የሉቃስ ወንጌል

የብልኁ መጋቢ ምሳሌ (ሉቃስ 16፡1-15)

ሰዎች በተሳሳተ መንገድ ከተረዷቸው የኢየሱስ ምሳሌዎች አንዱ ይህ ነው። ይህንን ምሳሌ በትክክል ለመገንዘብ፣ የምሳሌን ዓላማ ማስታወስ አለብን። ምሳሌ የሚቀርበው አንድን ዐቢይ እውነት ለማብራራት ነው። ዝርዝር ነጥቦች ሁሉ ከእኛ ሕይወት ጋር ላይዛመዱ ወይም ላይተረጎሙ ይችላሉ። በዚህ ምሳሌ ላይ እንደምንመለከተው ኢየሱስ አታላዩ አስተዳዳሪ ትክክል ሠርቷልና በምሳሌነት ልንከተለው ይገባል እያለ አይደለም። ወይም ደግሞ አስተዳዳሪው እግዚአብሔር አብ ነው እያለ […]

የብልኁ መጋቢ ምሳሌ (ሉቃስ 16፡1-15) Read More »

ኢየሱስ የእግዚአብሔርን ባሕርይ ለማብራራት የተናገራቸው ምሳሌዎች (ሉቃስ 15፡1-32)

የውይይት ጥያቄ፡- ስለ እግዚአብሔር ስታስብ በመጀመሪያ ወደ አእምሮህ የሚመጣው ምስል ምንድን ነው? የሥነ ልቦና ምሑራን ስለ እግዚአብሔር ያለን አስተሳሰብ ስለ አባታችን ባለን ግንዛቤ እንደሚወሰን ይናገራሉ። አባታችን ኃይላኛ ከሆነ፣ እግዚአብሔርም ሩቅ ስፍራ እንደሚኖር ኃይለኛ አካል አድርገን እናስባለን። ነገር ግን አባታችን የፍቅር እንክብካቤ አድርጎልን ከሆነ፣ እግዚአብሔርን እንደ አፍቃሪ አባት እንረዳዋለን። እግዚአብሔርን የምናውቅባቸው ሁለት ምንጮች አሉ። አንደኛው፥ ሰብአዊ

ኢየሱስ የእግዚአብሔርን ባሕርይ ለማብራራት የተናገራቸው ምሳሌዎች (ሉቃስ 15፡1-32) Read More »

ሉቃስ 14፡1-35

ኢየሱስ ለአይሁዶች የእግዚአብሔርን መንግሥት መርህ አስተማረ (ሉቃስ 14፡1-24) ምንም እንኳ ፈሪሳውያን ኢየሱስን ቢጠሉትም፣ ብዙ ጊዜ ግን ሊፈትኑት ሲሉ በቤታቸው ምግብ ይጋብዙት ነበር። አንድ የሰንበት ቀን አንድ የታወቀ ፈሪሳዊ ኢየሱስን ከሌሎች ብዙ ሰዎች ጋር ወደ ቤቱ ጋበዘው። በዚህ ጊዜ ኢየሱስ በሰንበት ይፈውሰው እንደሆነ ለማየት የእብጠት በሽታ ያለበትን ሰው በቤቱ ውስጥ አኑረው ነበር። ኢየሱስ ፈተናቸውን አልፈራም። ይልቁንም

ሉቃስ 14፡1-35 Read More »

ሉቃስ 13፡1-35

ኢየሱስ ሰዎች ንስሐ እንዲገቡ፥ ካልሆነ ግን እንደሚጠፉ አስጠንቅቋል (ሉቃስ 13፡1-9) ብዙውን ጊዜ በዓለም አንድ መጥፎ ነገር ከገጠመህ ይህ የሆነው አንተ ክፉ ሰው ስለሆንክ እንደሆነ፣ ጥሩ ነገር ካጋጠመህ ደግሞ ጥሩ ሰው እንደሆንህ ይነግሩሃል። አንዳንድ የሃይማኖት መሪዎች ደግሞ እግዚአብሔር ሁልጊዜ ክፉዎችን እንደሚቀጣ በመግለጽ ክፉ ነገር በተፈጸመ ቁጥር ይህ የኃጢአት ውጤት እንደሆነ ይናገራሉ። እግዚአብሔር የተቀደሰ ሕይወት እንደሆኑ የሚኖሩትን

ሉቃስ 13፡1-35 Read More »

ሉቃስ 12፡13-59

ገንዘብን የሕይወት ዋንኛ ዓላማ አድርጎ የመሰብሰብ ሞኝነት (ሉቃስ 12፡13-21) አብዛኛውን ጊዜ ገንዘብና ቁሳዊ ሀብት ለኢየሱስ ተከታዮች አስቸጋሪ ነገሮች ናቸው። ገንዘብ እንደ ዝሙት በቀላሉ የሚታይ ሳይሆን፣ በጊዜ ርዝመት እያደገ በመምጣት ለእግዚአብሔር ያለንን ፍቅር የሚገታ ኃጢአት ነው። አንድ ቀን አንድ ሰውዬ ኢየሱስ ታላቅ ወንድሙ የውርስ ሀብቱን እንዲያካፍለው እንዲያደርግ ጠየቀው። ኢየሱስ ግን በሰዎች ላይ ለመፍረድ ፈቃደኛ አልነበረም። ኢየሱስን

ሉቃስ 12፡13-59 Read More »

ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ስለ ስደት አስተማራቸው (ሉቃስ 12፡1-12)

