ወደ ቲቶ

የጸጋው ወንጌል የተለወጠ አኗኗርን እንደሚያካትት ማስተማር (ቲቶ 2፡11-3፡15)

ወንጌል አማኞች መንፈሳዊ ያልሆኑትን ነገሮች እንዳያደርጉ ያስተምራል (ቲቶ 2፡11-3፡8)። ለመንፈሳዊ ጉዞ ቁልፉ ሚዛናዊነት ነው። ብዙውን ጊዜ ሐሰተኛ ትምህርት ክርስቲያኖች በእምነታችንና በተግባራችን ሚዛናዊነት የጎደለው እርምጃ እንድንወስድ ይገፋፋናል። የሚዛናዊነት መዛባትና የተሳሳተ ትምህርት ወደ ቤተ ክርስቲያን ከሚገቡባቸው መንገዶች አንዱ ድነት (ደኅንነትን) ባገኘንበትና በምንመላለስበት መንገድ መካከል ባለው ግንኙነት ነው። የአዲስ ኪዳን ዋነኛ ትምህርት በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን መዳናችንን መግለጽ ነው። […]

የጸጋው ወንጌል የተለወጠ አኗኗርን እንደሚያካትት ማስተማር (ቲቶ 2፡11-3፡15) Read More »

ሁሉንም የዕድሜ ክፍሎች በማስተማር ቤተ ክርስቲያንን ማጠናከር (ቲቶ 2፡1-10)

እውነትን ማስተማር በሁሉም የቤተ ክርስቲያን መሪ የብቃት መመዘኛዎች ዝርዝር ውስጥ ሰፍሮ ይገኛል። አንድ የቤተ ክርስቲያን መሪ እውነትን እንዲያስተምር ከተፈለገ አራት ነገሮች ያስፈልጉታል። መሪው ራሱ እውነትን ማወቅ ይኖርበታል። የወንጌሉን መሠረታዊ እውነቶች የማያውቅ መሪ ለቤተ ክርስቲያን አመራር ከሚያስፈልጉ ወሳኝ መመዘኛዎች አንዱ ይጎድለዋል። በግል የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፥ መጻሕፍትን በማንበብ፥ በቡድን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች፥ ወይም በመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤቶች

ሁሉንም የዕድሜ ክፍሎች በማስተማር ቤተ ክርስቲያንን ማጠናከር (ቲቶ 2፡1-10) Read More »

ብቃት ያላቸውን የቤተ ክርስቲያን መሪዎች መሾም (ቲቶ 1፡1-16)

ጥሩ ወጥ ለመሥራት ጥራት ያላቸውን ቅመሞች በተገቢው መጠን መጨመር እንደሚያስፈልግ ሁሉ፥ ጤናማ ቤተ ክርስቲያን ለመመሥረትም አንዳንድ ነገሮች ሊካተቱ ይገባል። ቲቶ የሚያገለግላትና በቀርጤስ ደሴት የምትገኝ ቤተ ክርስቲያን አዲስና ብዙም መንፈሳዊነት የማይታይባት ነበረች። ጳውሎስ ቲቶ ይህቺን ያልበሰለች ቤተ ክርስቲያን ክርስቶስን ወደምታስከብር በሳል ቤተ ክርስቲያንነት እንዲለውጥ አደፋፍሮታል። ጳውሎስ ለዚህ ተግባር የሚከተሉትን ነገሮች እንዲያደርግ ያበረታታዋል። ሀ) መንፈሳዊ አመራር፥ ለ)

ብቃት ያላቸውን የቤተ ክርስቲያን መሪዎች መሾም (ቲቶ 1፡1-16) Read More »

