አዲስ ሰማይና ምድር እና የክርስቶስ ዳግም ምጽአት ተስፋ (ራእይ 21፡1–22፡21)
፩. አዲስ ሰማይና ምድር (ራእይ 21፡1–22፡6) ስለ መንግሥተ ሰማይና በዚያ ሕይወት ምን እንደሚመስል የበለጠ ብናውቅ ደስ ባለን። ነገር ግን አብዛኛው ነገር ከእኛ የተሰወረ ነው። በዚህ ክፍል ውስጥ መጽሐፍ ቅዱስ መንግሥተ ሰማይ ምን እንደምትመስል በግልጽ ያሳየናል። እግዚአብሔር የተለያዩ ተምሳሌቶችን በመጠቀም የዘላለም ቤታችን ምን ያህል ውብ እንደሆነች እንድንገነዘብና ሕይወታችንን በሚገባ እያዘጋጀን እንድንኖር ያበረታታናል። ዮሐንስ የተለያዩ ምሳሌዎችን በመጠቀም […]
አዲስ ሰማይና ምድር እና የክርስቶስ ዳግም ምጽአት ተስፋ (ራእይ 21፡1–22፡21) Read More »