የ2ኛ ሳሙኤል ዋና ዋና ትምህርቶች
ከ2ኛ ሳሙኤል የምንመለከታቸው ሦስት ዋና ዋና ትምህርቶች አሉ። ንጉሡ ዳዊት የእስራኤል የመጨረሻ ንጉሥ የሆነው የኢየሱስ ክርስቶስ ምሳሌ ነበር። ዳዊት በንጉሣዊ አስተዳደር የመጀመሪያው የእስራኤል ንጉሥ እንደሆነ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ መሢሑ የዳዊት ልጅም በእስራኤል ቤት ሁሉና በዓለምም ላይ የመጨረሻው ንጉሥ ነው። እግዚአብሔር ሰዎች ሁሉ ወዳጆቹ እንዲሆኑ ይፈልጋል። አብርሃም የእግዚአብሔር ወዳጅ ነበር። ሙሴም እንደዚሁ ዳዊትም ደግሞ እንዲሁ ነበር። የእግዚአብሔር […]
የ2ኛ ሳሙኤል ዋና ዋና ትምህርቶች Read More »