የሕይወት እንጀራ

መጽሐፈ ነህምያ

የመጽሐፈ ነህምያ ዋና ዋና ትምህርቶች

ከመጽሐፈ ነህምያ ልንማራቸው የምንችለው በርካታ ነገሮች ቢኖሩም፥ ሦስቱ ግን በጣም አስፈላጊና ከሌሉቹ የላቁ ናቸው። አንዲት ቤተ ክርስቲያን ልትገነባና ጤነኛ ልትሆን ከተፈለገ ተገቢ የሆኑ መሪዎች ያስፈልጓታል። እነዚህ መሪዎች ከሁሉ በፊት ተገቢ መንፈሳዊ መመዘኛዎችን ማሟላት አለባቸው። እግዚአብሔርን መውደድ አለባቸው፤ ለእግዚአብሔር ሕግ ሊገዳቸው ያስፈልጋል፤ ኃጢአትን ሊጠሉና የጸሎት ሰዎች ሊሆኑም ይገባል።  መሪዎች እግዚአብሔር ለቤተ ክርስቲያን የሰጣትን ሥራ እንዲሠሩና ውጤታማ […]

የመጽሐፈ ነህምያ ዋና ዋና ትምህርቶች Read More »

ነህምያ 11-13

ሕዝቡ ስለ ኃጢአታቸው ሕዝባዊ ኑዛዜ በማድረጋቸውና ለእግዚአብሔር ሕግጋት ለመታዘዝ በግልጽ ቃል ኪዳን በመግባታቸው ብቻ ይህ ውሳኔ ለረጅም ጊዜ ይቆያል ማለት አይደለም። ቤተ ክርስቲያንን በሚመለከት የሚያሳዝነው ነገር እግዚአብሔርን ለመከተልና ለእርሱም ለመታዘዝ ብዙ ጊዜ በርካታ ቃል ኪዳን ብንገባም፥ ወዲያውኑ ባለመታዘዝ መመላለሳችን ወይም ቤተ ክርስቲያን ብዙውን ጊዜ መልሳ በኃጢአት ስለምትወድቅ፥ ሕዝቡ ለእግዚአብሔር የተስፋ ቃል ከመግባታቸው በፊት በነበሩበት ሁኔታ

ነህምያ 11-13 Read More »

ነህምያ 5-10

ማንኛውም የቤተ ክርስቲያን መሪ በተጋለጠ ስፍራ ላይ ያለ ነው። ሰይጣን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚገኘውን ማንኛውንም አባል የሚያጠቃ ቢሆንም፥ በተለይ በቀጥታ የሚያነጣጥረው በቤተ ክርስቲያን መሪዎች ላይ ነው። ጥቃቱን የሚያደርገው በሦስት ዋና ዋና ፈተናዎች ነው። አንደኛ፥ በትዕቢት ይፈትናቸዋል። ሰይጣን መሪዎችን በኃይላቸው፥ በችሎታቸውና በውጤታማነታቸው እንዲታበዩ ይፈትናቸዋል፤ በዚህ ዓይነት በእግዚአብሔር ላይ መታመናቸውን ስለሚያቆሙ ያለ ውጤት ይቀራሉ። በሁለተኛ ደረጃ የገንዘብ

ነህምያ 5-10 Read More »

ነህምያ 1-4

የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) ለአንድ የተዋጣለት የቤተ ክርስቲያን መሪ በጣም አስፈላጊ ባሕርይ ምን ይመስልሃል? መሪው ምን መሆን አለበት? ምንስ ማድረግ አለበት? ወዘተ. ለ) በኢትዮጵያ ውስጥ የተዋጣላቸው የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ናቸው ብለህ የምታስባቸውን አንዳንድ ሰዎች በምሳሌነት ጥቀስ። ሐ) ውጤታማ ያደረጋቸው ነገር ምንድን ነው? በመሪነት እግዚአብሔር የሚጠቀምበት ሰው ምን ዓይነት ነው? የፈረሱ መንፈሳዊ ቅጥሮችን እንደገና በመሥራት ጠንካራ ቤተ

ነህምያ 1-4 Read More »

የመጽሐፈ ነህምያ መግቢያ

እንደ ዕዝራ ሁሉ ነህምያም የእግዚአብሔርን ሕዝብ እንደገና ስለ ማነጽ የሚናገር ታሪክ ነው። ምናልባት ስለ መልካም የቤተ ክርስቲያን አስተዳደር በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ከሚገኙ እጅግ ግልጽ ከሆኑ ምሳሌዎች አንዱ ይህ ነው። የእግዚአብሔር ሕዝብ እርሱ የሰጣቸውን ሥራ ውጤታማ በሆነ መንገድ እንዲያከናውኑ እንዴት ማደራጀት እንደሚቻል ያሳያል። የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) እግዚአብሔር ሕዝቡ እንዲሠሯቸው የሚፈልጋቸውን ነገሮች ውጤታማ በሆነ መንገድ ለመሥራት ይቻል

የመጽሐፈ ነህምያ መግቢያ Read More »

መጽሐፈ ዕዝራና ነህምያ 

ልክ እንደ መጽሐፈ ሳሙኤል፥ ነገሥትና ዜና መዋዕል መጽሐፈ ዕዝራና ነህምያም በዕብራይስጡ ብሉይ ኪዳን አንድ መጽሐፍ ነበሩ። ዕዝራና ነህምያ በጊዚያቸው የተፈጸመውን ድርጊት እየተከታተሉ ራሳቸው የመዘገቡት ቢመስልም፥ ብዙ ምሁራን የሚስማሙት ጽሑፎቹን የሰበሰባቸውና ወደ አንድ መጽሐፍ በማጠቃለል ያቃናቸው ሌላ ሰው እንደሆነ ነው። የዕብራይስጡ መጽሐፍ ቅዱስ በኋላ ወደ ግሪክ ቋንቋ ሲተረጎም፥ ተርጓሚዎቹ አንድ የነበረውን መጽሐፍ ለሁለት ከፈሉት። በግሪኩ መጽሐፍ

መጽሐፈ ዕዝራና ነህምያ  Read More »