የትንቢተ ኢዩኤል ዓላማ እና ዐበይት የሥነ መለኮት ትምሕርቶች
የትንቢተ ኢዩኤል ዓላማ ብዙ ጊዜ የነቢያት ዓላማ ወደፊት ስለሚሆኑ ነገሮች መተንበይ እንደሆነ እንገምታለን። ምንም እንኳ የብሉይ ኪዳን ነቢያት ስለ መጪው ጊዚያት የተነበዩ ቢሆኑም፥ የመልእክታቸው አብዛኛው ክፍል በዘመኑ የነበሩትን ሰዎች የሚመለከት ነበር። ነቢያት የእግዚአብሔር ሕዝብ በክፋታቸው ተጸጽተው ወደ እግዚአብሔር እንዲመለሱ የሚለምኑ የእግዚአብሔር ቃል አቀባዮች ነበሩ። ትንቢቶቹ የሚነገሩት ብዙውን ጊዜ የሕዝቡን አደራረግ ውጤቶች ለማመልከት ነበር። የትንቢት ዓላማ […]
የትንቢተ ኢዩኤል ዓላማ እና ዐበይት የሥነ መለኮት ትምሕርቶች Read More »