2ኛ ቆሮ. 13:1-14
ሐዋርያው በዚህ ምዕራፍ ውስጥ የመጨረሻ ሐሳቡን ይዘረዝራል። ይህ የጥናታችን መደምደሚያ ይሆናል፡፡ እግዚአብሔር በእነዚህ በሁለት መጽሐፎች ማለት በ1ኛና በ2ኛ ቆሮንቶስ ያስተማረን ብዙ ነገሮች አሉ። እነዚህን ራሳችን በሥራ ላይ እያዋልናቸው ለሌሎችም እንድናካፍል እግዚአብሔር ጸጋውን ይስጠን። ይህ የጥናታችን የመጨረሻው ነው። በዚህ ምዕራፍ ውስጥ ያሉት ሃሳቦች በፊት የተጠቀሱ ናቸው። ዋናው የምዕራፉ ነጥብ ሐዋርያው ለሦስተኛ ጊዜ ሊጎበኛቸው ሲሄድ ሁሉም ንስሐ …