-24) Read More »

እግዚአብሔር የቤተሰብ አባላት እንዴት እንደሚዛመዱ ያብራራል (ኤፌ. 5፡21-6፡9)።

የውይይት ጥያቄ፡– ኤፌ. 5፡21-6፡9 አንብብ። ሀ) በዚህ ክፍል ስለ ቤተሰብና የሥራ ቦታ ግንኙነቶች የቀረቡት ጠቃሚ ትምህርቶች ምን ምንድን ናቸው? ለ) እግዚአብሔር ቤተሰቦች እርሱን በሚያስከብር መንገድ እንዲኖሩ የሚፈልገው እንዴት ነው? ሐ) በኢትዮጵያ በቅርበት የሚፋቀሩና እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኙ ቤተሰቦች እንዳይኖሩ ችግር የሚፈጥሩት ነገሮች ምን ምንድን ናቸው? መ) የቤተ ክርስቲያንህ መሪዎች በቤተ ክርስቲያንህ ውስጥ ቤተሰባዊ ግንኙነቶችን ለማጠናከር ምን

እግዚአብሔር የቤተሰብ አባላት እንዴት እንደሚዛመዱ ያብራራል (ኤፌ. 5፡21-6፡9)። Read More »

እግዚአብሔር ልጆቹ በቅድስና በመመላለስ እርሱን እንዲመስሉ ይፈልጋል (ኤፌ. 4፡17-5፡20)።

የተቀደሰ ሕይወት ሳይኖሩ ለወንጌሉ እንደሚገባ መመላለስ አይቻልም። መቀደስ ማለት መለየት ማለት ነው። ስለሆነም፥ እኛ ከዓለም አሠራር ወይም አስተሳሰብ የተለየን ነን። ከኃጢአት የተለየን ነን። እንዲሁም ለእግዚአብሔር የተለየን ነን። ይህ ማለት በምናደርገው ነገር ሁሉ እግዚአብሔርን ማክበር አለብን። ጳውሎስ በዚህ የኤፌሶን ክፍል በቅድስና ላይ በማተኮር የሚከተሉትን እውነቶች ገልጾአል። ሀ. መቀደስ ማለት ከዓለማውያን በተለየ መንገድ ማሰብ ነው። ቅድስና የሚጀምረው

እግዚአብሔር ልጆቹ በቅድስና በመመላለስ እርሱን እንዲመስሉ ይፈልጋል (ኤፌ. 4፡17-5፡20)። Read More »

በክርስቶስ አካል ያለ አንድነት (ኤፌ. 4፡1-16)

ጳውሎስ የኤፌሶን ክርስቲያኖች ለወንጌሉ እንደሚገባ ይመላለሱ ዘንድ ጠየቀ (ኤፌ. 4-6)። ጳውሎስ የእግዚአብሔርን አስደናቂ ጸጋ፥ ለእኛ ያለውን ፍቅር፥ የማይገባን ሆነን ሳለ የሰጠንን የድነት (ደኅንነት) እና ያጎናጸፈንን ሰማያዊ ስጦታዎች በትክክል ከተረዳን፥ አኗኗራችንን ለመለወጥ እንደምንሻ ገልጾአል። ለእግዚአብሔር ያለን ፍቅር እንድንለወጥ ያደርገናል። የኤፌሶን መልእክት የመጨረሻው ክፍል (ምዕ. 4-6) በክርስቶስ ላይ ያለን እምነት የሚያስከትላቸውን ነገሮች ያስረዳል። ጳውሎስ እንደሚለው፥ እነዚህ እግዚአብሔር

በክርስቶስ አካል ያለ አንድነት (ኤፌ. 4፡1-16) Read More »

ጳውሎስ ለአሕዛብ የተመረጠ ሐዋሪያ መሆኑ እና ለኤፌሶን ክርስቲያኖች የተደረገ ጸሎት (ኤፌ. 3፡1-21)

፩) ጳውሎስ ተሰውሮ የኖረውን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ የሚናገረውን የወንጌል ምሥጢር ለማስተማር በእግዚአብሔር የተመረጠ አገልጋይ ነበር (ኤፌ. 3፡1-13)። ጳውሎስ ለአማኞቹ ሌላ ጸሎት ለመጀመር ፈልጎ ነበር። ነገር ግን እግዚአብሔር ታላቁን ምሥጢር በመግለጽ ረገድ ስለሰጠው ድርሻ አሰበ። ጳውሎስ እግዚአብሔር ስለ ቤተ ክርስቲያን ምሥጢሩን እንዲገልጽ የመረጠው በታላቅነቱ፥ የተማረ በመሆኑ፥ ወይም አይሁዳዊ በመሆኑ ሳይሆን በጸጋው እንደሆነ ያውቅ ነበር። ጳውሎስ ስለዚህ

ጳውሎስ ለአሕዛብ የተመረጠ ሐዋሪያ መሆኑ እና ለኤፌሶን ክርስቲያኖች የተደረገ ጸሎት (ኤፌ. 3፡1-21) Read More »

በክርስቶስ አንድ መሆን (ኤፌ. 2፡11-22)

