ምዕራፍ 5 – መንፈሳዊ እድገትን የሚረዱ ተግባራትና ዝንባሌዎች
ጸሎት ‹‹አባት ሆይ፣ በመንፈሳዊ አለም ውስጥ ወልደኸኛል፡፡ በብዙ መንገድ ገና መንፈሳዊ ልጅ መሆኔ ይሰማኛል፣ እንዲህ ሆኜ መሰንበት አልፈልግም! በመንግስትህ ውስጥ እንግዳ ያለመሆን ስሜት እንዲሰማኝ እሻለሁ፡፡ ጌታ ሆይ፣ እንዳድግ እርዳኝ፡፡ እኔን በማብሰል ሂደትህ ውስጥ በምን መንገድ ካንተ ጋር መተባበር እንዳለብኝ አመልክተኝ፡፡ ለዚህ ጉዞ አስፈላጊ የሆኑትን ጥበብ፣ መገለጥና ትዕግስት ስጠኝ፡፡ አሜን፡፡›› መንፈሳዊ እድገትን የሚረዱ ተግባራትና ዝንባሌዎችን ማወቅ ለምን […]
ምዕራፍ 5 – መንፈሳዊ እድገትን የሚረዱ ተግባራትና ዝንባሌዎች Read More »