ኦሪት ዘዳግም

የፔንታቱክ ክለሣ

የውይይት ጥያቄ፦ ሀ) አምስቱን የፔንታቱክ መጻሕፍት ዘርዝር። ለ) በየመጻሕፍቱ ውስጥ የሚገኙትን ዋና ዋና ገጸ ባሕርያት ዘርዝር። ሐ) በእያንዳንዱ መጽሐፍ ውስጥ የሚገኘውን ዋና ዓላማ ወይም ትምህርት ዘርዝር፡፡ መ) በእያንዳንዱ መጽሐፍ ውስጥ የሚገኘውን የእስራኤልን ሕዝብ ታሪክ በአጭሩ ጻፉ። የመጀመሪያዎቹ አምስቱ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ፔንታቱክ በመባል በአንድ መጽሐፍ ስም ይጠራሉ። ፔንታቱክ አምስት ንዑሳን-ክፍሎች ያሉት አንድ ትልቅ መጽሐፍ ነው። […]

የፔንታቱክ ክለሣ Read More »

ዘዳግም 27-34

የውይይት ጥያቄ፥ ዘዳግም 30፡15-18 አንብብ። ሀ) በሰው ፊት የቀረቡ ሁለቱ ምርጫዎች ምንድን ናቸው? ለ) የእነዚህ ምርጫዎች ውጤት በተናጠል ምንድን ነው? ) እነዚህ የምንሰብከው ወንጌል ክፍል የሆኑት እንዴት ነው? ብዙ ጊዜ ከርስቲያኖች ኃጢአት በመሥራታቸው ምክንያት ለሚያጋጥማቸው ችግር በአንድ ነገር ላይ ወይም በሌላ ሰው ላይ ያላክካሉ። አንዳንድ ጊዜ በሰይጣን ያመካኛሉ። ሌሎቹ ደግሞ እግዚአብሔርን ይወቅሳሉ። ሰይጣንም ሆነ እግዚአብሔር

ዘዳግም 27-34 Read More »

ዘዳግም 12-26

ብዙ ሰዎች እግዚአብሔርን የሚገደው ለእርሱ ስላለን አምልኮ ብቻ ነው ይላሉ። በአእምሮአቸው «መንፈሳዊ» የሆነውን ነገር «ሥጋዊ» ከሆነ ነገር ይለያያሉ። እግዚአብሔር ግን ይህንን ልዩነት አላደረገም። እንዲያውም የምናደርጋቸው ነገሮች በሙሉ በእግዚአብሔር ዓይን መንፈሳዊ ናቸው። በ1ኛ ቆሮ.10፡31 ጳውሎስ “እንግዲህ የምትበሉ ወይም የምትጠጡ ብትሆኑ፥ ወይም ማናቸውንም ነገር ብታደርጉ ሁሉን ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት” ይላል። ስለዚህ እግዚአብሔር ግድ የሚለው አምልኮአችን ብቻ ሳይሆን

ዘዳግም 12-26 Read More »

ዘዳግም 1-11

የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) በምድራችንም ሆነ በዓለም ላይ ያሉትን አብያተ ክርስቲያናት ታሪክ ማወቅ አስፈላጊ የሚሆነው ለምንድን ነው? ለ) ባለፉት 20 ዓመታት የተፈጸመውን የቤተ ክርስቲያንህን ታሪክ በአጭሩ ጻፍ። ሐ) የተፈጸሙት መልካምና ክፉ ነገሮች ምንድን ናቸው? መ) የቤተ ክርስቲያንህን ታሪክ ማወቅ ማድረግ ስለሚገባህ ነገርና መውሰድ ስላለብህ ጥንቃቄ ለማስገንዘብ እንዴት ይረዳሃል? ታሪክን፥ በተለይም ደግሞ የአብያተ ክርስቲያኖቻችንን ታሪክ ማወቅ ለሁላችንም

ዘዳግም 1-11 Read More »

የኦሪት ዘዳግም መጽሐፍ ዓላማ 

፩. በኦሪት ዘዳግም፣ በእግዚአብሔርና በእስራኤል ሕዝብ መካከል በሲና ተራራ ተደርጎ የነበረው የቃል ኪዳን ስምምነት እንደገና ተደገመና ሕጋዊ ሆነ። እንደምታስታውሰው በሲና ተራራ ላይ እግዚአብሔር ራሱን በገለጠበትና የሲና ተራራ ቃል ኪዳን በሰጠበት ጊዜ የነበሩ በዕድሜ ከ20 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎች ሁሉ በምድረ በዳ አልቀዋል። እግዚአብሔር እስራኤላውያንን ከግብፅ ባርነት ያወጣበትና በዓይናቸው ያዩትን የግል ምስክርነት መስጠት የሚችሉ ዕድሜያቸው ከ60

የኦሪት ዘዳግም መጽሐፍ ዓላማ  Read More »

የኦሪት ዘዳግም መግቢያ

በፔንታቱክ መጻሕፍት ጥናታችን፥ በብሉይ ኪዳን የእግዚአብሔር ሕዝብ የነበሩት እስራኤላውያን መሠረታቸው ከሆነው ከአብርሃም ጀምሮ፥ ታላቅ ሕዝብ ወደ መሆን እስከ ደረሱበት ጊዜ ድረስ ያለውን ነገር ተመልክተናል። እግዚአብሔር በጸጋው ይህንን ታላቅ ሕዝብ በባርነትና በምድረ በዳም እያለ ተጠንቅቆ የመራበትን ኃይሉን መስከረናል። እግዚአብሔር ባመፁበት ሕዝብ ላይ የፈረደባቸው ቢሆንም፥ በምሕረቱ ለሕዝቡ እየተጠነቀቀ እስከ ተስፋይቱ ምድር ጫፍ ድረስ መርቶአቸዋል። ሙሴ የመጨረሻዎቹን ቃሎቹን

የኦሪት ዘዳግም መግቢያ Read More »