የውይይት ጥያቄ፡- ሀ) በዓለም ውስጥ የሚገኙትን አንዳንድ የጎሳ፥ የምጣኔ ሀብትና የጾታ ክፍፍሎች ዘርዝር። ለ) እነዚህ ልዩነቶች ብዙውን ጊዜ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚንጸባረቁበትን ሁኔታ ግለጽ። ሐ) እነዚህ ልዩነቶች የሚያስከትሏቸው አሉታዊ ውጤቶች ምን ምንድን ናቸው? በአይሁዶች አስተሳሰብ፥ ዓለም በሁለት ምድቦች የተከፈለች ነበረች። እነዚህም ሁለት ቡድኖች «የተገረዙት» ምርጥ የእግዚአብሔር ሕዝቦችና የቃል ኪዳን በረከቶችን ይጋሩ ዘንድ ያልተመረጡት (ያልተገረዙት) አሕዛብ

በክርስቶስ አንድ መሆን (ኤፌ. 2፡11-22) Read More »

በእግዚአብሔር ጸጋ፥ ሙታን የነበሩ የእግዚአብሔር ጠላቶች ሕያዋን ሆነው ድነትን (ደኅንነትን) አግኝተዋል (ኤፌ. 2፡1-10)።

እግዚአብሔርን እያስደሰትን እንድንኖር ከሚያነሣሡን እጅግ ጠንካራ ምክንያቶች አንዱ ቀደም ሲል የነበርንበትን ሁኔታ ከአሁኑ የእግዚአብሔር ልጅነት ሕይወታችን ጋር ማነጻጸር ነው። ከማመናችን በፊት ፈጽሞ ምስኪኖች እንደ ነበርንና የእግዚአብሔር ጸጋ ድነትን እንደ ሰጠን፥ እንዲሁም ስለ ዘላለማዊ በረከቶቻችን በተሻለ ሁኔታ ስንረዳ፥ በዚህ መንገድ የሚወደንን አምላክ ደስ ለማሰኘት እንሻለን። የውይይት ጥያቄ፡– ኤፌ. 2፡1-3 አንብብ። ጳውሎስ ስላልዳኑት ሰዎች የገለጻቸው አምስት ነገሮች

በእግዚአብሔር ጸጋ፥ ሙታን የነበሩ የእግዚአብሔር ጠላቶች ሕያዋን ሆነው ድነትን (ደኅንነትን) አግኝተዋል (ኤፌ. 2፡1-10)። Read More »

ጳውሎስ አማኞች እንደ እግዚአብሔር ልጆች ያላቸውን ስፍራ የበለጠ እንዲረዱ ጸለየ (ኤፌ. 1፡15-23)

የውይይት ጥያቄ፡- ጳውሎስ በኤፌሶን 1፡15-23 ያቀረበውን ጸሎት ብዙውን ጊዜ አንተ ለሰዎች ከምትጸልየው ጋር አነጻጽር። የጳውሎስን ጸሎት ከእኛ ጸሎት የሚለዩት ነገሮች ምን ምንድን ናቸው? የጳውሎስን ጸሎት እኛ ብዙውን ጊዜ ለሰዎች ከምንጸልየው ጸሎት ጋር ስናነጻጽር፥ ብዙ ልዩነቶችን ልንመለከት እንችላለን። ብዙውን ጊዜ ለሰዎች በምንጸልይበት ጊዜ እግዚአብሔር በሥጋ እንዲባርካቸው እንጠይቃለን። እግዚአብሔር ጤና እንዲሰጣቸው፥ በጉዞ ወቅት ከአደጋ እንዲጠብቃቸው፥ ምግብ እንዲሰጣቸው፥

ጳውሎስ አማኞች እንደ እግዚአብሔር ልጆች ያላቸውን ስፍራ የበለጠ እንዲረዱ ጸለየ (ኤፌ. 1፡15-23) Read More »

በክርስቶስ የሚገኝ መንፈሳዊ በረከት (ኤፌ. 1፡1-14)

ሁሴን በሙስሊም ቤተሰብ ውስጥ ነበር ያደገው። ነገር ግን ትምህርቱን በመከታተል ላይ ሳለ ከሌላ ተማሪ ስለ ክርስቶስ ወንጌል ሰማ። ወንጌሉን አምኖ ስለተቀበለ ቤተሰቦቹ ወዲያውኑ ከቤት አባረሩት። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ በነበረባቸው ጊዜያት ከአንድ ክርስቲያን ቤት ወደ ሌላው እየተዘዋወረ ሲቸገር ኖረ። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ ሥራ ይዞ ራሱን እንደሚያስተዳድር ተስፋ ያደርግ ነበር። ነገር ግን ሥራ

በክርስቶስ የሚገኝ መንፈሳዊ በረከት (ኤፌ. 1፡1-14) Read More »

የኤፌሶን መልእክት ዓላማ፣ ልዩ ባሕሪያት፣ መዋቅር እና አስተዋጽኦ

የኤፌሶን መልእክት ዓላማ በድነት (ደኅንነት) ላይ ከሚያተኩረው የገላትያ መልእክት በተቃራኒ በኤፌሶን ውስጥ የቀረበ ዐቢይ የሐሰት ትምህርት ወይም ችግር አይታይም። የኤፌሶን መልእክት እግዚአብሔር ለአማኞች የሰጠውን በረከትና ከቤተ ክርስቲያን ጋር ያለውን ግንኙነት የሚያብራራ የትምህርት መጽሐፍ ነው። በኤፌሶን ውስጥ ጳውሎስ ስለሚከተሉት ነገሮች ጽፎአል። ሀ. ክርስቶስ በክፋት ኃይላት ሁሉ ላይ ሥልጣን እንዳለውና ከሰይጣን ጥቃቶች የሚከላከሉ መንፈሳዊ የጦር መሣሪያዎች እንዳሉን

የኤፌሶን መልእክት ዓላማ፣ ልዩ ባሕሪያት፣ መዋቅር እና አስተዋጽኦ Read More »