የሕይወት እንጀራ

3ኛ የዮሐንስ መልእክት

3ኛ ዮሐ 1:1-15

፩. ዮሐንስ ጋይዮስ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ስላበረከተው ታማኝነት የተሞላበት አገልግሎት ያመሰግነዋል (3ኛ ዮሐ 1-8) አንድ ሰውዬ ዮሐንስን ለመጎብኘት መጥቶ ነበር። ይኸው ግለሰብ በትንሹ እስያ ከሚገኙት አብያተ ክርስቲያናት አንደኛዋ በምን ዓይነት ሁኔታ ውስጥ እንዳለች ለዮሐንስ ገለጸለት። ይኸው መልእክት ለዮሐንስ የመልካምና የክፉ ዜናዎች ቅልቅል ነበር። መልካሙ ዜና የእግዚአብሔር ደፋርና መንፈሳዊ አገልጋይ የነበረውን ጋይዮስን የሚመለከት ነበር። ስለሆነም ዮሐንስ […]

3ኛ ዮሐ 1:1-15 Read More »

የ3ኛ ዮሐንስ መግቢያ

የውይይት ጥያቄ፡- ሀ) ስለ 3ኛ ዮሐንስ ከመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት አንብብ። በመዝገበ ቃላት ውስጥ የጸሐፊው፥ መልእክቱን ስለሚቀበሉ ሰዎች እና ስለ መልእክቱ ዓላማ የተሰጠውን ጠቅለል አድርገህ ጻፍ። ለ) 3ኛ ዮሐ 1 አንብብ። ጸሐፊው ማን ነው? መልእክቱ የተጻፈው ለማን ነው? ይህንን ከ2ኛ ዮሐ 1 ጋር አነጻጽር። እነዚህ ሁለቱ መልእክቶች የሚመሳሰሉት እንዴት ነው? ፩. የ3ኛ ዮሐንስ ጸሐፊ የ3ኛ

የ3ኛ ዮሐንስ መግቢያ Read More »