የማቴዎስ ወንጌል

በብሉይና በአዲስ ኪዳን ውስጥ የሚገኙ ተመሳሳይ ጭብጦች

1 እግዚአብሔር ሁልጊዜ ሰዎች ከእርሱ ጋር ኅብረት የሚያደርጉበትን መንገድ ያዘጋጃል። ብዙውን ጊዜ ኃጢኣትን ከሚንቁ ሰዎች በተቃራኒ፥ እግዚአብሔር ቅዱስና ጻድቅ ነው። ስለሆነም በሰዎች ኃጢአትና ዓመፃ ላይ ይፈርዳል። እግዚአብሔር አዳምና ሔዋን ኃጢአት በሚሠሩበት ጊዜ እንደሚሞቱ ነግሯቸው ነበር (ዘፍጥ. 2፡16-17)። ይህ ሞት ሁለት ገጽታዎች ነበሩት። አንደኛው፥ የሰዎችን መንፈስ ከእግዚአብሔር የሚለይ ቅጽበታዊ የመንፈስ ሞት ነው። አዳምና ሔዋን ከእግዚአብሔር በተደበቁ […]

በብሉይና በአዲስ ኪዳን ውስጥ የሚገኙ ተመሳሳይ ጭብጦች Read More »

የብሉይና አዲስ ኪዳናት ዐበይት ጭብጦች

አንድ የልቦለድ መጽሐፍ ለማንበብ ትፈልጋለህ እንበል። በዚህን ጊዜ የመጽሐፉን የመጀመሪያ ምዕራፍ ብቻ እንዳነበብህ የታሪኩን አጀማመር ልታውቅ ትችላለህ። ታሪኩ እንዴት እንደ ተጠናቀቀ ግን ልታውቅ አትችልም፡፡ ከእያንዳንዱ ምዕራፍ ኣንዳንድ ገጽ ብታነብ ደግሞ ስለ ታሪኩ አጠቃላይ አሳብ ይኖርሃል። ነገር ግን በመጽሐፉ ውስጥ የሚገኙትን ክንዋኔዎች በትክክል ልትረዳ ኣትችልም። ወይም ደግሞ የመጽሐፉን ሁለተኛ ክፍል ብቻ ብታነብ ደግሞ፥ አንዳንድ ነገሮች ለምን

የብሉይና አዲስ ኪዳናት ዐበይት ጭብጦች Read More »

የኢየሱስ ትንሣኤ (ማቴ. 28:1-20)

ማቴዎስ ስለ ኢየሱስ ትንሣኤ የሰጠው ገለጻ በጣም አጭር ነው። ብዙ ያተኮረው መቃብሩን ይጠብቁ በነበሩት ወታደሮች ላይ ነው። የመሬት መንቀጥቀጥ ሲነሣና መልአኩን ሲመለከቱ ምን ያህል እንደ ፈሩ ገልጾአል። ሊቀ ካህናቱ ለወታደሮቹ ገንዘብ በመክፈል የኢየሱስ ኣስከሬን ስለ ጠፋበት ሁኔታ ማመኻኛ ማቅረባቸውን አመልክቷል። በሮም ሕግ እስረኞች ካመለጡ ጠባቂ ወታደሮች ይገደሉ ነበር። የሃይማኖት መሪዎቹ የፈጠራ ታሪካቸውን ለማስፋፋት ሲሉ ወታደሮቹን

የኢየሱስ ትንሣኤ (ማቴ. 28:1-20) Read More »

