የሕይወት እንጀራ

የደቀ መዝሙር ትምሕርት (11 ትምህርቶች)

መስከረም 1፣ 2011ዓ.ም የሚጀመርና ከዘፍጥረት እስከ ራዕይ የሚዘልቅ  የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

በኢትዮጵያውያን አዲስ አመት ከመስከረም 1፣ 2011ዓ.ም ጀምሮ አመቱን ሙሉ ሊደረግ በታሰበው መጽሐፍ ቅዱስን ከዳር እስከዳር በጥልቀት የማጥናት መንፈሳዊ ማእድ ላይ ይታደሙ (ማቴ 4:4)፡፡ ወንጌል በድረ-ገጽ አገልግሎት፣ ከዘፍጥረት እስከ ራእይ መጽሐፍ ድረስ የሚዘልቅና መጽሐፍ ቅዱስን በአንድ አመት ውስጥ ሙሉ በሙሉ አጥንቶ ለመጨረስ የሚረዳ ማጥኛ አዘጋጅቶ አጠናቋል፡ በየአመቱ ቢያንስ አንድ ጊዜ መጽሐፍ ቅዱስን ከዳር እስከዳር የማንበብ ቁርጠኛ […]

መስከረም 1፣ 2011ዓ.ም የሚጀመርና ከዘፍጥረት እስከ ራዕይ የሚዘልቅ  የአንድ ዓመት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት Read More »

ምዕራፍ 11 – የጊዜ አጠቃቀም

ጸሎት፡ ‹‹አባት ሆይ፣ መንግስትህን በምድር ላይ ለማስፋት፣ ኃላፊነቶቼን በአግባቡ ለመወጣት፣ ሌሎችን ለማገልገልና አንተን ለማክበር ሰአቶቼንና ቀናቶቼን በተሻለ መንገድ መጠቀም እንድችል አይኖቼን ክፈት፡፡ አንተንና የፈጠርከውን ለማድነቅ የጥሞና እና የእረፍት ጊዜዎችን እሻለሁ፡፡ በሌሎች ጊዜያቶቼ ደግሞ ትጉህ እና ዉጤታማ አድርገኝ! አሜን፡፡›› ስለ ጊዜ አጠቃቀም ማወቅ ለምን ያስፈልጋል? የትምህርታዊው ጉባኤ መሪ፣ ድራማዊ በሆነ አካሄድ በረጅሙ እየተራመደ ወደ ክፍሉ ገባ፡፡

ምዕራፍ 11 – የጊዜ አጠቃቀም Read More »

ምዕራፍ 10- መንፈሳዊ ውጊያ

ይህንን ማወቅ ለምን ያስፈልጋል? ‹‹የባሕሩን ነፋሻማ አየር እያጣጣምን በዚህ መርከብ ላይ የምናሳልፈው መልካም የሽርሽር ጊዜ ጊዜ ይታየኛል፣›› አለ ማርቲን ለሚስቱ አብረው የሚያሳልፍቱን ጊዜ በአይነ ህሊናው እየሳለ፡፡ ‹‹እውነት ብለሃል፣›› ስትል ሚስቱ ማውዴ መለሰች፡፡ እኔ ደግሞ የናፈቀኝ ያ ምቾት በተላበሰው የመርከቡ ላይ ድግስ መገኘት ነው! መቼም የመርከቡ ካፒቴን በአንዱ የምግብ ሥነ ስርአት ላይ ከእርሱ ጋር በአንድ ጠረጴዛ ላይ እንድንመገብ

ምዕራፍ 10- መንፈሳዊ ውጊያ Read More »