የቲቶ መልዕክት ልዩ ባሕርያት እና አስተዋጽኦ

የቲቶ ልዩ ባሕርያት 1) ቲቶ ስለ ክርስቶስ አምላክነት ግልጽ የሆነ ትምህርት ያቀርባል። በቲቶ መልእክት ውስጥ ክርስቶስ ታላቅ አምላክና አዳኝ ተብሎ ተጠቅሷል። ይህም ብዙውን ጊዜ ለእግዚአብሔር አብ የሚያገለግል ስያሜ ነው (ቲቶ 2፡13)። 2) የቲቶ መጽሐፍ በ1ኛ ጢሞቴዎስ ውስጥ የሚገኙትን አብዛኞቹን ጉዳዮች ይዳስሳል። የሽማግሌዎች ምርጫ፥ የሴቶችና የባሪያዎች ሚና፥ እንዲሁም ሐሰተኛ ትምህርቶችን መከላከል የሚሉ ዐቢይ ነጥቦች በሁለቱም መጻሕፍት

የቲቶ መልዕክት ልዩ ባሕርያት እና አስተዋጽኦ Read More »

የቲቶ መጽሐፍ ዓላማ

የመጀመሪያው ዓላማ፡- ቲቶ በቀርጤስ ቤተ ክርስቲያን እንዴት እንደሚያደራጅ መግለጽ። ጳውሎስ ቲቶ መሪዎችን እንዲመርጥና አማኞች ደግሞ እምነታቸውን የሚያንጸባርቅ ሕይወት እንዲኖሩ ያበረታታቸው ዘንድ ይህን መልእክት ጽፎአል። ቲቶ ከጳውሎስ የተቀበለው አገልግሎት አስቸጋሪ ነበር። ቤተ ክርስቲያኒቱ በቅርብ ጊዜ የተመሠረተች አዲስ ነበረች። ይህ ጢሞቴዎስ በሚገባ በተደራጀች የኤፌሶን ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ከሚያበረክተው አገልግሎት የተለየ ነበር። የቀርጤስ ሰዎች ያልተማሩ። ውሸታሞች፥ የማይታመኑ፥ ለመብላት

የቲቶ መጽሐፍ ዓላማ Read More »

የቲቶ መልእክት በማን ተጻፈ፣ ለማን ተጻፈ፣ መቼና የት ተጻፈ

የቲቶ መልእክት ጸሐፊ የውይይት ጥያቄ፡ ቲቶ 1፡1-3 አንብብ። ሀ) የቲቶ መልእክት ጸሐፊ ማን ነው? ) ጸሐፊው ራሱን የገለጸው እንዴት ነው? ይህ በ1ኛ ጢሞ. 1፡1 ራሱን ከገለጸበት ሁኔታ ጋር የሚመሳሰለውና የሚለያየው እንዴት ነው? ይህ ጸሐፊው በዚህ መልእክት ውስጥ ስላተኮረበት አሳብ ምን ያሳያል? ጳውሎስ በዚህ መልእክት ውስጥ ባልተለመደ ሁኔታ ለቲቶ ረጅም መግቢያ ሰጥቷል። በተለመደው ስያሜው ራሱን «የኢየሱስ

የቲቶ መልእክት በማን ተጻፈ፣ ለማን ተጻፈ፣ መቼና የት ተጻፈ Read More »

የቲቶ መልዕክት መግቢያ

«አንተ ግን ሕይወት ለሚገኝበት ትምህርት የሚገባውን ተናገር። ሽማግሌዎች ልክኞች፥ ጭምቶች፥ ራሳቸውን የሚገዙ፥ በእምነትና በፍቅር በመጽናትም ጤናሞች እንዲሆኑ ምከራቸው። እንዲሁም አሮጊቶች ሴቶች አካሄዳቸው ለቅዱስ አገልግሎት የሚገባ… አስተምራቸው። ጎበዞችም እንዲሁ ራሳቸውን እንዲገዙ ምከራቸው… ባሪያዎች…. ምከራቸው» (ቲቶ 2፡1-9)። አንድ ጊዜ አንድ ታዋቂ አፍሪካዊ ክርስቲያን በአፍሪካ ውስጥ ክርስትና ሁለት ኪሎ ሜትር ስፋትና ሁለት ሴንቲ ሜትር ጥልቀት አለው ሲል ተናግሮ

የቲቶ መልዕክት መግቢያ Read More »