የሕይወት እንጀራ

2ኛ የዮሐንስ መልእክት

2ኛ ዮሐ 1:1-13

፩. ሰላምታ (2ኛ ዮሐ 1-3) ሐዋርያው ዮሐንስ ለረጅም ዘመን የኖረ አገልጋይ ነው። ከክርስቶስ ጋር በመኖር እውነትን ሲያስተምር ሰምቷል (ዮሐ. 8፡31-32፤ 45)። ቤተ ክርስቲያን እያደገች ከመጀመሪያው ትውልድ አማኞች ወደ ሁለተኛ ትውልድ አማኞች (የአማኞች ልጆች) ስትሄድ ተመልክቷል። የክርስትናን ዕድገት ሲመለከት ንጹሕ እውነተኛ ወንጌል በሁለት መንገዶች መበከሉ አሳሰበው። ወንጌሉ የተሳሳቱ ትምህርቶች በቤተ ክርስቲያን ላይ በሚያሳድሩት ተጽዕኖ ምክንያት እየተበከለ […]

2ኛ ዮሐ 1:1-13 Read More »

የ2ኛ ዮሐንስ መግቢያ

ገብሬ የአንድ ቤተ ክርስቲያን የመሪዎች ኃላፊ ነበር። አንድ ቀን አንድ ወንጌላዊ ነኝ ባይ ገብሬ ወዳለበት ከተማ መጣ። ወንጌላዊው የሚያርፍበት ቤት ስላልነበረው፥ በገብሬ ቤት ለማረፍ ይችል እንደሆነ ጠየቀው። ገብሬም ፈቃደኛነቱን ገለጸ። ብዙም ሳይቆይ ገብሬ ይህ ሰው ከመጽሐፍ ቅዱስ የወንጌል እውነት ጋር የሚጻረር ትምህርት እያስተማረ መሆኑን ተገነዘበ። ይሁንና ገብሬ እንግዳን ለማስቀየምና የሚከፋፈል አሳብ ለመሰንዘር አልፈለገም። ስለሆነም ገብሬ

የ2ኛ ዮሐንስ መግቢያ Read More »