የኢየሩሳሌሙ ጉባኤ ስለ ብሉይ ኪዳን ሕግ ሚናና ስለ አሕዛብ ተወያየ (የሐዋ. 15፡1-35)
በአስተምህሮ ጉዳዮች ላይ ከፍተኛ የአሳብ ልዩነት በሚከሰትበት ጊዜ፥ ቤተ ክርስቲያን ምን ልታደርግ ይገባል? መሪዎች ችግሩ በራሱ ጊዜ ይፈታል ብለው ዝም በማለት መጠባበቅ አለባቸው ወይስ ጥቂት መሪዎች ብቻቸውን በጉዳዩ ላይ ውሳኔ መስጠት አለባቸው? የውሳኔው መሠረት ምን መሆን አለበት? የጥንቷ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ጉዳይ ላይ ያደረገችው ምንድን ነው? በአሁኑ ጊዜ ተሰሚነት ያላቸው ሰዎች የሚሰጡት አስተያየት ምንድን ነው? […]
የኢየሩሳሌሙ ጉባኤ ስለ ብሉይ ኪዳን ሕግ ሚናና ስለ አሕዛብ ተወያየ (የሐዋ. 15፡1-35) Read More »