ማቴዎስ 26፡47- 27፡66

ወደ ኢየሱስ ስቅለት የሚመሩ ክስተቶች (ማቴ. 26፡47-27፡8) ከኢየሱስ ጸሎት በኋላ ነገሮች በፍጥነት ተከናወኑ። ይሁዳ ወታደሮችን አስከትሉ በመምጣት ኢየሱስን በመሳም አሳልፎ ሰጠ። ክርስቶስ በሚያስደንቅ ሁኔታ መንግሥቱ በውጊያና በዐመጽ እንደማትሸነፍ አሳይቷል፡፡ አልፎ በመሰጠቱ፥ በመያዙና በሞቱ ሳይቀር፥ ኢየሱስ ይህ ሁሉ በብሉይ ኪዳን የተተነበየ የእግዚአብሔር ዕቅድ አካል መሆኑን ያውቅ ነበር (ማቴ 28፡54፣ 56)። ክርስቶስ ከተያዘ በኋላ፥ ደቀ መዛሙርቱ ፈርተው

ማቴዎስ 26፡47- 27፡66 Read More »

ማቴዎስ 26:1–46

የውይይት ጥያቄ፡- ኢየሱስ በምድር ላይ ከኖሩት ሰዎች ሁሉ በላይ ታላቅ እንደሆነ ሲነገር እንሰማለን። ኢየሱስ ያደረገውና ታሪክን ሁሉ የለወጠው አንድ ዐቢይ ነገር ምን ይመስልሃል? መልስህን አብራራ። ስለ ክርስቶስ ሕይወት አጽንኦት ልንሰጥባቸው የምንችላቸው ብዙ ነገሮች አሉ። ብዙዎቻችን በፈውስ አገልግሎቱ ላይ ለማተኮር እንፈልጋለን። እርግጥ በምድር ላይ ከጤና በላይ ምን አለ? ወይም በማስተማር አገልግሎቱ ላይ ለማተኮር እንፈልጋለን። ነገር ግን

ማቴዎስ 26:1–46 Read More »

ክርስቶስ ላልተጠበቀው ምጽአቱ ስለ መዘጋጀት የሚያስረዳ ምሳሌ ተናገረ (ማቴ 25:1-46)

ለክርስቲያኖች የመጨረሻው ዘመን ምን ዓይነት እንደሚሆን ማሰቡ ቀላል ነው። ብዙውን ጊዜ በተለያዩ አተረጓገሞች ክርክሮች ሲካሄዱ ቆይተዋል። ይህ ብዙውን ጊዜ ጥቅም የሌለው የሞኝነት ተግባር ነው። ክርስቶስ ስለ መጨረሻው ዘመን ባስተማረበት ወቅት፥ መዘጋጀት እንዳለብን ተናግሯል። ዋናው ነገር ይኸው ነው። ክርስቶስ በየትኛውም ጊዜ እንደሚመለስ ተገንዝበን ከተዘጋጀንና በየዕለቱ በታማኝነት ከተመላለስን፥ የሚያሳስበን ነገር አይኖርም። በዚህ ዓይነት ከኖርን፥ እርሱ ሲመጣ አናፍርም።

ክርስቶስ ላልተጠበቀው ምጽአቱ ስለ መዘጋጀት የሚያስረዳ ምሳሌ ተናገረ (ማቴ 25:1-46) Read More »

ክርስቶስ ስለ መጨረሻው ዘመን ተናገረ ማቴ. 24:1-51

ክርስቶስ ስለ ቤተ መቅደሱ ሙሉ በሙሉ መፈራረስ በተነበየበት ወቅት፥ ደቀ መዛሙርቱ በድንጋጤ መራዳቸው አይጠራጠርም። ቤተ መቅደሱ በጥንቱ ዘመን ከነበሩት ታላላቅ ሕንጻዎች አንዱ ነበር። እግዚአብሔርም የሚመለክበት ስፍራ ነበር። እግዚአብሔር እንዴት ይህ ቤተ መቅደስ እንዲፈርስ ይፈቅዳል? ይህ የሚሆነውስ መቼ ነው? ደቀ መዛሙርቱ ክርስቶስ ወደፊት ስለሚፈጸሙት ክስተቶች እንዲያብራራላቸው ጠየቁት። ክርስቶስ ጥያቄያቸውን የመለሰው በቅርቡ የሚፈጸመውን የቤተ መቅደስ መውደም ገና

