መጽሐፈ ዕዝራ

የመጽሐፈ ዕዝራ ዋና ዋና ትምህርቶች 

መጽሐፈ ዕዝራ እግዚአብሔር የተስፋ ቃሉን በመጠበቅ ረገድ ታማኝ እንደሆነ ያስተምረናል።  እግዚአብሔር የአይሁድን ሕዝብ ከማስማረኩ በፊት፥ እንደሚመልሳቸው ተስፋ ሰጥቶአቸው ነበር (ኢሳ. 43፡1-7፤ ኤር. 29፡10 ተመለክት)። ኢየሩሳሌም ከተደመሰሰች ከ50 ዓመታት በኋላ እግዚአብሔር ቃል ኪዳኑን ለመፈጸም በአንድ አረማዊ ንጉሥ ተጠቀመ። እግዚአብሔር ሕዝቡ ታማኝ ባልነበሩበት ሰዓት እንኳ ታማኝ ነበረና፥ ዛሪም በእግዚአብሔር ላይ ኃጢአት ብንሠራም እንኳ፥ ሙሉ ለሙሉ እንደማይጥለን ዋስትና […]

የመጽሐፈ ዕዝራ ዋና ዋና ትምህርቶች  Read More »

ዕዝራ 7-10

ውጫዊ የሆነው የአምልኮ ስፍራ የሚደመሰስበት ጊዜ ቢኖርም እንኳ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች የሚያጋጥማቸው ከዚህ የባሰ ከፍተኛ ችግር አለ። ይህም የእግዚአብሔር ሕዝብ መንፈሳዊ ሕይወት እንደገና መሠራት የሚያሻው ሆኖ ሲገኝ ነው። ተፈጥሮአዊ የሆነው ዝንባሌ የእግዚአብሔር ሕዝብ የመጀመሪያ ፍቅራቸውን በመተው ከእምነታቸው ፈቀቅ ማለታቸው ነው። የቤተ ክርስቲያን መሪዎችና አባላቱ በእግዚአብሔር ፊት በቅድስና የመመላለስ ፍላጎታቸው ቀስ በቀስ እየጠፋ ይሄዳል፤ እንዲሁም ለማያምኑ

ዕዝራ 7-10 Read More »

ዕዝራ 1-6

የውይይት ጥያቄ፥ ኤር. 25፡7-12፤ 29፡10፤ ኢሳ. 43፡1-7 አንብብ። ወደ ምርኮ ከመሄዳቸው በፊት፥ እግዚአብሔር ለይሁዳ ሕዝብ የሰጣቸውን ቃል ኪዳኖች ጥቀስ። የክርስቲያን ሕይወት ተስፋ የተመሠረተው በእግዚአብሔር ላይ ባለ ጠንካራ እምነት ነው። ልንሞት በተቃረብንበት ሰዓት ወይም በከፍተኛ ስደት ውስጥ እንኳ ተስፋ ያለን፥ እግዚአብሔር ቃሉን እንደሚያከብርና የተስፋ ቃሉን እንደሚጠብቅ ስለምናምን ነው። የውይይት ጥያቄ፥ ዛሬም ቢሆን አስቸጋሪ በሆነ ሁኔታዎች ውስጥ

ዕዝራ 1-6 Read More »

የመጽሐፈ ዕዝራ አስተዋጽኦ እና አላማ

የመጽሐፈ ዕዝራ አስተዋጽኦ የመጀመሪያው የአይሁድ ቡድን ከምርኮ መመለስና የቤተ መቅደሱ እንደገና መሠራት (ዕዝራ 1-6)፡- ሀ. የምርኮኞቹ መመለስ (1)  ለ. ከምርኮ የተመለሱት ሰዎች ዝርዝር (2)  ሐ. የመሠዊያው መሠራትና የቤተ መቅደሱ ሥራ መጀመር (3) መ. በቤተ መቅደሱ ሥራ ላይ የደረሰው ተቃውሞና በአይሁድ ላይ የደረሱ ሌሎች ተቃውሞዎች (4፡1-23) ሠ. የቤተ መቅደሱ ሥራ መፈጸም (4፡24-6፡22)።  ሁለተኛው የአይሁድ ቡድን በዕዝራ

የመጽሐፈ ዕዝራ አስተዋጽኦ እና አላማ Read More »

አይሁድ በምርኮ ምድር

አይሁድ በ586 ዓ.ዓ. ከተማርኩበት ጊዜ ጀምሮ ሕዝቡ ከምርኮ እንዲመለሱ እስከተፈቀደበት እስከ 538 ዓ.ዓ. ድረስ ስለነበረው ሁኔታ የሚናገር የታሪክ መጽሐፍ የለም። በእነዚህ አምሳ ዓመታት ሁለት ዋና ዋና ነቢያት ነበሩ። አንዱ በባቢሎን መንግሥት ውስጥ የኖረውና የሠራው ዳንኤል ሲሆን፥ ሌላው በምርኮ ከነበሩት ወገኖቹ ጋር በባቢሎን የኖረው ሕዝቅኤል ነበር። በባቢሎን ስለኖሩባቸው ስለ እነዚህ 50 ዓመታት የምናውቀው ብዙ ነገር የለም።

አይሁድ በምርኮ ምድር Read More »

መጽሐፈ ዕዝራና ነህምያ 

ልክ እንደ መጽሐፈ ሳሙኤል፥ ነገሥትና ዜና መዋዕል መጽሐፈ ዕዝራና ነህምያም በዕብራይስጡ ብሉይ ኪዳን አንድ መጽሐፍ ነበሩ። ዕዝራና ነህምያ በጊዚያቸው የተፈጸመውን ድርጊት እየተከታተሉ ራሳቸው የመዘገቡት ቢመስልም፥ ብዙ ምሁራን የሚስማሙት ጽሑፎቹን የሰበሰባቸውና ወደ አንድ መጽሐፍ በማጠቃለል ያቃናቸው ሌላ ሰው እንደሆነ ነው። የዕብራይስጡ መጽሐፍ ቅዱስ በኋላ ወደ ግሪክ ቋንቋ ሲተረጎም፥ ተርጓሚዎቹ አንድ የነበረውን መጽሐፍ ለሁለት ከፈሉት። በግሪኩ መጽሐፍ

መጽሐፈ ዕዝራና ነህምያ  Read More »

የመጽሐፈ ዕዝራ መግቢያ

ብዙ ጊዜ ከመገንባት ይልቅ የሚቀለው ማፍረሱ ነው። የሐሰት ትምህርቶች በጥቂት ሳምንታት ወይም በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ወደ ቤተ ክርስቲያን ሊገቡና የብዙ ሰዎችን ሕይወት በቀላሉ ሊያጠፉ ይችላሉ፤ ዳሩ ግን አንዲት ቤተ ክርስቲያን በሐሰት ትምህርት ወይም በመለያየት ከፈረሰች በኋላ እንደገና እርስዋን መገንባት ብዙ ዓመታትንና እጅግ አስቸጋሪ የሆኑ ሥራዎችን ይጠይቃል። የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) ቤተ ክርስቲያን ወይም የክርስቲያኖች ሕይወት

የመጽሐፈ ዕዝራ መግቢያ Read More »