ማርያም ኢየሱስን ሽቶ መቀባቷ እና ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም በድል መግባቱ (ዮሐ. 12፡1-19)
ማርያም ኢየሱስን ሽቶ ቀባችው (ዮሐ. 12፡1-11) ኢየሱስ የሚሞትበት ጊዜ ደርሷል፤ የቀረው ስድስት ቀናት ብቻ ነው። ክርስቶስ ቢታንያ በሚገኘው የማርያም፥ የማርታና የአልዓዛር ቤት ተቀምጧል። ይህ ቤተሰብ ለክርስቶስ ያለው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ፥ ለክብሩ ትልቅ ግብዣ አዘጋጁለት። ሦስቱ የቤተሰቡ አባላት ፍቅራቸውን ለክርስቶስ ገለጹ። ምናልባትም ታላቅ እኅታቸው የነበረችው ማርታ ክርስቶስን ታስተናግድ ነበር። አልዓዛር ከክርስቶስ ጋር በማዕድ ተቀምጦ ይበላ ነበር። […]
ማርያም ኢየሱስን ሽቶ መቀባቷ እና ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም በድል መግባቱ (ዮሐ. 12፡1-19) Read More »