ሀ) ኃጢአትን ይቅር ብሏል
ይህም እግዚአብሔር ብቻ ሊያደርገው የሚችለው ነው – ማቴ 9፡2-7 /ማር 2፡5-12/ ሉቃስ 5፡ 20-26/
ለ) የኢየሱስ ተአምራት (በማቴዎስ ማርቆስ ሉቃስ ዮሐንስ ወንጌላት)
– በተፈጥሮ ላይ ያለው ስልጣን
ውሃን ወደ ወይን – 2፡7-111
በአሳ ጠመዳ ወቅት – 5፡4-9
ወጀብን ማስቆም – 8፡23-27 – 4፡37-41 – 8፡22-25
ምግብ ማበርከት – 14፡15-21 – 6፡35-44 – 9፡12-17 – 6፡5-14
በውሃ ላይ መሄድ – 14፡25-27 – 6፡47-51 – 6፡19-21
ምግብ ማበርከት – 15፡32-38 – 8፡1-9
ከአሣ ውስጥ ገንዘብ – 17፡24-27
የበለስ ዛፍን መርገም – 21፡19 – 11፡12-23
ለሁለተኛ ጊዜ በአሳ ጠመዳ ወቅት – 21፡4-7
– በሰይጣንና በዲያቢሎስ ላይ ያለው ስልጣን
በምኩራብ የነበረ ዲያብሎስ – 1፡23-27 – 4፡32-36
ዲያቢሎስ – 8፡28-34 – 5፡1-17 – 8፡26-39
ዲዳ ጋኔን – 9፡32-33
ዲዳና ደንቆሮ ጋኔን – 12፡22 – 11፡14
ወጣቷ ልጃገረድ – 15፡22-28 – 7፡25-30
የሚሰቃየው ልጅ – 17፡14-18 – 9፡17-29 – 9፡37-43
የድካም መንፈስ – 13፡10-17
– በበሽታ በአካል ደዌዎች ላይ ያለው ስልጣን
የጴጥሮስ አማት – 8፡14-15 – 1፡29-31 – 4፡38-39
ለምጽ – 8፡2-4 – 1፡40-45 – 5፡12-15
የመቶ አለቃው አገልጋይ – 8፡5-13 – 7፡2-10 ድውይ – 5፡5-18
አይነሰውር ማብራት – 9፡27-31 – 9፡1-38
አይነስውር ማብራት – 20፡30-34 – 10፡46-52 – 18፡35-43
ሽባ – 9፡2-8 – 2፡3-12 – 5፡18-26
እጁ የሰለለ – 12፡10-15 – 3፡1-6 – 6፡6-11
የሚደማ ደም ቆመ – 9፡20-22 – 5፡25-34 – 8፡43-48
ዲዳና ደንቆሮ – 7፡32-37
ሆዱ የተነፋ – 14፡2-6
የማልኮስ ጆሮ – 22፡50-51
– በሞት ላይ ያለው ስልጣን
የመበለቲቱ ልጅ – 7፡11-17
የኢያኢሮስ ሴት ልጅ – 9፡18-26 – 5፡35-43 – 8፡41-56
አላዛር – 11፡1-45
የኢየሱስ ትንሳኤ – 28፡1-20 – 16፡1-14 – 24፡1-53 – 20፡1-31