ኢየሱስ እግዚአብሔር ብቻ ሊያደርገው የሚችለውን ስራ አድርጓል
ሀ) ኃጢአትን ይቅር ብሏል ይህም እግዚአብሔር ብቻ ሊያደርገው የሚችለው ነው – ማቴ 9፡2-7 /ማር 2፡5-12/ ሉቃስ 5፡ 20-26/ ለ) የኢየሱስ ተአምራት (በማቴዎስ ማርቆስ ሉቃስ ዮሐንስ ወንጌላት) – በተፈጥሮ ላይ ያለው ስልጣን ውሃን ወደ ወይን – 2፡7-111 በአሳ ጠመዳ ወቅት – 5፡4-9 ወጀብን ማስቆም – 8፡23-27 – 4፡37-41 – 8፡22-25 ምግብ ማበርከት – 14፡15-21 – 6፡35-44 – 9፡12-17 – 6፡5-14 በውሃ ላይ መሄድ – 14፡25-27 – 6፡47-51 – 6፡19-21 ምግብ ማበርከት – 15፡32-38 – 8፡1-9 ከአሣ ውስጥ ገንዘብ – 17፡24-27 የበለስ ዛፍን መርገም – 21፡19 – 11፡12-23 ለሁለተኛ ጊዜ በአሳ ጠመዳ ወቅት – 21፡4-7 – በሰይጣንና በዲያቢሎስ ላይ ያለው ስልጣን በምኩራብ የነበረ ዲያብሎስ – 1፡23-27 – 4፡32-36 ዲያቢሎስ – 8፡28-34 – 5፡1-17 – 8፡26-39 ዲዳ ጋኔን – 9፡32-33 ዲዳና ደንቆሮ ጋኔን – 12፡22 – 11፡14 ወጣቷ ልጃገረድ – 15፡22-28 – 7፡25-30 የሚሰቃየው ልጅ – 17፡14-18 – 9፡17-29 – 9፡37-43 የድካም መንፈስ – 13፡10-17 – በበሽታ በአካል ደዌዎች ላይ ያለው ስልጣን የጴጥሮስ አማት – 8፡14-15 – 1፡29-31 – 4፡38-39 ለምጽ – 8፡2-4 – 1፡40-45 – 5፡12-15 የመቶ አለቃው አገልጋይ – 8፡5-13 – 7፡2-10 ድውይ – 5፡5-18 አይነሰውር ማብራት – 9፡27-31 – 9፡1-38 አይነስውር ማብራት – 20፡30-34 – 10፡46-52 – 18፡35-43 ሽባ – 9፡2-8 – 2፡3-12 – 5፡18-26 እጁ የሰለለ – 12፡10-15 – 3፡1-6 – 6፡6-11 የሚደማ ደም ቆመ – 9፡20-22 – 5፡25-34 – 8፡43-48 ዲዳና ደንቆሮ – 7፡32-37 ሆዱ የተነፋ – 14፡2-6 የማልኮስ ጆሮ – 22፡50-51 – በሞት ላይ ያለው ስልጣን የመበለቲቱ ልጅ – 7፡11-17 የኢያኢሮስ ሴት ልጅ – 9፡18-26 – 5፡35-43 – 8፡41-56 አላዛር – 11፡1-45 የኢየሱስ ትንሳኤ – 28፡1-20 – 16፡1-14 – 24፡1-53 – 20፡1-31
ኢየሱስ እግዚአብሔር ብቻ ሊያደርገው የሚችለውን ስራ አድርጓል Read More »