ምዕራፍ 9 – ምስክርነት

ጸሎት ‹‹አባት ሆይ፣ ይህችን ምድር ዳግመኛ ለመግዛት በምታደርገው ሂደት ውስጥ እንደ እኔ አይነቱን ሰው ለመጠቀም ስላሳየኸው ፍላጎት አመሰግንሃለው፡፡ የሚጠቅም እቃ ሆኜ እንዳገለግልህ ፍቅር፣ እውቀት እና ከቅዱስ መንፈስህ ጋር ጤናማ ሕብረት ስጠኝ፡፡ አሜን፡፡›› ስለምስክርነት ማወቅ ለምን ያስፈልጋል? ሉጊ ታሪሶ የታሪክ ማህደር ከሚያስታውሳቸው ሰዎች መካከል አንዱ ነው፡፡ በ1792 በጣሊያን ሚላን የተወለደ ሲሆን በመጀመሪያ የአናፂነት ሙያ ሰልጣኝ ተማሪ

ምዕራፍ 9 – ምስክርነት Read More »

ምዕራፍ 8 – ጸሎት

ስለጸሎት ማወቅ ለምን ያስፈልጋል? ‹‹ጎሽ፣ ይህች ልዩ ሴት መጣችልኝ፡፡ አብራኝ ስትሆን እጅግ ደስተኛ እሆናለሁ!›› ሲል አሰብ ብራየን በውስ፡፡ ብሪየን፣ የአስር አመት ልጅ ሲሆን በከፍተኛ የኦቲዝም በሽታ ይሰቃያል፡፡ ጥቁር ቡኒ ፀጉር፣ ሰማያዊ የአይን ብሌን ያለው መልከ መልካም ልጅ ነው፡፡ በአእምሮው ላይ ያለው ችግር እስረኛ ባየሰደርገው ኖሮ በመልኩ ብቻ በትምህርት ቤቱ ውስጥ ታዋቂ ልጅ ይሆን ነበር፡፡ እናቱ ሞኒካ

ምዕራፍ 8 – ጸሎት Read More »

ምዕራፍ 1 – የእግዚአብሔር ቃል

ጸሎት፡- ‹‹አባት ሆይ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያሉትን ታላላቅ ነገሮች እመለከት ዘንድ አይኖቼን ክፈታቸው! ቃልህን ከእለት ምግቤ ይልቅ አስፈላጊዬ እንደሆነ አድርጌ እመለከት ዘንድ እርዳኝ፡፡ አሜን፡፡›› እግዚአብሔርን ማወቅ ስለ እንግሊዝ ንግስት ለማወቅ ብትፈልግ ምንድን ነው የምታደርገው? ወደ ስፍራው በአውሮፕላን በመብረር የስብሰባ ጊዜ እንዲመቻችልህ በመጠየቅ፣ የምትፈልገውን ሁሉ ጥያቄ መጠየቅ አንዱ አማራጭ ነው፡፡ ሆኖም ብዙዎቻችን በረራው የሚጠይቀውን ዋጋ መክፈል

ምዕራፍ 1 – የእግዚአብሔር ቃል Read More »

ምዕራፍ 6 – ሕብረት

ጸሎት ‹‹አባት ሆይ በዘላለማዊው ቤተሰዎችህ ውስጥ ሰለጨመርከኝ አመሰግንሃለሁ፡፡ በዚህ ቤተሰብ ውስጥ እንዴት በሰመረ ሁኔታ መኖር እንዳለብኝ፣ እንዴት ወንድሞቼንና እህቶቼን መርዳት እንዳለብኝ እና እንዴት በእነሱ መረዳት እንዳለብኝ እንዳውቅ እርዳኝ፡፡ አሜን፡፡›› ስለ ሕብረት ጠቀሜታ ማወቅ ለምን ያስፈልጋል? ወደ ሰሜን ካሊፎርኒያ ሄደህ በተለያዩ ፓርኮች ውስጥ ያሉትን አስደናቂ የሬድውድ ዛፎችን ጎብኝተህ ታውቃለህ? እነዚህ ዛፎች በምድራችን ላይ ካሉ ረጃጅምና ግዙፍ

ምዕራፍ 6 – ሕብረት Read More »