ክርስቶስ ስለ መጨረሻው ዘመን ተናገረ ማቴ. 24:1-51 Read More »

ኢየሱስ ፈሪሳውያንንና የኦሪት ሕግ መምህራንን ነቀፈ (ማቴ. 23:1-39)

የክርስቶስን ሕይወት የመጨረሻ ሳምንት ሁኔታ ባጠናንበት ወቅት ማቴዎስ የሃይማኖት መሪዎች ከክርስቶስ ጋር ያካሄዷቸውን አያሌ ግጭቶች እንዴት እንደገለጸ ተመልክተናል። አይሁዶች፥ «ክርስቶስ መሢሕ ከሆነ፥ ለምን ተሰቀለ? እርሱ የብሉይ ኪዳን ትንቢቶች ፍጻሜ ከሆነ፥ የሃይማኖት መሪዎች ለምን አልተከተሉትም?» እያሉ ይጠይቁ ነበር። ማቴዎስ የሃይማኖት መሪዎቹ ክርስቶስ ምን ዓይነት መሢሕ እንደነበረ እንዳልተገነዘቡና፥ ከሁሉም በላይ በክርስቶስ ላይ የነበራቸውን ቅናት በመግለጽ ለእነዚህ ጥያቄዎች

ኢየሱስ ፈሪሳውያንንና የኦሪት ሕግ መምህራንን ነቀፈ (ማቴ. 23:1-39) Read More »

ማቴዎስ 22፡15-46

የሄሮድስ ደጋፊዎች ኢየሱስን ለማጥመድ ያነሡት ሁለተኛው ጥያቄ (ማቴ 22፡15-22) መሪዎቹ ኢየሱስን በሃይማኖታዊ ጥያቄዎች ሊያታልሉት ስላልቻሉ፣ ፊታቸውን ወደ ፖለቲካ መለሱ፡፡ የሄሮድስ ደጋፊዎች በይሁዳ ላይ ለመንገሥ የቻሉት በተለያዩ የሄሮድስ ዝርያዎች ድጋፍ ነበር። የእነዚህ ሰዎች ፍላጎት ሃይማኖት ሳይሆን ፖለቲካ ነበር፡፡ ኢየሱስ በእስራኤል ከነገሠ ኃይላቸው ስለሚከስም፥ ኢየሱስ ለእነርሱ የስጋት ምንጭ ነበር፡፡ ስለሆነም፥ ፖለቲካዊ የቀረጥ ጥያቄ አንሥተው ኢየሱስን ለማጥመድ ሞከሩ።

ማቴዎስ 22፡15-46 Read More »

ያለማመንን የሚገልጹ ሦስት ምሳሌዎች (ማቴ. 21፡28-22፡14)

ኢየሱስ የሃይማኖት መሪዎች በጥያቄ ጥቃታቸው እንዲገፉበት ከመፍቀድ ይልቅ በምሳሌዎች ተጠቅሞ በእርሱ ያለማመን ስለሚያስከትለው ውጤት መግለጽ ጀመረ። ሀ. የሁለት ልጆች ምሳሉ (ማቴ 21፡28-32)። ክርስቶስ በምሳሌው እንደ ገለጸው፥ እንደኛው ልጅ መጀመሪያ አባቱ የሰጠውን ትእዛዝ ላለመፈጸም ይወስናል። በኋላ ግን በልቡ ተጸጽቶ የታዘዘውን ይፈጽማል። ሁለተኛው ልጅ ግን የተሰጠውን ተግባር እንደሚያከናውን ቢናገርም፥ ቃሉን በሥራ ሳይተረጉም ይቀራል። የመጀመሪያው ልጅ ፈሪሳውያን እንደሚንቋቸው

ያለማመንን የሚገልጹ ሦስት ምሳሌዎች (ማቴ. 21፡28-22፡14) Read More »