ሉቃስ 9፡1-62
ዘሪሁን ሰዎች ከበሽታቸው እንደሚፈወሱ ስለ ሰማ፥ ወደ አንድ የወንጌል አማኝ ቤተ ክርስቲያን ሄደ። በቤተ ክርስቲያኑ ውስጥ ገብቶ ሲቀመጥ፥ ሰባኪው በኢየሱስ ለማመን የሚፈልግ ሰው ከኃጢአቱ መዳን ብቻ ሳይሆን ከየትኛውም በሽታ እንደሚፈወስና ቁሳዊ በረከቶችን እንደሚያገኝ ሲናገር ሰማ። ዘሪሁን፣ “ይሄ ጥሩ ዜና ነው። አምናለሁ ብዬ እነግራቸውና ለቀሪ ዘመኔ ጥሩ ሕይወት የምኖርበትን ዕድል አገኛለሁ። ሀብታምም እሆናለሁ” ሲል አሰበ። ብዙም […]