የመንፈስ ቅዱስ ግብር
በብሉይ ኪዳን ወቅት አብ በግልጽ ይታይ ነበር፡፡ ኢየሱስ በምድር ላይ በነበረበት ወቅት፣ ወልድ በግልጽ ይታይ ነበር፡፡ በአሁኑ ዘመን ደግሞ መንፈስ ቅዱስ በግልጽ ይታያል፡፡ ሀ) በብሉይ ኪዳን የመንፈስ ቅዱስ አገልግሎት – በፍጥረት ሥራ – ዘፍ 1፡2 – ትንቢትን በመስጠት – ሕዝ 2፡2፤ 8፡3፤ 11፡1-5 በልአም – ዘኁ 24፡2-9 ሳኦል – 1ሳሙ 10፡6፣ 10 ዳዊት – ሐዋ […]