ቡታ ሙስሊም የነበረች አሁን ግን በኢየሱስ ያመነች ወጣት ልጃገረድ ናት። አባቷ በዚህ ተቆጥቶ እምነቷን እንድትክድ ይገርፋት ጀመር። እርሷ ግን ለመካድ ፈቃደኛ አልሆነችም። ከዚያም አባቷ ክርስቲያኖች በሌሉበት ሩቅ ስፍራ ለአንድ ሙስሊም ሊድራት ወሰነ። እዚያ ከሄደች እምነቷን እንደምትተው እርግጠኛ ሆነ። ከሰርጉ በኋላ የቡታ አማች ልጁ ክርስቲያን ሴት እንዳገባ ሲያውቅ እጅግ ተናድዶ ይደበድባት ጀመር። ለአንድ ሳምንት ያህል በየቀኑ

ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ስለ ስደት አስተማራቸው (ሉቃስ 12፡1-12) Read More »

ኢየሱስ የአይሁዶችንና የሃይማኖት መሪዎችን እምነት ቢስነትን ፊት ለፊት ተቋቋመ (ሉቃስ 11፡14-54)

ሀ. ኢየሱስ ኃይሉን ከሰይጣን እንዳገኘ ለቀረበበት ክስ መልስ ሰጠ (ሉቃስ 11፡14-26)። ኢየሱስ አጋንንትን በቀላሉ ከሰዎች የማስወጣት ኃይሉን ከየት እንዳገኘ አይሁዶች እንዲያስቡ አደረጋቸው። መሢሕ መሆኑን ለማመን ያልፈለጉ ሰዎች ኃይሉን ያገኘው ከብዔል ዜቡል (ሰይጣን) እንደሆነ ተናገሩ። ኢየሱስ ግን ሰዎች እርሱንና በሰይጣን ላይ ያለውን ኃይል እንዴት መመልከት እንዳለባቸው የሚያስገንዝቡ ጠቃሚ እውነቶችን አስተማረ። የውስጥ ቅራኔ ያለበት መንግሥት ሊጸና ስለማይችል፣

ኢየሱስ የአይሁዶችንና የሃይማኖት መሪዎችን እምነት ቢስነትን ፊት ለፊት ተቋቋመ (ሉቃስ 11፡14-54) Read More »

ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ጸሎት አስተማራቸው (ሉቃስ 11፡1-13)

ከወንጌላት እንድምንረዳው፣ ደቀ መዛሙርቱ ወደ ኢየሱስ ቀርበው አንድ ነገር እንዲያስተምራቸው የጠየቁት ጥቂት ጊዜ ብቻ ነው። ይህንንም ያደረጉት፥ ኢየሱስ ሲጸልይ ተመልክተው ከእርሱ የጸሎት ሕይወት አንድ ነገር ለማግኘት ስለ ፈለጉ ነበር። ምናልባት እነዚህ ደቀ መዛሙርቱ ኢየሱስ በጸሎቱ ቅድሚያ የሚሰጥባቸውን ጉዳዮች ብቻ ሳይሆን፥ በእነርሱና በዮሐንስ ደቀ መዛሙርት መካከል ያሉትንም ልዩነቶች ሳያጠኑ አልቀሩም። የኢየሱስ ተከታዮች ሊማሩ ከሚገባቸው እጅግ አስፈላጊ

ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ጸሎት አስተማራቸው (ሉቃስ 11፡1-13) Read More »

ሉቃስ 10፡25-42

ክርስቶስን መከተል ሌሎችን በምናስተናግድበት ሁኔታ ሊገለጽ ይገባል (ሉቃስ 10፡25-37) ኢየሱስን መከተል የእምነትን ብቻ ሳይሆን የሕይወትም ለውጥ ይጠይቃል። አንድ ቀን አንድ የአይሁድ አስተማሪ ኢየሱስ የዘላለምን መንገድ እንዲነግረው ጠየቀው። ኢየሱስ ብሉይ ኪዳንን በመከለስ ምላሽ ሰጠው። ይህ ሰው እግዚአብሔር የሚፈልጋቸው ነገሮች ሁሉ በሁለት ትእዛዛት እንደ ተጠቃለሉ ያውቅ ነበር። እነዚህም እግዚአብሔርንና ባልንጀራን እንደ ራስ መውደድ ናቸው። ዋናው ጉዳይ ግን

ሉቃስ 10፡25-42 Read More »

ኢየሱስ የእግዚአብሔርን መንግሥት መምጣት እንዲሰብኩ 70 ደቀ መዛሙርትን ላከ (ሉቃስ 10፡1-24)

ሌሎቹ ወንጌላት ኢየሱስ ለስብከት አገልግሎት 12 ደቀ መዛሙርት መላኩን ብቻ ሲገልጹ፣ ሉቃስ ግን 70 ደቀ መዛሙርት እንደ ላከ ያስረዳል። (ማስታወሻ፡ የተለያዩ መዛግብት የተለያዩ ቁጥሮችን ስለሚጠቅሱ ኢየሱስ የላከው 70 ደቀ መዛሙርትን ነበር ወይስ 72? የሚል ክርክር እንዳለ አስተውል።) ኢየሱስ በ12 ደቀ መዛሙርቱ አማካይነት አብዛኛውን የገሊላ አካባቢ በወንጌል ለማዳረስ የቻለ ሲሆን፣ በዚህ ጊዜ በይሁዳ ውስጥ በሚገኙ ብዙ

ኢየሱስ የእግዚአብሔርን መንግሥት መምጣት እንዲሰብኩ 70 ደቀ መዛሙርትን ላከ (ሉቃስ 10፡1-24) Read More »