2ኛቆሮ.2:12-13
ጥያቄ 7. በቁጥር 12 ላይ “ለጌታ ሥራ በር ምንም ቢከፈትልኝ” ሲል ስለዚህ በር ሰፋ አድርገህ አብራራ። ሐዋርያው ጳውሎስ አገልገሎቱ በአንድ ቦታ ብቻ ሳይሆን በተለያዩ ቦታዎች አንደሆነ በሐዋርያት ሥራ እናነባለን። አሁንም ሐዋርያው በቆርንቶስ ቤተ ክርስቲያን ችግር እንዳለ ከሰማ በኋላ ችግሩን እንዲያርሙ ልቡ በሃዘን ተሞልቶ 1ኛ ቆሮንቶስን ጻፈ። የደብዳቤውንም ውጤት ቲቶ እንዲያመጣለት በታላቅ ናፍቆት ይጠባበቅ ነበር። ልቡ […]